Leviticus 25:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዝሒ ዓመታት ዋጋኡ ኽትውስኽ፡ ከም ምንኣስ ዓመታት ከኣ ዋጋኡ ኣጉድል። ከከም ቍጽሪ ዓመታት እቲ ፍረ ዚሸጠልኩም እዩ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንደ ዓመታቱ ብዛት ዋጋውን ያበዛል፤ እንደ ዓመታቱም ማነስ ዋጋውን ያሳንሳል፤ እንደ መከሩ ቍጥር ይሸጥልሃል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንደ ዓመታቱ ብዛት ዋጋውን ታበዛለህ፥ እንደ ዓመታቱም ማነስ ዋጋውን ታሳንሳለህ፤ እንደ መከሩ ቍጥር ይሸጥልሃል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱ እንደ መከሩ ቍጥር ይሸጥልሃልና ዓመታቱ ብዙ በሆኑ ቍጥር ዋጋውን ከፍ ታደርጋለህ፥ ዓመታቱ ግን ባነሱ ቍጥር ዋጋውን ታሳንሳለህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ላይቱዋ ፓይዱ ዳሮ ግዶፐ፥ ጋቲ ዳሬ፤ ላይቱዋ ፓይዱ ጉጾፐ፥ ጋቲካ ጉጼ። አያዉ ጎፐ፥ ህንተ ጫካና ካ ጫካ ፓይዱዋዳን ህንተ ሾሩ ህንተንቶ ዛልኤ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Laytsatuwaa paydu daro gidooppe, gatii daree; laytsatuwaa payduu guus's'ooppe, gatiikka guus's'ee. Ayaw gooppe, hintte c'akkana katsaa c'akaa payduwaadan hintte shooruu hinttenttoo zal''ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Layththay daro gidikko heregaykka daro gido; layththay guuth gidikko heregaykka guuth gido; gadey bayzettiza waagay gadezi immiza kaththaa mala gido. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ላይይ ዳሮ ጊዲኮ ሄሬጋይካ ዳሮ ጊዶ፤ ላይይ ጉ ጊዲኮ ሄሬጋይካ ጉ ጊዶ፤ ጋዴይ ባይዜቲዛ ዋጋይ ጋዴዚ ኢሚዛ ካ ማላ ጊዶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ላይ ታይቦይ ዳሮ ግድኮ ጋተይ ዳሬስ፤ ላይታ ታይቦይ ጉፅኮ ጋተይ ጉፄስ። ጋድያ ሎኦተዳ ህንተ ሾሮይ ህንተዉ ባይዜስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Laytha tayboy daro gidiko gatey darees; laythata tayboy guuxiko gatey guuxees. Gadiya lo77otethaada hinte shooroy hintew bayzees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የዓመቱ ቍጥር ከበዛ ዋጋውን ጨምር፤ የዓመቱ ቍጥር ካነሰም፣ ዋጋውን ቀንስ፤ ምክንያቱም የሚሸጥልህ የዓመቱን የምርት መጠን ነውና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዓመታቱ ብዙ ቢሆኑ፥ ዋጋው ከፍ ይላል፤ ዓመታቱ ጥቂቶች ከሆኑ ዋጋው ዝቅ ይላል፤ የሚሸጥበት ዋጋ የሚተመነው ምድሪቱ በምታስገኘው ሰብል መጠን ነው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብቝፅሪ ዓመታት መጠን እተፍርዮ ፍረ እዩ ዝሸጠልካ እሞ፥ ብመጠን ምብዛሕ ዓመታት ዋጋ ኣብዝሕ፤ ብመጠን ምውሓድ ዓመታት ድማ ዋጋ ኣውሕድ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ እሞ፡ ሓደ እኳ ንብጻዩ ኣይዐምጽ፡ ንኣምላኽካ ደ ፍራህ። |