Leviticus 25:35 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓውኻ እንተ ድኻ እሞ ምሳኻትኩም ኣብ ምብስባስ እንተ ወደቐ። ሽዑ ንበይኑ ክትገድፎ ኣለካ፤ እወ ዋላ ጓና ወይ ስደተኛ ይኹን፤ ምሳኻ ክነብር ከም ዝኽእል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ከአንተ ጋር ያለው ወንድምህ ቢደኸይ፥ እጁም በአንተ ዘንድ ቢደክም እንደ እንግዳና እንደ መጻተኛ ትረዳዋለህ፤ ከአንተም ጋር ይኑር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወንድምህ ቢደኸይ እጁም በአንተ ዘንድ ቢደክም፥ አጽናው፤ እንደ እንግዳና እንደ መጻተኛም ከአንተ ጋር ይኑር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ወንድምህ ቢደኸይ፥ እርሱም በአንተ ዘንድ ራሱን መቻል ቢያቅተው፥ አጽናው፤ እንደ እንግዳና እንደ መጻተኛም ከአንተ ጋር ይኑር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ቃይ ነ እሻይ ህዬሲደ ባረና ዳንዳያና ዮፐ፥ እማዳንነ በትያዳን እ ኔናና ደአና ማላ፥ ኔን አ ማዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹K'ay ne ishay hiyyeesiide barena danddayana d'ayooppe, imatsaadaaninne betiyaadan I neenana de'ana mala, neeni Aa maadda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Ne bagga Isra7eele asaappe issaadey manqidi bana ayssanaas dandayonttaade gidikko imaththa gidida woykko bete asi ne achchan daana mala ne maaddizayssaththo izakka maadda. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ኔ ባጋ ኢስራኤሌ ኣሳፔ ኢሳዴይ ማንቂዲ ባና ኣይሳናስ ዳንዳዮንታዴ ጊዲኮ ኢማ ጊዲዳ ዎይኮ ቤቴ ኣሲ ኔ ኣቻን ዳና ማላ ኔ ማዲዛይሳ ኢዛካ ማዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ እስራኤለ አስ ማንቅድ ባና አይሳናዉ ፆነትኮ፥ እማዳ ዎይኮ በተ አሳዳ እ ኔራ ዳና መላ ማዳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi Isra7eele asi manqidi bana aysanaw xoonetiko, imathada woyko bete asada I neera daana mela maadda. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘በመካከልህ ከወገንህ አንዱ ቢደኸይ፣ ራሱንም መርዳት ባይችል፣ በመካከልህ ይኖር ዘንድ መጻተኛውን ወይም እንግዳውን እንደምትረዳ እርዳው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “በአቅራቢያህ የሚኖር እስራኤላዊ ወገንህ ደኽይቶ ራሱን መርዳት የማይችል ቢሆን በአጠገብህ መኖር ይችል ዘንድ ላስጠጋኸው መጻተኛ በምታደርገው ዐይነት የሚያስፈልገውን ሁሉ በፈቃድህ አድርግለት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሓውካ እንተ ደኸየ እሞ ምሳኻ እናሃለወ እንተ ሰኣነ፥ ከም ጓናን ከም ጋሻን ጌርካ ምሳኻ ኣንብሮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሓውካ እንተ ደኸየ እሞ ምሳኻ ኸሎ ኢዱ እንተ ሓጸሮ፡ ከም ጓናን ከም ጽጋዕተኛን ምሳኻ ይንበር። |