Leviticus 25:35 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓውኻ እንተ ድኻ እሞ ምሳኻትኩም ኣብ ምብስባስ እንተ ወደቐ። ሽዑ ንበይኑ ክትገድፎ ኣለካ፤ እወ ዋላ ጓና ወይ ስደተኛ ይኹን፤ ምሳኻ ክነብር ከም ዝኽእል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ከአ​ንተ ጋር ያለው ወን​ድ​ምህ ቢደ​ኸይ፥ እጁም በአ​ንተ ዘንድ ቢደ​ክም እንደ እን​ግ​ዳና እንደ መጻ​ተኛ ትረ​ዳ​ዋ​ለህ፤ ከአ​ን​ተም ጋር ይኑር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወንድምህ ቢደኸይ እጁም በአንተ ዘንድ ቢደክም፥ አጽናው፤ እንደ እንግዳና እንደ መጻተኛም ከአንተ ጋር ይኑር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ወንድምህ ቢደኸይ፥ እርሱም በአንተ ዘንድ ራሱን መቻል ቢያቅተው፥ አጽናው፤ እንደ እንግዳና እንደ መጻተኛም ከአንተ ጋር ይኑር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ቃይ ነ እሻይ ህዬሲደ ባረና ዳንዳያና ዮፐ፥ እማዳንነ በትያዳን እ ኔናና ደአና ማላ፥ ኔን አ ማዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹K'ay ne ishay hiyyeesiide barena danddayana d'ayooppe, imatsaadaaninne betiyaadan I neenana de'ana mala, neeni Aa maadda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Ne bagga Isra7eele asaappe issaadey manqidi bana ayssanaas dandayonttaade gidikko imaththa gidida woykko bete asi ne achchan daana mala ne maaddizayssaththo izakka maadda.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ኔ ባጋ ኢስራኤሌ ኣሳፔ ኢሳዴይ ማንቂዲ ባና ኣይሳናስ ዳንዳዮንታዴ ጊዲኮ ኢማ ጊዲዳ ዎይኮ ቤቴ ኣሲ ኔ ኣቻን ዳና ማላ ኔ ማዲዛይሳ ኢዛካ ማዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስ እስራኤለ አስ ማንቅድ ባና አይሳናዉ ፆነትኮ፥ እማዳ ዎይኮ በተ አሳዳ እ ኔራ ዳና መላ ማዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Issi Isra7eele asi manqidi bana aysanaw xoonetiko, imathada woyko bete asada I neera daana mela maadda.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘በመካከልህ ከወገንህ አንዱ ቢደኸይ፣ ራሱንም መርዳት ባይችል፣ በመካከልህ ይኖር ዘንድ መጻተኛውን ወይም እንግዳውን እንደምትረዳ እርዳው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “በአቅራቢያህ የሚኖር እስራኤላዊ ወገንህ ደኽይቶ ራሱን መርዳት የማይችል ቢሆን በአጠገብህ መኖር ይችል ዘንድ ላስጠጋኸው መጻተኛ በምታደርገው ዐይነት የሚያስፈልገውን ሁሉ በፈቃድህ አድርግለት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሓውካ እንተ ደኸየ እሞ ምሳኻ እናሃለወ እንተ ሰኣነ፥ ከም ጓናን ከም ጋሻን ጌርካ ምሳኻ ኣንብሮ።
Amharic Tigrinya 2011 ሓውካ እንተ ደኸየ እሞ ምሳኻ ኸሎ ኢዱ እንተ ሓጸሮ፡ ከም ጓናን ከም ጽጋዕተኛን ምሳኻ ይንበር።