Leviticus 25:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዓመተ ኢዮቤል መበል ሓምሳ ዓመት ኪኸውን እዩ። ኣብኣ ዚበቍል ኣይትዘርእ ወይ ኣይትዓጽድ፡ ወይኒ ወይኒኻውን ኣይትእከብ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ያ አም​ሳ​ኛው ዓመት ለእ​ና​ንተ ኢዮ​ቤ​ልዩ ይሆ​ናል፤ በእ​ር​ሱም አት​ዝሩ፤ የገ​ቦ​ው​ንም አት​ጨዱ፤ የተ​ቀ​ደ​ሰ​ው​ንም በእ​ርሱ አት​ል​ቀሙ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ያ አምሳኛው ዓመት ለእናንተ ኢዮቤልዩ ይሆናል፤ በእርሱም አትዝሩ፥ የገቦውንም አትጨዱ፥ የወይኑንም ፍሬ አታከማቹ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ያ ኀምሳኛው ዓመት ለእናንተ ኢዮቤልዩ ዓመት ይሆናል፤ በእርሱም አትዝሩ፥ እንዲሁም ማንም ሰው ሳይዘራው የበቀለውን አትሰብስቡ፥ ያልተገረዘውን የወይን ተክል ፍሬ አታከማቹ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ላይይ ህንተንቶ እሻታማን ላይ ባላ። ሄ ላይን ዘሮፕተ፤ አዛባ ግዲደ ሞኬዳዋካ ጫኮፕተ፤ ቃይ ህንተ አ ጼራ ጹንቀናን አይፌዳ ዎይንያ አይፍያካ ሺሾፕተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He laytsay hinttenttoo Ishatamantso Laytsaa Baalaa. He laytsan zeroppite; azabbaa gidiide mokkeeddawaakka c'akkoppite; k'ay hintte Aa s'eeraa s'unk'k'ennan ayfeedda woyniyaa ayfiyaakka shiishshoppite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He layth goshshe goyidi zereth zeropite; zereth zerontta coo azabba kaxxida kath woykko qirxettontta ayfida woyne miththa ayfe maxi shiishshofte.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ላይ ጎሼ ጎዪዲ ዜሬ ዜሮፒቴ፤ ዜሬ ዜሮንታ ጮ ኣዛባ ካጺዳ ካ ዎይኮ ቂርጼቶንታ ኣይፊዳ ዎይኔ ሚ ኣይፌ ማጺ ሺሾፍቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ላይይ ህንተዉ እሻታማን ላይ ባኣለ። ሄ ላይን ዘሮፕተ፤ አሰቦ ካፅዳባ ጫኮፍተ፤ ፄራ ፁንቆና አይፍዳ ዎይነ አይፍያ ማፆፕተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He laythay hintew Ishatammantho Laytha Ba7aale. He laythan zeropite; aasebo kaxidaba cakofite; xeera xunqonna ayfida woyne ayfiya maxopite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የአምሳኛው ዓመት ኢዮቤልዩ ይሁንላችሁ፤ አትዝሩ፤ ሳትዘሩት የበቀለውን አትጨዱ፤ ካልተገረዘውም የወይን ሐረግ ፍሬ አትሰብስቡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህም ዓመት ዘራችሁን አትዘሩም፤ ሳይዘራ ገቦ ሆኖ የበቀለውን እህላችሁን ወይም ካልተገረዘ የወይን ሐረግ ፍሬውን አትሰበስቡም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዛ መበል ሓምሳ ዓመት እዚኣ ዓመት ኢዮቤልዩ ትኹነልኩም፤ ኣይትዝርኡ፤ እቲ ባዕሉ ኣብኣ ዝበቘለ ኸዓ ኣይትዕፀዱ፤ እቲ ዘይተጠጠፈ ወይኒ ድማ ኣይትቐንጥቡ።
Amharic Tigrinya 2011 እዛ መበል ሓምሳ ዓመት እዚኣ ዓመት እልልታ ይኹነልኩም፡ ኣይትዝርኡ፡ እቲ ባሊጉ ኣባኣ ዘበቖለ ኸኣ ኣይትዕጸዱ፡ እቲ ዘይተጠጠፈ ወይኒ ድማ ኣይትቐንጥቡ።