Leviticus 25:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ኣብ ሻድሻይ ዓመት ንግዝኣኹም ክባርኾ እየ፣ ንሰለስተ ዓመት ከኣ ፍረ ኪፈሪ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔ በስድስተኛው ዓመት በረከቴን በላያችሁ እሰጣለሁ፤ ምድሪቱም የሦስት ዓመት ፍሬ ታፈራለች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔ በስድስተኛው ዓመት በረከቴን በላያችሁ አዝዛለሁ፤ ምድሪቱም የሦስት ዓመት ፍሬ ታፈራለች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔ በስድስተኛው ዓመት በረከቴን በእናንተ ላይ አዝዛለሁ፤ ምድሪቱም የሦስት ዓመት ፍሬ ታፈራለች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ኡሱፑን ላይን ታ አንጁዋ ህንተ ቦላን ኪታና፤ ያቶፐ ቢታይ ሄዙ ላይዉ ግድያ አይፍያ አይፋና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | taani usuppuntsa laytsan ta anjjuwaa hintte bollan kiittana; yaatooppe biittay heezzu laytsaw gidiyaa ayfiyaa ayfana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Usuppunththa layththatan biittayo anjjana; histtiko iza inttes heedzdzu layththas gidana kath immana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኡሱፑን ላይታን ቢታዮ ኣንጃና፤ ሂስቲኮ ኢዛ ኢንቴስ ሄ ላይስ ጊዳና ካ ኢማና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ኡሱፑን ላይን ታ አንጁዋ ህንተዉ ኪታና፤ ቢታይ ሄ ላይስ ግድያ ካ እማና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | taani usupuntho laythan ta anjuwa hintew kiittana; biittay heedzu laythas gidiya kathi immana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በስድስተኛው ዓመት በረከቴን እሰድድላችኋለሁ፤ ምድሪቱም ለሦስት ዓመት የሚበቃ ፍሬ ትሰጣለች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በስድስተኛው ዓመት እኔ ምድሪቱን እባርካታለሁ፤ ስለዚህም ለሦስት ዓመት የሚበቃ ሰብል ታስገኛለች፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ ሻድሸይቲ ዓመት በረኸተይ ክእዝዘልኩም እየ፤ ምድሪ ኸዓ ንሰለስተ ዓመት ዝኸውን ፍረ ኸተፍርየልኩም እያ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ በታ ሳድሰይቲ ዓመት በረኸተይ ክእዝዘልኩም እየ፡ ንሰለስተ ዓመት ዝኸውን ፍረ ኸኣኣ ከተፍርየልኩም እያ። |