Leviticus 25:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዓመተ ኢዮቤል መበል ሓምሳ ዓመት ኪኸውን እዩ። ኣብኣ ዚበቍል ኣይትዘርእ ወይ ኣይትዓጽድ፡ ወይኒ ወይኒኻውን ኣይትእከብ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያ አምሳኛው ዓመት ለእናንተ ኢዮቤልዩ ይሆናል፤ በእርሱም አትዝሩ፤ የገቦውንም አትጨዱ፤ የተቀደሰውንም በእርሱ አትልቀሙ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ያ አምሳኛው ዓመት ለእናንተ ኢዮቤልዩ ይሆናል፤ በእርሱም አትዝሩ፥ የገቦውንም አትጨዱ፥ የወይኑንም ፍሬ አታከማቹ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ያ ኀምሳኛው ዓመት ለእናንተ ኢዮቤልዩ ዓመት ይሆናል፤ በእርሱም አትዝሩ፥ እንዲሁም ማንም ሰው ሳይዘራው የበቀለውን አትሰብስቡ፥ ያልተገረዘውን የወይን ተክል ፍሬ አታከማቹ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ላይይ ህንተንቶ እሻታማን ላይ ባላ። ሄ ላይን ዘሮፕተ፤ አዛባ ግዲደ ሞኬዳዋካ ጫኮፕተ፤ ቃይ ህንተ አ ጼራ ጹንቀናን አይፌዳ ዎይንያ አይፍያካ ሺሾፕተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He laytsay hinttenttoo Ishatamantso Laytsaa Baalaa. He laytsan zeroppite; azabbaa gidiide mokkeeddawaakka c'akkoppite; k'ay hintte Aa s'eeraa s'unk'k'ennan ayfeedda woyniyaa ayfiyaakka shiishshoppite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He layth goshshe goyidi zereth zeropite; zereth zerontta coo azabba kaxxida kath woykko qirxettontta ayfida woyne miththa ayfe maxi shiishshofte. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ላይ ጎሼ ጎዪዲ ዜሬ ዜሮፒቴ፤ ዜሬ ዜሮንታ ጮ ኣዛባ ካጺዳ ካ ዎይኮ ቂርጼቶንታ ኣይፊዳ ዎይኔ ሚ ኣይፌ ማጺ ሺሾፍቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ላይይ ህንተዉ እሻታማን ላይ ባኣለ። ሄ ላይን ዘሮፕተ፤ አሰቦ ካፅዳባ ጫኮፍተ፤ ፄራ ፁንቆና አይፍዳ ዎይነ አይፍያ ማፆፕተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He laythay hintew Ishatammantho Laytha Ba7aale. He laythan zeropite; aasebo kaxidaba cakofite; xeera xunqonna ayfida woyne ayfiya maxopite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የአምሳኛው ዓመት ኢዮቤልዩ ይሁንላችሁ፤ አትዝሩ፤ ሳትዘሩት የበቀለውን አትጨዱ፤ ካልተገረዘውም የወይን ሐረግ ፍሬ አትሰብስቡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህም ዓመት ዘራችሁን አትዘሩም፤ ሳይዘራ ገቦ ሆኖ የበቀለውን እህላችሁን ወይም ካልተገረዘ የወይን ሐረግ ፍሬውን አትሰበስቡም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዛ መበል ሓምሳ ዓመት እዚኣ ዓመት ኢዮቤልዩ ትኹነልኩም፤ ኣይትዝርኡ፤ እቲ ባዕሉ ኣብኣ ዝበቘለ ኸዓ ኣይትዕፀዱ፤ እቲ ዘይተጠጠፈ ወይኒ ድማ ኣይትቐንጥቡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዛ መበል ሓምሳ ዓመት እዚኣ ዓመት እልልታ ይኹነልኩም፡ ኣይትዝርኡ፡ እቲ ባሊጉ ኣባኣ ዘበቖለ ኸኣ ኣይትዕጸዱ፡ እቲ ዘይተጠጠፈ ወይኒ ድማ ኣይትቐንጥቡ። |