Leviticus 25:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) መበል ሓምሳ ዓመት ከኣ ቅድስዋ፡ ኣብ ብዘላ እታ ሃገር ድማ ንዅሎም ነበርታ ምፍታሕ ኣበስሩ። ንዓኻትኩም ዓመት ኢዮቤል ክኸውን ኣለዎ፤ ነፍሲ ወከፍ ናብ ርስቱ፡ ነፍሲ ወከፍ ድማ ናብ ስድራ ቤቱ ይምለስ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አም​ሳ​ኛ​ው​ንም ዓመት ትቀ​ድ​ሳ​ላ​ችሁ፤ በም​ድ​ሪ​ቱም ለሚ​ኖ​ሩት ሁሉ ነጻ​ነ​ትን ታው​ጃ​ላ​ችሁ፤ እርሱ ለእ​ና​ንተ ኢዮ​ቤ​ልዩ ነው፤ ሰው ሁሉ ወደ ርስ​ቱና ወደ ወገኑ ይመ​ለስ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አምሳኛውንም ዓመት ትቀድሳላችሁ፥ በምድሪቱም ለሚኖሩባት ሁሉ ነጻነትን ታውጃላችሁ፤ እርሱ ለእናንተ ኢዮቤልዩ ነው፤ ሰው ሁሉ ወደ ርስቱና ወደ ወገኑ ይመለስ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኀምሳኛውንም ዓመት ትቀድሳላችሁ፥ በምድሪቱም ለሚኖሩባት ሁሉ ነጻነትን ታውጃላችሁ፤ እርሱ ለእንናተ ኢዮቤልዩ ይሆናል፤ ከእናንተም እያንዳንዱ ሰው ወደ ርስቱና ወደ ወገኑ ይመለሳል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እሻታማን ላይ ዱማዪደ፥ ሄ ጋድያን ደእያ ኡባዉ ላአተ አዋይተ። ሄዌ ህንተንቶ እሻታማን ላይ ባላ። ሄ ዎድያን ህንተ ኡባይካ ህንተ ጋድያዉነ ህንተ ያራዉ ያራዉ ስምተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ishatamantso laytsaa dummayiide, he gadiyaan de'iyaa ubbaw la"atetsaa awaayite. Hewe hinttenttoo Ishatamantso Laytsaa Baalaa. He wodiyaan hintte ubbaykka hintte gadiyawunne hintte yaraw yaraw simmite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessaththoka ichchash tammanththo layththaa dummasi shaakkidi biittay bolla dizaytas ubbaas wozzeteth awajjite; hayssafe kase bayzettida gadey kase bayzidaades woykko izaade qommos simmo; aylleteththan bayzettida aylleyka kase ba asaakko simmo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳካ ኢቻሽ ታማን ላይ ዱማሲ ሻኪዲ ቢታይ ቦላ ዲዛይታስ ኡባስ ዎዜቴ ኣዋጂቴ፤ ሃይሳፌ ካሴ ባይዜቲዳ ጋዴይ ካሴ ባይዚዳዴስ ዎይኮ ኢዛዴ ቆሞስ ሲሞ፤ ኣይሌቴን ባይዜቲዳ ኣይሌይካ ካሴ ባ ኣሳኮ ሲሞ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እሻታማን ላይ ዱማይድ፥ ሄ ቢታን ደእያ ኡባስ ላአተ አዋጅተ። ሄስ ህንተዉ እሻታማን ላይ ባኣለ። ሄ ዎደ ህንተ ኡባይ ህንተ ጋድያኮነ ህንተ ሶ አሳኮ ስምተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ishatammantho laytha dummayidi, he biittan de7iya ubbaas la77atethi awaajite. Hessi hintew Ishatammantho Laytha Ba7aale. He wode hinte ubbay hinte gadiyakonne hinte soo asaako simmite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አምሳኛውን ዓመት ቀድሱ፤ በምድሪቱ ሁሉ ላሉ ነዋሪዎች በሙሉ ነጻነት ዐውጁ፤ ይህም ኢዮቤልዩ ይሁንላችሁ፤ ከእናንተ እያንዳንዱ ወደ ቤተ ሰቡ ርስት፣ ወደ ወገኑም ይመለስ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህም ሁኔታ ኀምሳኛውን ዓመት ለይታችሁ በምድሪቱ ለሚኖሩት ሁሉ ነጻነትን ታውጃላችሁ፤ ከዚያ በፊት የተሸጠ ማናቸውም መሬት ለባለቤቱ ወይም ለዘሩ ይመለሳል፤ ባርያም ሆኖ ለማገልገል የተሸጠ ሰው ወደ ቤተሰቡ ይመለሳል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነታ መበል ሓምሳ ዓመት ቀድስዋ፤ ኣብታ ምድሪ ንዝነብሩ ዅሎም ከዓ ነፃነት ኣውጁ። እዚኣ ዓመት ኢዮቤልዩ ትኹነልኩም። ኵሉ ሰብ ነናብ ርስቱን ነናብ ወገኑን ይመለስ።
Amharic Tigrinya 2011 ነታ መበል ሓምሳ ዓመት ቀድስዋ፡ ኣብታ ምድሪ ኸኣ፡ ኣብኣ ንዝነብሩ ኹሎም ሓርነት ኣውጁ። እዚኣ ዓመት እልልታ ትኹነልኩም ነፊስ ወከፍኩም ነናብ ርስቱ ይመለስ፡ ነፍሲ ወከፍኩም ከኣ ነናብ ዓሌቱ ይመለስ።