Leviticus 25:28 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኪመልሰሉ እንተ ዘይከኣለ ግና፡ እቲ እተሸጠ ክሳዕ እዮቤል ኣብ ኢድ እቲ ዝዓደጎ ይጸንሕ። ብኢዮቤል ድማ ይወጽእ፡ ናብ ርስቱ ድማ ይምለስ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለራ​ሱም ዕዳ​ውን መክ​ፈል ባይ​ችል፥ ሽያጩ በገ​ዛው ሰው እጅ እስከ ኢዮ​ቤ​ልዩ ዓመት ድረስ ይቀ​መጥ፤ በኢ​ዮ​ቤ​ል​ዩም ዓመት ይውጣ፤ እር​ሱም ወደ ርስቱ ይመ​ለስ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለራሱም ዕዳውን መክፈል ባይችል፥ ሽያጩ በገዛው ሰው እጅ እስከ ኢዮቤልዩ ዓመት ድረስ ይቀመጥ፤ በኢዮቤልዩም ዓመት ይውጣ፥ እርሱም ወደ ርስቱ ይመለስ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለማስመለስ ግን በቂ ገንዘብ ባያገኝ፥ ሽያጩ እስከ ኢዮቤልዩ ዓመት ድረስ በገዛው ሰው እጅ ይሆናል፤ በኢዮቤልዩ ዓመት ነፃ ይወጣል፥ እርሱም ወደ ርስቱ ይመለሳል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን አዉ ሄ ጋድያ ዎዛናዉ ግድያ ሻሉ ዮፐ፥ እሻታማን ላይ ባላይ ጋካናዉ ጋዲ ሻሜዳ ብታንያ ኩሽያን ጋምኦ፤ እሻታማን ላይ ባላ ዎደ፥ አ ጋዲ አዉ ስሞ፤ እካ ባረ ጋድያዉ ስሞ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin aw he gadiyaa wozanaw gidiyaa shaluu d'ayooppe, Ishatamantso Laytsaa Baalay gakkanaw gadii shammeedda bitaniyaa kushiyaan gam"o; Ishatamantso Laytsaa Baalaa wode, Aa gadii aw simmo; ikka bare gadiyaw simmo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasseka gadeza wozzanaas gidiza miishshi izas dontta aggiko izi bayzida gadey wozzettiza layththay gakkanaas shammidaade kushen de7o; wozzettiza layththay gakkishin gadey gadaades simmo; gadaadeyka gede ba gaden simmo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴካ ጋዴዛ ዎዛናስ ጊዲዛ ሚሺ ኢዛስ ዶንታ ኣጊኮ ኢዚ ባይዚዳ ጋዴይ ዎዜቲዛ ላይይ ጋካናስ ሻሚዳዴ ኩሼን ዴኦ፤ ዎዜቲዛ ላይይ ጋኪሺን ጋዴይ ጋዳዴስ ሲሞ፤ ጋዳዴይካ ጌዴ ባ ጋዴን ሲሞ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን እያዉ ሄ ጋድያ ዎዛናዉ ግድያ ሚሸይ ይኮ፥ እሻታማን ላይ ባለይ ጋካናዉ ጋደይ ሻምዳ ኡራ ኩሸን ጋምኦ። እሻታማን ላይ ባኣለ ዎደ እያ ጋደይ እያዉ ስሞ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin iyaw he gadiya wozanaw gidiya miishey dhayiko, Ishatammantho Laytha Ba7aaley gakanaw gadey shammida uraa kushen gam7o. Ishatammantho Laytha Ba7aale wode iya gadey iyaw simmo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን ዋጋውን መመለስ ካልቻለ፣ የሸጠው ርስት እስከ ኢዮቤልዩ ዓመት ድረስ የገዥው ንብረት ሆኖ ይቈያል፤ በኢዮቤልዩ ዓመት ለባለቤቱ ይመለሳል፤ ሰውየውም ወደ ርስቱ ይመለሳል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን ለመዋጀት የሚያስችል በቂ ገንዘብ ባይኖረው ርስቱ እስከ ተከታዩ የኢዩቤልዩ ዓመት ድረስ በዚያው በገዛው ሰው እጅ ሊቆይለት ይችላል። በዚያም ዓመት ርስቱ ለባለቤቱ ይመለሳል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንመምለሲኡ ዝኣክል ኣብ ኢዱ እንተ ዘይረኸበ ግና፥ እቲ ዝተዓደገ ኽሳዕ ዓመት ኢዮቤልዩ ኣብ ኢድ ዓዳጊኡ ይፅናሕ፤ በታ ዓመት ኢዮቤልዩ ሓራ ይውፃእ፤ ንሱ ድማ ናብ ርስቱ ይመለስ።
Amharic Tigrinya 2011 ንምምለሲኡ ዚኣክል ኣብ ኢዱ እንተ ዘይረኸበ ግና፡ እቲ እተሸጠ ኽሳዕ ዓመት እልልታ ሓራ ይውጻእ፡ ንሱ ድማ ናብ ርስቱ ይመለስ።