Leviticus 25:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓደ እኳ ኣብ መካበብያ እተኸበበ ኸተማ መሕደሪ እንተ ሸይጡ፡ ምስ ተሸጠት ኣብ ውሽጢ ዓመት ምሉእ ይብጀዋ። ኣብ ውሽጢ ምሉእ ዓመት ክዝርግሖ ይኽእል እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ሰውም ቅጥር ባለበት ከተማ መኖርያ ቤትን ቢሸጥ፥ ከተሸጠ በኋላ አንድ ዓመት እስኪፈጸም ድረስ ለመቤዠት ይችላል፤ ለአንድ ሙሉ ዓመት መቤዠት ይችላል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰውም ቅጥር ባለበት ከተማ መኖሪያ ቤትን ቢሸጥ፥ ከተሸጠ በኋላ አንድ ዓመት እስኪፈጸም ድረስ ለመቤዠት ይችላል፤ ለአንድ ሙሉ ዓመት መቤዠት ይችላል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ማናቸውም ሰው ቅጥር ባለው ከተማ ውስጥ ያለ መኖሪያ ቤትን ቢሸጥ፥ ከተሸጠ በኋላ አንድ ዓመት እስኪፈጸም ድረስ ለመቤዠት ይችላል፤ ለአንድ ሙሉ ዓመት የመቤዠት መብት አለውና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ግምበት ኡቴዳ ካታማ ግዶን እት አሳይ ደእያ ጎልያ ሀራ ኡራዉ ዛልኦፐ፥ እ ዛልኦሳፐ ቢደ እት ላይ ጋካናዉ ደእያ ዎድያን ዛሪደ ዎዛናዉ አዉ ማታይ ደኤ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Gimbbetti utteedda katamaa giddon itti Asay de'iyaa golliyaa hara uraw zal"ooppe, I zal"osaappe biide itti laytsaa gakkanaw de'iyaa wodiyaan zaariide wozanaw aw maatay de'ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Issi asi gimbey gimbettida katama giddon diza keeth bayzidaa gidikko izi bayzidaappe issi layththa garsan zaari wozzanaas dandayees; izi zaari wozzana dandayzay issi layththa garsan xalla. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ኢሲ ኣሲ ጊምቤይ ጊምቤቲዳ ካታማ ጊዶን ዲዛ ኬ ባይዚዳ ጊዲኮ ኢዚ ባይዚዳፔ ኢሲ ላይ ጋርሳን ዛሪ ዎዛናስ ዳንዳዬስ፤ ኢዚ ዛሪ ዎዛና ዳንዳይዛይ ኢሲ ላይ ጋርሳን ጻላ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ አስ ግምበትዳ ካታማ ግዶን ደእያ ኬ ባይዝኮ፥ እ ባይዝዳ ዎድያፐ ብድ እስ ላይ ኩማና ጋካናዉ ዛሪድ ዎዛናዉ ዳንዳኤስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi asi gimbetida katama giddon de7iya keethe bayziko, I bayzida wodiyape bidi issi laythi kumana gakanaw zaaridi wozanaw danda7ees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ማንኛውም ሰው ቅጥር በተሠራለት ከተማ ውስጥ የሚገኝ መኖሪያ ቤቱን ቢሸጥ ከሸጠበት ጊዜ ጀምሮ እስከ አንድ ዓመት ሊዋጀው ይችላል፤ የመዋጀት መብቱ እስከ አንድ ዓመት ድረስ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “አንድ ሰው ቅጽር በተሠራላት ከተማ ውስጥ ቤት ቢሸጥ ከተሸጠበት ዕለት ጀምሮ በአንድ ዓመት ውስጥ መልሶ የመዋጀት መብት አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሓደ ሰብ ኣብ ዝተቐፀረት ከተማ ዘላ ገዛ እንተ ሸጠ፥ እታ ዝሸጠላ ዓመት ክሳዕ እትመልእ ከም ብሓድሽ ክዕድጋ ይኽእል እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰብ ኣብ እተዐርደት ከተማ ዘላ ቤት እንተ ሸጠ፡ ኣታ ዝሸጠላ ዓመት ክሳዕ እትመልእ ይበጀዋ፡ ጊዜ ምብጃዋ ዓመት ምሉ ይኹን። |