Leviticus 25:41 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ንሱን ደቁን ምስኡ ካባኻትኩም ይርሕቕ፡ ናብ ስድራ ቤቱ ድማ ክምለስ፡ ናብ ርስቲ ኣቦታቱ ድማ ክምለስ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በኢዮቤልዩ ዓመትም እርሱ ከልጆቹ ጋር ከአንተ ይወጣል፤ ወደ ወገኖቹም፥ ወደ አባቱም ርስት ይመለሳል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያን ጊዜም እርሱ ከልጆቹ ጋር ከአንተ ይውጣ፥ ወደ ወገኖቹም ወደ አባቱም ርስት ይመለስ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም በኋላ እርሱ ከልጆቹ ጋር ከአንተ ነፃ ይወጣል፥ ወደ ወገኖቹም ወደ አባቱም ርስት ይመለሳል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎደ እ ባረ ናናቱዋናካ እትፐ ነ ጎለፐ ከሲደ ባረ ጎልያ አሳኮ ቦ፤ ባረ አዉዋ ጋድያኮካ ስሞ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wode I bare naanatuwaannakka ittippe ne golleppe kesiide bare golliyaa asaakko bo; bare aawuwaa gadiyaakkokka simmo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye ba naytara neeppe shaaketti gede baso asakkonne ba duussaso simmo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ባ ናይታራ ኔፔ ሻኬቲ ጌዴ ባሶ ኣሳኮኔ ባ ዱሳሶ ሲሞ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ እ ባ ናይታራ እስፈ ነ ሶፐ ከይድ ባ ሶ አሳኮ ቦ፤ ባ አዋ ጋደ ስሞ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode I ba naytara issife ne soope keyidi ba soo asaako boo; ba aawa gade simmo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም በኋላ እርሱና ልጆቹ በነጻ ይለቀቁ፤ ወደ ቤተ ሰቡና ወደ አባቶቹ ንብረት ይመለስ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ዓመት እርሱ ከልጆቹ ጋር ከአንተ ተለይቶ ወደ ወገኖቹና ወደ አባቶቹ ንብረት ይመለሳል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ንሱን ደቁን ካባኻ ሓራ ይውፅኡ፤ ናብ ዓሌቶምን ናብ ርስቲ ኣቦታቶምን ከዓ ይመለሱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ንሱ፡ ደቁ ድማ ምስኡ፡ ካባኻ ሓራ ይውጻእ እሞ፡ ናብ ዓሌቱ ይመለስ፡ ናብ ርስቱ ኣቦታቱ ኸኣ ይመለስ። |