Leviticus 24:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንደቂ እስራኤል ድማ ተዛረቦም እሞ ከምዚ በሎም፦ ንኣምላኹ ዚረግሞ ዘበለ ሓጢኣቱ ይሽከም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ትነግራለህ፥ “ማናቸውም ሰው አምላኩን ቢሰድብ ኀጢአቱን ይሸከማል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለእስራኤልም ልጆች እንዲህ ብለህ ትነግራለህ። ማናቸውም ሰው አምላኩን ቢሰድብ ኃጢአቱን ይሸከማል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለእስራኤልም ልጆች እንዲህ ብለህ ትናገራለህ፦ ማናቸውም ሰው አምላኩን ቢሰድብ ኃጢአቱን ይሸከማል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ አሳዉ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳ፤ አይ አሳይነ ባረ ጾሳ ሸቆፐ፥ እ ባረ ናጋራን ኦሸቴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa asaw hawaadan yaagaade oda; Ay asaynne bare S'oossaa shek'k'ooppe, I bare nagaran ooshettee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tana Xoossaa cayida ay asikka hessaththoka ba qixaate ekko. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታና ጾሳ ጫዪዳ ኣይ ኣሲካ ሄሳካ ባ ቂጻቴ ኤኮ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳስ ሀይሳዳ ያጋዳ ኦዳ፤ እስ አስ ባ ፆሳ ጫይኮ፥ እ ባ ናጋራን ኦይሸታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asaas haysada yaagada oda; issi asi ba Xoossaa cayiko, I ba nagaran oyshetana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤላውያንን እንዲህ በላቸው፤ ‘ማንም ሰው አምላኩን (ኤሎሂም) ቢሳደብ ኀጢአት ሠርቷልና ይጠየቅበታል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔን እግዚአብሔርን የሚሰድብ ማንም ሰው ቅጣቱን ይቀበላል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንደቂ እስራኤል ድማ ኸምዙይ በሎም፦ ዝኾነ ሰብ ንኣምላኹ ዝፀረፈ ፍዳኡ ኽቕበል እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንደቂ እስራኤል ከኣ ከምዚ ኢልካ ተዛረቦም፡ ዝኾነ ሰብ ንኣምላኹ ዘቃለለ፡ ሓጢኣቱ ይጸውር። |