Leviticus 25:39 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ምሳኻ ዚነብር ሓውኻ ድኻ እንተ ዀነ፡ እንተ ተሸጠልካ ድማ፤ ባርያ ዀይኑ ንኸገልግል ኣይተገድዶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ወን​ድ​ምህ ቢቸ​ገር፥ ራሱ​ንም ለአ​ንተ ቢሸጥ፥ እንደ ባሪያ አድ​ር​ገህ አት​ግ​ዛው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወንድምህም ቢደኸይ ራሱንም ለአንተ ቢሸጥ፥ እንደ ባሪያ አድርገህ አትግዛው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “በአንተም ዘንድ ያለው ወንድምህ ቢደኸይ ራሱንም ለአንተ ቢሸጥ፥ እንደ ባርያ እንዲያገለግል አታድርገው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ነዉ ዳቦ ግድያ እስራኤልያ አሳይ ማንቂደ፥ ባረና ነዉ አይለተዉ ዛልኦፐ፥ ኔን አ አይልያዳን ኦስሶፓ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹New dabbo gidiyaa Israa'eeliyaa Asay mank'k'iide, barena new ayiletetsaw zal"ooppe, neeni Aa ayiliyaadan oosissoppa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Ne bagga gidida Isra7eele asaappe issaadey manqoteththaafe dendidayssan aylle mala nees haarettanaas bana bayzikko ne iza aylle mala oosisoppa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ኔ ባጋ ጊዲዳ ኢስራኤሌ ኣሳፔ ኢሳዴይ ማንቆቴፌ ዴንዲዳይሳን ኣይሌ ማላ ኔስ ሃሬታናስ ባና ባይዚኮ ኔ ኢዛ ኣይሌ ማላ ኦሲሶፓ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስ እስራኤለ አስ ማንቅድ፥ ባና ነዉ አይለ ኦድ ባይዝኮ እያ አይለዳ ኦስሶፓ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Issi Isra7eele asi manqidi, bana new aylle oothidi bayziko iya aylleda oosisopa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ከወገንህ አንዱ ከመካከልህ ቢደኸይ፣ ራሱንም ለአንተም ቢሸጥ፣ እንደ ባሪያ አድርገህ አታሠራው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “በአጠገብህ የሚኖር እስራኤላዊ ወገንህ ድኻ ከመሆኑ የተነሣ እንደ ባሪያ ሆኖ ሊያገለግልህ ራሱን ቢሸጥ፥ ባሪያ የሚሠራውን ሁሉ እንዲሠራ አታድርገው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሓውካ ምሳኻ እንተሎ እንተ ደኸየ፥ ባዕሉ ንባዕሉ እንተ ሸጠልካ፥ ከም ባርያ ጌርካ ኣይትግዝኣዮ።
Amharic Tigrinya 2011 ሓውካ ድማ ምሳኻ ኸሎ እንተ ደኸየ፡ ርስቱ ኸኣ እንተ ሸጠልካ፡ ከም ባርያ ጌርካ ኣይትግዝኣዮ፡