Leviticus 25:40 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከም ሰራሕተኛ መዓልትን ከም ስደተኛን ግና ክሳዕ ዓመት ኢዮቤል ምሳኻትኩም ኪኸውንን ኬገልግለኩምን ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እንደ ምን​ደ​ኛና እንደ ስደ​ተኛ ከአ​ንተ ጋር ይሁን፤ እስከ ኢዮ​ቤ​ልዩ ዓመ​ትም ያገ​ል​ግ​ልህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንደ ምንደኛና እንደ መጻተኛ ከአንተ ጋር ይሁን፤ እስከ ኢዮቤልዩም ዓመት ያገልግልህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይልቁንም እርሱ እንደ ተቀጣሪ አገልጋይ እና እንደ መጻተኛ ከአንተ ጋር ይሁን፤ እስከ ኢዮቤልዩም ዓመት ያገልግልህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ከራ ኦያ አሳዳንነ በትያዳን ኔናና ደኦ፤ እሻታማን ላይ ባላይ ጋካናዉ እ ነዉ ኦ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I keraa ootsiyaa asaadaaninne betiyaadan neenana de'o; Ishatamantso Laytsaa Baalay gakkanaw I new ootso.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ne iza ne matan diza imaththa mala woykko miishshas ooththiza oosanchcha mala qooda; izikka ichchashu tammu layth gakkanaas nees ooththo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔ ኢዛ ኔ ማታን ዲዛ ኢማ ማላ ዎይኮ ሚሻስ ኦዛ ኦሳንቻ ማላ ቆዳ፤ ኢዚካ ኢቻሹ ታሙ ላይ ጋካናስ ኔስ ኦ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ በተ አሳዳ ኡነ ኦድ እሻታማን ላይ ባለይ ጋካናዉ ኔራ ደኦ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I bete asada une oothidi Ishatammantho Laytha Ba7aaley gakanaw neera de7o.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በመካከልህ እንዳለ ቅጥር ሠራተኛ ወይም እንደ እንግዳ አድርገህ ቍጠረው፤ እስከ ኢዮቤልዩ ዓመትም ይሥራልህ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እስከ ተከታዩ የኢዮቤልዩ ዓመት ድረስ እንደ ተቀጣሪ አገልጋይ እያገለገለህ እንደ መጻተኛ ይኑር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከም በዓል ዓስብን ከም ስደተኛን ምሳኻ ይንበር። ክሳዕ ዓመት ኢዮቤልዩ ድማ የገልግልካ።
Amharic Tigrinya 2011 ከም በዓል ዕስብን ከም ጸጋዕተኛን ምሳኻ ይንበር። ክሳዕ ዓመት እልልታ የገልግልካ።