Leviticus 25:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ሻሙናይ ዓመት ከኣ ክትዘርእ፡ ክሳዕ ታሽዓይ ዓመት ከኣ ኣረጊት ፍረ ክትበልዕ ኣሎካ። ፍረኣ ክሳዕ ዝኣቱ፡ ካብቲ ኣረጊት ድኳን ክትበልዕ ኣለካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በስ​ም​ን​ተ​ኛ​ውም ዓመት ትዘ​ራ​ላ​ችሁ፤ ከከ​ረ​መ​ውም እህል ትበ​ላ​ላ​ችሁ፤ ፍሬዋ እስ​ኪ​ገባ፥ እስከ ዘጠ​ነ​ኛው ዓመት ድረስ፥ ከከ​ረ​መው እህል ትበ​ላ​ላ​ችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በስምንተኛውም ዓመት ትዘራላችሁ፥ ከአሮጌውም እህል ትበላላችሁ፤ ፍሬዋ እስኪገባ፥ እስከ ዘጠነኛው ዓመት ድረስ፥ ከአሮጌው እህል ትበላላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በስምንተኛውም ዓመት ትዘራላችሁ፥ ቀድሞ ከተመረተው እህል ትበላላችሁ፤ የእርሷ ፍሬ እስከሚገባ፥ እስከ ዘጠነኛው ዓመት ድረስ፥ ቀድሞ ከተመረተው እህል ትበላላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሆስፑን ላይን ህንተ ህንተ ጋድያን ዘርያ ዎደካ፥ ካሰ ሻቻ ካ ማና፤ ቃይ ህንተ ዘርያ ካ አይፍያ ኡዱፑን ላይን ሺሻና ጋካናዉካ፥ ሻቻ ካ ማና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hosppuntsa laytsan hintte hintte gadiyaan zeriyaa wodekka, kase shaachcha katsaa maana; k'ay hintte zeriyaa katsaa ayfiyaa udduppuntsa laytsan shiishshana gakkanawukka, shaachcha katsaa maana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Osppunththa layththankka goshshe goyishe intte kase shiishshida kaththaa maana; hessa he kaththaa uddufunththa layththan bone kath intte shiishshana gakkanaas izappe maana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኦስፑን ላይንካ ጎሼ ጎዪሼ ኢንቴ ካሴ ሺሺዳ ካ ማና፤ ሄሳ ሄ ካ ኡዱፉን ላይን ቦኔ ካ ኢንቴ ሺሻና ጋካናስ ኢዛፔ ማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሆስፑን ላይን ህንተ፥ ህንተ ቢታን ዘርያ ዎደ ሻቻ ካ ማና። ህንተ ዘርያ ካ ኡዱፉን ላይን ሺሻና ጋካናዉ ሻቻ ካ ማና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hospuntha laythan hinte, hinte biittan zeriya wode shaacha kathaa maana. Hinte zeriya kathaa uddufuntho laythan shiishana gakanaw shaacha kathaa maana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በስምንተኛው ዓመት በምትዘሩበት ጊዜ፣ የምትበሉት ቀድሞ ከሰበሰባችሁት ሰብል ይሆናል፤ የዘጠነኛውን ዓመት መከር እስክትሰበስቡ ድረስ ከዚሁ እህል ትበላላችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በስምንተኛው ዓመት እንኳ ዘራችሁን ስትዘሩ የምትመገቡት ቀድሞ የሰበሰባችሁትን መከር ነው፤ ይህንኑ መከር የዘጠነኛውን ዓመት መከር እስከምትሰበስቡ ድረስ ትበላላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በታ ሻምነይቲ ዓመት ድማ ኽትዘርኡ ኢኹም፤ ካብ ነባር እኽሊ ኸዓ ኽትበልዑ ኢኹም። እታ ታሽዐይቲ ዓመት፥ ፍሪኣ ኽሳዕ ዝኣቱ፥ እቲ ነባር ክትበልዑ ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011 በታ ሳምነይቲ ዓመት ድማ ክትዘርኡ ኢኹም፡ ካብ ነባር እኽሊ ኸኣ ክትበልዑ ኢኹም። ክሳዕ እታ ታስዐይቲ ዓመት፡ ፍሬኣ ኽሳዕ ዚአቱ፡ እቲ ነባር ክትበልዑ ኢኹም።