Leviticus 25:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ሻሙናይ ዓመት ከኣ ክትዘርእ፡ ክሳዕ ታሽዓይ ዓመት ከኣ ኣረጊት ፍረ ክትበልዕ ኣሎካ። ፍረኣ ክሳዕ ዝኣቱ፡ ካብቲ ኣረጊት ድኳን ክትበልዕ ኣለካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በስምንተኛውም ዓመት ትዘራላችሁ፤ ከከረመውም እህል ትበላላችሁ፤ ፍሬዋ እስኪገባ፥ እስከ ዘጠነኛው ዓመት ድረስ፥ ከከረመው እህል ትበላላችሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በስምንተኛውም ዓመት ትዘራላችሁ፥ ከአሮጌውም እህል ትበላላችሁ፤ ፍሬዋ እስኪገባ፥ እስከ ዘጠነኛው ዓመት ድረስ፥ ከአሮጌው እህል ትበላላችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በስምንተኛውም ዓመት ትዘራላችሁ፥ ቀድሞ ከተመረተው እህል ትበላላችሁ፤ የእርሷ ፍሬ እስከሚገባ፥ እስከ ዘጠነኛው ዓመት ድረስ፥ ቀድሞ ከተመረተው እህል ትበላላችሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሆስፑን ላይን ህንተ ህንተ ጋድያን ዘርያ ዎደካ፥ ካሰ ሻቻ ካ ማና፤ ቃይ ህንተ ዘርያ ካ አይፍያ ኡዱፑን ላይን ሺሻና ጋካናዉካ፥ ሻቻ ካ ማና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hosppuntsa laytsan hintte hintte gadiyaan zeriyaa wodekka, kase shaachcha katsaa maana; k'ay hintte zeriyaa katsaa ayfiyaa udduppuntsa laytsan shiishshana gakkanawukka, shaachcha katsaa maana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Osppunththa layththankka goshshe goyishe intte kase shiishshida kaththaa maana; hessa he kaththaa uddufunththa layththan bone kath intte shiishshana gakkanaas izappe maana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦስፑን ላይንካ ጎሼ ጎዪሼ ኢንቴ ካሴ ሺሺዳ ካ ማና፤ ሄሳ ሄ ካ ኡዱፉን ላይን ቦኔ ካ ኢንቴ ሺሻና ጋካናስ ኢዛፔ ማና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሆስፑን ላይን ህንተ፥ ህንተ ቢታን ዘርያ ዎደ ሻቻ ካ ማና። ህንተ ዘርያ ካ ኡዱፉን ላይን ሺሻና ጋካናዉ ሻቻ ካ ማና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hospuntha laythan hinte, hinte biittan zeriya wode shaacha kathaa maana. Hinte zeriya kathaa uddufuntho laythan shiishana gakanaw shaacha kathaa maana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በስምንተኛው ዓመት በምትዘሩበት ጊዜ፣ የምትበሉት ቀድሞ ከሰበሰባችሁት ሰብል ይሆናል፤ የዘጠነኛውን ዓመት መከር እስክትሰበስቡ ድረስ ከዚሁ እህል ትበላላችሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በስምንተኛው ዓመት እንኳ ዘራችሁን ስትዘሩ የምትመገቡት ቀድሞ የሰበሰባችሁትን መከር ነው፤ ይህንኑ መከር የዘጠነኛውን ዓመት መከር እስከምትሰበስቡ ድረስ ትበላላችሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ ሻምነይቲ ዓመት ድማ ኽትዘርኡ ኢኹም፤ ካብ ነባር እኽሊ ኸዓ ኽትበልዑ ኢኹም። እታ ታሽዐይቲ ዓመት፥ ፍሪኣ ኽሳዕ ዝኣቱ፥ እቲ ነባር ክትበልዑ ኢኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ ሳምነይቲ ዓመት ድማ ክትዘርኡ ኢኹም፡ ካብ ነባር እኽሊ ኸኣ ክትበልዑ ኢኹም። ክሳዕ እታ ታስዐይቲ ዓመት፡ ፍሬኣ ኽሳዕ ዚአቱ፡ እቲ ነባር ክትበልዑ ኢኹም። |