Leviticus 25:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ሳብዐይቲ ዓመት ግና ነታ ምድሪ ሰንበት ዕረፍቲ፡ ንእግዚኣብሄር ድማ ሰንበት ክትከውን እያ። ምድርኻ ኣይትዘርእ፡ ኣታኽልቲ ወይንኻውን ኣይትግረፍ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሰ​ባ​ተ​ኛው ዓመት ግን ሰን​በት ነው፤ የም​ድር ዕረ​ፍት ነው፤ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሰን​በት ነው፤ እር​ሻ​ህን አት​ዝራ፤ ወይ​ን​ህ​ንም አት​ቍ​ረጥ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሰባተኛው ዓመት ግን ለምድሪቱ የዕረፍት ሰንበት፥ ለእግዚአብሔር ሰንበት፥ ትሁን፤ እርሻህን አትዝራ፥ ወይንህንም አትቍረጥ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በሰባተኛው ዓመት ግን ለጌታ ሰንበት፥ ለምድሪቱ የዕረፍት ሰንበት ይሁን፤ በእርሻህ ላይ አትዝራ፥ የወይን ተክልህንም አትግረዝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ላፑን ላይይ ቢታዉ ሸምፖ ሳምባታ፤ ሄዌ መና ጎዳዉካ ሳምባታ። ሄ ላፑን ላይን ህንተ ሾይቃን ዘሮፕተ፤ ህንተ ዎይንያ ጼራካ ጹንቆፕተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin laappuntsa laytsay biittaw shemppo Sambbata; hewe Med'inaa Godawukka Sambbata. He laappuntsa laytsan hintte shoyk'aan zeroppite; hintte woyniyaa s'eeraakka s'unk'k'oppite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin laappunththa layththay taas Xoossaas dumma gidiin biittay shemppo demmiza layth gido; he layth biitta goyopite; woyne miththayka ayfana mala qirxofte.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ላፑን ላይይ ታስ ጾሳስ ዱማ ጊዲን ቢታይ ሼምፖ ዴሚዛ ላይ ጊዶ፤ ሄ ላይ ቢታ ጎዮፒቴ፤ ዎይኔ ሚይካ ኣይፋና ማላ ቂርጾፍቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ላፑን ላይይ ቢታስ ሸምፖ ሳምባታ፤ ሄስ ጎዳ ሳምባታ። ሄ ላፑን ላይን ጋደን ዘሮፕተ፤ ህንተ ዎይነ ፄራ ፁንቆፍተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin laapuntha laythay biittas shempo Sambaata; hessi Godaa Sambaata. He laapuntha laythan gaden zeropite; hinte woyne xeeraa xunqofite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሰባተኛው ዓመት ግን ምድሪቱ የዕረፍት ሰንበት ታድርግ፤ ይህም የእግዚአብሔር (ያህዌ) ሰንበት ነው። በዕርሻህ ላይ አትዝራ፤ ወይንህንም አትግረዝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሰባተኛው ዓመት ግን ለእኔ ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ሆኖ ምድሪቱ ፍጹም ዕረፍት የምታደርግበት ጊዜ ነው። በዚህ ዓመት ዘርህን አትዘራም፤ የወይን ተክልህንም አትገርዝም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በታ ሻውዐይቲ ናይ ዕረፍቲ ዓመት ግና እታ ምድሪ ንእግዚኣብሄር ሰንበት ትኹን። ግራትካ ኣይትዝራእ፥ ወይንኻ እውን ኣይትቝረፅ።
Amharic Tigrinya 2011 በታ ሳብዐይቲ ዓመት ግና ነታ ምድሪ ሰንበት ዕረፍቲ፡ ሰነበት እግዚኣብሄር ይኹን፡ ግራትካ ኣይትዝራእ ወይንኻውን ኣይትጠጥፍ።