Leviticus 24:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ነፍሲ ወከፍ ሰንበት ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ብዘለኣለማዊ ኪዳን ካብ ደቂ እስራኤል ተመንዚዑ ብቐጻሊ ይሰርዖ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በእግዚአብሔር ፊት ሁል ጊዜ በሰንበት ቀን ሁሉ ያድርጉት፤ በእስራኤል ልጆች ዘንድ የዘለዓለም ቃል ኪዳን ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በእግዚአብሔር ፊት ሁልጊዜ በሰንበት ቀን ሁሉ በተርታ ያድርገው፤ በእስራኤል ልጆች ዘንድ የዘላለም ቃል ኪዳን ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለ እስራኤል ልጆች የዘለዓለም ቃል ኪዳን እንዲሆን በጌታ ፊት ሁልጊዜ በሰንበት ቀን ሁሉ በተርታ ያዘጋጀዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ ኡክ ሳምባታን ሳምባታን ኡባ ዎደ አሮን መና ጎዳ ስንን እስራኤልያ አሳ ድራዉ ዎ። ሄዌ እስራኤልያ አሳይ ኡባ ዎደ ኦናዉ ኮሽያ ቃላ ጫቁዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha ukitsaa Sambbatan Sambbatan ubbaa wode Aarooni Med'inaa Godaa sintsan Israa'eeliyaa asaa diraw wotso. Hewe Israa'eeliyaa Asay ubbaa wode ootsanaw koshshiyaa k'aalaa c'aak'uwaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hayssa ha ukeththaza Sambatan Sambatan ubba wode Aarooney GODAA sinththan Isra7eele asaa gishshas woththo; hayssi Isra7eele asay pacey baynda ooththana mala bessiza caaqo qaala. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይሳ ሃ ኡኬዛ ሳምባታን ሳምባታን ኡባ ዎዴ ኣሮኔይ ጎዳ ሲንን ኢስራኤሌ ኣሳ ጊሻስ ዎ፤ ሃይሲ ኢስራኤሌ ኣሳይ ፓጬይ ባይንዳ ኦና ማላ ቤሲዛ ጫቆ ቃላ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ ኡይ ሳምባታን ሳምባታን ኡባ ዎደ አሮን እስራኤለ አሳ ግሾ መርና ጫቆ ኦድ ጎዳ ስንን ዎ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha uythaa Sambaatan Sambaatan ubba wode Aaroni Isra7eele asaa gisho merinaa caaqo oothidi Godaa sinthan wotho. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኅብስቱ የእስራኤልን ሕዝብ ይወክል ዘንድ ዘወትር በየሰንበቱ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ይደርደር፤ ይህም የዘላለም ቃል ኪዳን ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አሮን ስለ እስራኤል ሕዝብ ሆኖ ኅብስቱን በየሰንበቱ ለሁልጊዜ በእግዚአብሔር ፊት ያኖረዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነዝ ሕብስቲ እዙይ ኵልሻዕ ብመዓልቲ ሰንበት ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ብመስርዕ የንብሮ፤ እዝ ስርዓት እዙይ ንደቂ እስራኤል ናይ ዘለኣለም ኪዳን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ደቂ እስራኤል ንኺዳን ዘለኣለም በብመዓልቲ ሰንበት ወርትግ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር የዳልዎ። |