Leviticus 25:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኪመልሰሉ እንተ ዘይከኣለ ግና፡ እቲ እተሸጠ ክሳዕ እዮቤል ኣብ ኢድ እቲ ዝዓደጎ ይጸንሕ። ብኢዮቤል ድማ ይወጽእ፡ ናብ ርስቱ ድማ ይምለስ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለራሱም ዕዳውን መክፈል ባይችል፥ ሽያጩ በገዛው ሰው እጅ እስከ ኢዮቤልዩ ዓመት ድረስ ይቀመጥ፤ በኢዮቤልዩም ዓመት ይውጣ፤ እርሱም ወደ ርስቱ ይመለስ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለራሱም ዕዳውን መክፈል ባይችል፥ ሽያጩ በገዛው ሰው እጅ እስከ ኢዮቤልዩ ዓመት ድረስ ይቀመጥ፤ በኢዮቤልዩም ዓመት ይውጣ፥ እርሱም ወደ ርስቱ ይመለስ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለማስመለስ ግን በቂ ገንዘብ ባያገኝ፥ ሽያጩ እስከ ኢዮቤልዩ ዓመት ድረስ በገዛው ሰው እጅ ይሆናል፤ በኢዮቤልዩ ዓመት ነፃ ይወጣል፥ እርሱም ወደ ርስቱ ይመለሳል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን አዉ ሄ ጋድያ ዎዛናዉ ግድያ ሻሉ ዮፐ፥ እሻታማን ላይ ባላይ ጋካናዉ ጋዲ ሻሜዳ ብታንያ ኩሽያን ጋምኦ፤ እሻታማን ላይ ባላ ዎደ፥ አ ጋዲ አዉ ስሞ፤ እካ ባረ ጋድያዉ ስሞ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin aw he gadiyaa wozanaw gidiyaa shaluu d'ayooppe, Ishatamantso Laytsaa Baalay gakkanaw gadii shammeedda bitaniyaa kushiyaan gam"o; Ishatamantso Laytsaa Baalaa wode, Aa gadii aw simmo; ikka bare gadiyaw simmo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka gadeza wozzanaas gidiza miishshi izas dontta aggiko izi bayzida gadey wozzettiza layththay gakkanaas shammidaade kushen de7o; wozzettiza layththay gakkishin gadey gadaades simmo; gadaadeyka gede ba gaden simmo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ጋዴዛ ዎዛናስ ጊዲዛ ሚሺ ኢዛስ ዶንታ ኣጊኮ ኢዚ ባይዚዳ ጋዴይ ዎዜቲዛ ላይይ ጋካናስ ሻሚዳዴ ኩሼን ዴኦ፤ ዎዜቲዛ ላይይ ጋኪሺን ጋዴይ ጋዳዴስ ሲሞ፤ ጋዳዴይካ ጌዴ ባ ጋዴን ሲሞ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን እያዉ ሄ ጋድያ ዎዛናዉ ግድያ ሚሸይ ይኮ፥ እሻታማን ላይ ባለይ ጋካናዉ ጋደይ ሻምዳ ኡራ ኩሸን ጋምኦ። እሻታማን ላይ ባኣለ ዎደ እያ ጋደይ እያዉ ስሞ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin iyaw he gadiya wozanaw gidiya miishey dhayiko, Ishatammantho Laytha Ba7aaley gakanaw gadey shammida uraa kushen gam7o. Ishatammantho Laytha Ba7aale wode iya gadey iyaw simmo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን ዋጋውን መመለስ ካልቻለ፣ የሸጠው ርስት እስከ ኢዮቤልዩ ዓመት ድረስ የገዥው ንብረት ሆኖ ይቈያል፤ በኢዮቤልዩ ዓመት ለባለቤቱ ይመለሳል፤ ሰውየውም ወደ ርስቱ ይመለሳል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን ለመዋጀት የሚያስችል በቂ ገንዘብ ባይኖረው ርስቱ እስከ ተከታዩ የኢዩቤልዩ ዓመት ድረስ በዚያው በገዛው ሰው እጅ ሊቆይለት ይችላል። በዚያም ዓመት ርስቱ ለባለቤቱ ይመለሳል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንመምለሲኡ ዝኣክል ኣብ ኢዱ እንተ ዘይረኸበ ግና፥ እቲ ዝተዓደገ ኽሳዕ ዓመት ኢዮቤልዩ ኣብ ኢድ ዓዳጊኡ ይፅናሕ፤ በታ ዓመት ኢዮቤልዩ ሓራ ይውፃእ፤ ንሱ ድማ ናብ ርስቱ ይመለስ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንምምለሲኡ ዚኣክል ኣብ ኢዱ እንተ ዘይረኸበ ግና፡ እቲ እተሸጠ ኽሳዕ ዓመት እልልታ ሓራ ይውጻእ፡ ንሱ ድማ ናብ ርስቱ ይመለስ። |