Leviticus 25:42 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ምድሪ ግብጺ ዘውጻእክዎም ባሮተይ እዮም እሞ። ከም ባሮት ከይሽየጡ ይኽእሉ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከግብፅ ምድር ያወጣኋቸው ባሪያዎች ናቸውና ባሪያ እንደሚሸጥ አይሸጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከግብፅ ምድር ያወጣኋቸው ባሪያዎቼ ናቸውና እንደ ባሪያዎች አይሸጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ከግብጽ ምድር ያወጣኋቸው ባርያዎቼ ናቸውና እንደ ባርያዎች አይሸጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤላቱ ታን ግብጼ ጋድያፐ ከሴዳ ታ አይለቱዋ ግድያ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ አይለተዉ ዛልኤቶፕኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eelatuu taani Gibs'e gadiyaappe Kesseedda ta ayiletuwaa gidiyaa diraw, unttunttu ayiletetsaw zal"ettoppino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asaa ta Gibxe biittafe kessida ta oosanchchata gidida gishshas istti aylle mala bayzettofetto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳ ታ ጊብጼ ቢታፌ ኬሲዳ ታ ኦሳንቻታ ጊዲዳ ጊሻስ ኢስቲ ኣይሌ ማላ ባይዜቶፌቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳይ ታኒ ግብፀ ቢታፈ ከስዳ ታ አይለ ግድያ ግሾ ኤንቲ አይለተስ ባይዘቶፎ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay taani Gibxe biittafe kessida ta aylle gidiya gisho enti aylletethas bayzetofo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤላውያን ከግብፅ ያወጣኋቸው አገልጋዮቼ ስለ ሆኑ እንደ ባሪያ አይሸጡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስራኤላውያን የእኔ አገልጋዮች ናቸው፤ እኔ ከግብጽ ምድር ነጻ አውጥቼአቸዋለሁ፤ ስለዚህም ባርያ ሆነው መሸጥ የለባቸውም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ እስራኤል ካብ ግብፂ ዘውፃእኽዎም ኣገልገልተይ እዮም እሞ ኸም ባርያ ኣይሸየጡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ምድሪ ግብጺ ዘውጻእክዎም ባሮተይ እዮም እሞ፡ ባርያ ኸም ዝሽየጥ ኣይሸየጡ። |