Leviticus 25:45 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብቶም ኣብ ማእከልኩም ዚነብሩ ደቂ ጓኖት ድማ፡ ካብኦምን ካብቶም ምሳኻትኩም ዘለዉ ወለዶታቶምን ኣብ ምድርኹም ዝወለዱ፡ ክትገዝእዎም ኣለኩም። ንሳቶም ከኣ ርስቲኹም ኪዀኑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በእ​ና​ንተ መካ​ከል ከሚ​ቀ​መ​ጡት ስደ​ተ​ኞች ልጆች ለራ​ሳ​ችሁ ትገ​ዛ​ላ​ችሁ፤ ከዘ​መ​ዶ​ቻ​ቸ​ውም በም​ድ​ራ​ችሁ የሚ​ኖ​ሩት ሁሉ ለር​ስ​ታ​ችሁ ይሁ​ኑ​አ​ችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ደግሞም በእናንተ መካከል ከሚቀመጡት መጻተኞች፥ በምድራችሁም ውስጥ ከወለዱአቸው በእናንተ መካከል ከሚቀመጡት ከዘራቸው ውስጥ ባሪያዎችን ግዙ፤ ርስትም ይሁኑላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲሁም በእናንተ መካከል ከሚቀመጡት መጻተኞች፥ በምድራችሁም ውስጥ ከወለዱአቸው ከእናንተ ጋር ካሉት ከቤተሰቦቻቸው ውስጥ ባርያዎችን ትገዛላችሁ፤ ርስትም ይሆኑላችኋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ህንተ ጋድያን ደእያ በተቱዋፐነ ህንተ ጋድያን ደእሽን የለቴዳ ኡንቱንቱ ሶ አሳፐ ሻማናዉ ዳንዳዪታ፤ ኡንቱንቱ ህንተንቶ አቆ ግድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay hintte gadiyaan de'iyaa betetuwaappenne hintte gadiyaan de'ishshin yeletteedda unttunttu soo asaappe shammanaw danddayiita; unttunttu hinttenttoo ak'o gidino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasseka intte biittan diza bete asatappenne intte biittan yelettida asatappe shammanaas dandayeeta; istti inttes haaro gidetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴካ ኢንቴ ቢታን ዲዛ ቤቴ ኣሳታፔኔ ኢንቴ ቢታን ዬሌቲዳ ኣሳታፔ ሻማናስ ዳንዳዬታ፤ ኢስቲ ኢንቴስ ሃሮ ጊዴቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ቢታን ደእያ በተ አሳ ናይታ ሻማናዉ ዳንዳኤታ። ህንተ ቢታን ደእሸ የለትዳ ኤንታ ሶ አሳፐ ህንተዉ ሻሎ ኦናዉ ዳንዳኤታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte biittan de7iya bete asaa nayta shammanaw danda7eeta. Hinte biittan de7ishe yeletida enta soo asaape hintew shalo oothanaw danda7eeta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንደዚሁም በመካከላችሁ ከሚኖሩት መጻተኞችና ከተወለዱት ወገናቸው ባሪያዎችን ግዙ፤ ንብረታችሁም ይሁኑ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንዲሁም በመካከላችሁ የሚኖሩትን የመጻተኞችን ልጆች መግዛት ትችላላችሁ፤ በምድራችሁ የተወለዱትም እንደነዚህ ያሉት ልጆች የራሳችሁ ንብረት መሆን ይችላሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ደቂ እቶም ምሳኻትኩም ዝነብሩ ጓኖትን ኣብ ሃገርኩም ካብ ዝተወለዱ ዓሌቶምን ዓድጉ እሞ፥ ጥሪት ይኹኑኹም።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ደቂ እቶ ምሳኻትኩም ዚነብሩ ጓኖት፡ ካባታቶምን ኣብ ሃገርኩም ካብ እተወልዱ ዓሌቶምን ተሻየጡ፡ ጥሪት ይኹኑኹም።