Leviticus 24:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንስም እግዚኣብሄር ዚጸርፍ ድማ ብርግጽ ይቕተል፣ ብዘሎ እቲ ጉባኤ ድማ ብዳርባ እምኒ ይቐትሎ። ጓና ይኹን ኣብታ ሃገር ዝተወልደ ንስም እግዚኣብሄር ክጸርፍ ከሎ ይቕተል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግዚአብሔርንም ስም ጠርቶ የሚሰድብ ሁሉ ፈጽሞ ይገደል፤ ማኅበሩም ሁሉ በድንጋይ ይውገሩት፤ መጻተኛ ወይም የሀገር ልጅ ቢሆን፥ የእግዚአብሔርን ስም ጠርቶ ቢሳደብ ይገደል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግዚአብሔርንም ስም የሚሰድብ ፈጽሞ ይገደል፤ ማኅበሩም ሁሉ ይውገሩት፤ መጻተኛ ወይም የአገር ልጅ ቢሆን፥ የእግዚአብሔርን ስም በሰደበ ጊዜ ይገደል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጌታንም ስም የሚሰድብ ፈጽሞ ይገደል፤ ማኅበሩም ሁሉ ይውገሩት፤ መጻተኛ ወይም የአገሩ ተወላጅ ቢሆን፥ የጌታን ስም በሰደበ ጊዜ ይገደል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳ ሱን ሸቂያ አሳይ ሀይቆ፤ እስራኤልያ አሳ ማባራይ ኡባይ አ ሹቻን ጫዶ። በቲደ ዬዳዋ ግድና ዎይ ቢታ አሳ ግድናካ መና ጎዳ ሱን ሸቆፐ ሀይቆ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Godaa suntsaa shek'k'iyaa Asay hayk'k'o; Israa'eeliyaa asaa maabaray ubbay Aa shuchchaan c'addo. Betiide yeeddawaa gidina woy biittaa asaa gidinakka Med'inaa Godaa suntsaa shek'k'ooppe hayk'k'o. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA cayida ay as gidiinkka derey ubbay iza shuchchan caddi wodho; Isra7eele as gidiin woykko Isra7eele dere garsan diza hara dere as gidiin GODAA cayidaadey shuchchan cadetti hayqqo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ጫዪዳ ኣይ ኣስ ጊዲንካ ዴሬይ ኡባይ ኢዛ ሹቻን ጫዲ ዎ፤ ኢስራኤሌ ኣስ ጊዲን ዎይኮ ኢስራኤሌ ዴሬ ጋርሳን ዲዛ ሃራ ዴሬ ኣስ ጊዲን ጎዳ ጫዪዳዴይ ሹቻን ጫዴቲ ሃይቆ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳ ሱን ጫይያ አስ ሀይቆ፤ እስራኤለ ማባራ ኡባይ እያ ሹቻን ጫዶ። በተ አስ ዎይኮ ጋደ አስ ጎዳ ሱን ጫይኮ ሀይቆ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaa sunthaa cayiya asi hayqo; Isra7eele maabara ubbay iya shuchan caddo. Bete asi woyko gade asi Godaa sunthaa cayiko hayqo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእግዚአብሔርን (ያህዌ) ስም የሚሳደብ ማንኛውም ሰው ይገደል፤ ማኅበሩ ሁሉ ይውገሩት፤ መጻተኛም ሆነ የአገር ተወላጅ የእግዚአብሔርን (ያህዌ) ስም ከሰደበ ይገደል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእግዚአብሔርን ስም የሚሰድብ ይገደል፤ ማኅበረሰቡ ሁሉ በድንጋይ ይውገሩት፤ እስራኤላዊም ሆነ መጻተኛ የእግዚአብሔርን ስም ሲሰድብ ይገደል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ንስም እግዚኣብሄር ዝፀርፍ ይቀተል፤ ኵሉ እቲ ህዝቢ ብእምኒ ቐጥቂጡ ይቕተሎ። ጓና ኾነ ወይ እስራኤላዊ፥ ንስም እግዚኣብሄር እንተ ፀረፈ ይቀተል። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ስም እግዚኣብሄር ዚጸርፍ፡ ሞት ይሙት፡ ብዘሎ እቲ ኣኼባ ብዳርባ እምኒ ይቐተሎ። ጓና ኾነ ወይ ዓዲ፡ ስም እግዚኣብሄር ምስ ዚጸርፍ ይሙት። |