Leviticus 24:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ እሞ፡ ንወጻእተኛን ንሓደ ካብ ሃገርኩምን ሓደ ሕጊ ይሃልኹም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አም​ላ​ካ​ችሁ ነኝና ለመ​ጻ​ተ​ኛና ለሀ​ገር ልጅ አንድ ዐይ​ነት ሕግ ይሁ​ን​ላ​ችሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝና ለመጻተኛና ለአገር ልጅ አንድ ዓይነት ሕግ ይሁንላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እኔ ጌታ አምላካችሁ ነኝና ለመጻተኛና ለአገሩ ተወላጅ አንድ ዓይነት ሕግ ይኑራችሁ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year በትያዉካ እስራኤልያ አሳዉ ህጊ እት ማላ ግዶ፤ አያዉ ጎፐ ታን መና ጎዳ ህንተ ጾሳ’ ያጋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Betiyawukka Israa'eeliyaa asaw higgii itti mala gido; ayaw gooppe Taani Med'inaa Godaa hintte S'oossaa› yaaga» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hayssi wogazi inttes Isra7eele naytas gidiin woykko intte giddon diza hara dere asaa ubbaassa; gaasoykka tani GODAA intte Xoossaa.»
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃይሲ ዎጋዚ ኢንቴስ ኢስራኤሌ ናይታስ ጊዲን ዎይኮ ኢንቴ ጊዶን ዲዛ ሃራ ዴሬ ኣሳ ኡባሳ፤ ጋሶይካ ታኒ ጎዳ ኢንቴ ጾሳ።»
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) በተ አሳስነ እስራኤለ አሳስ ህገይ እስኖ ግዶ። ታኒ ጎዳ ህንተ ፆሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Bete asaasinne Isra7eele asas higgey issino gido. Taani Godaa hinte Xoossaa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለመጻተኛው ሆነ ለአገር ተወላጅ አንድ ዐይነት ሕግ ይኑራችሁ፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ (ያህዌ ኤሎሂም) ነኝ።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህም ሕግ ለሁላችሁም ማለትም ለእናንተ ለእስራኤላውያንም ሆነ፥ በእናንተ መካከል ለሚኖሩት መጻተኞች ሁሉ ተፈጻሚ ይሆናል፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንጓና ኾነ ንእስራኤላዊ ሓደ ዓይነት ሕጊ ይኹነልኩም፤ ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ እሞ፡ ንጓና ኸም ዝኾነ፡ ንወዲ ዓዲውን ከምኡ ይኹን፡ ሓደ ፍርዲ ይኹነልኩም።