Leviticus 24:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ወዲ እታ እስራኤላዊት ሰበይቲ ድማ ንስም እግዚኣብሄር ጸረፈን ረገሞን። ናብ ሙሴ ድማ ኣምጽእዎ። ኣዲኡ ድማ ሸሎሚት ጓል ዲብሪ ካብ ነገድ ዳን ትበሃል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤላዊቱም ሴት ልጅ የእግዚአብሔርን ስም ጠርቶ ሰደበ፤ ወደ ሙሴም አመጡት። እናቱም ከዳን ነገድ የዳቤር ልጅ ነበረች፤ ስምዋም ሰሎሚት ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤላዊቱም ልጅ የእግዚአብሔርን ስም ሰደበ፥ አቃለለውም፤ ወደ ሙሴም አመጡት። እናቱም ከዳን ነገድ የደብራይ ልጅ ነበረች፥ ስምዋም ሰሎሚት ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤላዊቱም ልጅ የጌታን ስም ሰደበ፥ አቃለለውም፤ ወደ ሙሴም አመጡት። እናቱም ከዳን ነገድ የደብራይ ልጅ ነበረች፥ ስምዋም ሰሎሚት ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ አዉ አታ እስራኤልያ አሳ ግዴዳ ብታኒ ዋታ ግዶን ጾሳ ሱን ሸቄዳ። ያትና አ ሙሴኮ አሄድኖ። ሄ ብታንያ አታ ዳና ያራ ግድያ ጺብራ ናቶ። እ ሱንይካ ሻሎሚቶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha aw aata Israa'eeliyaa asaa gideedda bitanii wad'etaa giddon S'oossaa suntsaa shek'k'eedda. Yaatina Aa Musekko aheeddino. He bitaniyaa aata Daana yaraa gidiyaa S'iibira naatto. I suntsaykka Shalomiito. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He aayey baggara Isra7eele as gididayssi ooyettishe GODAA sunth cayides; histtiin izaade Musekko ehida; he addeza aaya Daane baggafe gidida Dibraye naa Shalomito geetettawus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ኣዬይ ባጋራ ኢስራኤሌ ኣስ ጊዲዳይሲ ኦዬቲሼ ጎዳ ሱን ጫዪዴስ፤ ሂስቲን ኢዛዴ ሙሴኮ ኤሂዳ፤ ሄ ኣዴዛ ኣያ ዳኔ ባጋፌ ጊዲዳ ዲብራዬ ና ሻሎሚቶ ጌቴታዉስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባ አየን እስራኤለ ግድዳ ኡራይ ጎዳ ሱን ጫይስ፤ ያትን እያ አሳይ ሙሰኮ ኤህዶሶና። ሄ ኡራ አይያ ዳነ ኮቸ ግድዳ ደብራ ናአ። እ ሱንይ ሳሎምቶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ba aayen Isra7eele gidida uray Godaa sunthaa cayis; yaatin iya asay Museko ehidosona. He uraa aayiya Daane koche gidida Debira na7a. I sunthay Salomito. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእስራኤላዊቱ ልጅ የእግዚአብሔርን (ያህዌ) ስም በማቃለል ሰደበ፤ ስለዚህም ወደ ሙሴ አመጡት፤ የሰውየው እናት ስም ሰሎሚት ነበር፤ እርሷም ከዳን ወገን የተወለደው የደብራይ ልጅ ነበረች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእስራኤላዊቱ ልጅ የእግዚአብሔርን ስም ስለ ተሳደበ ወደ ሙሴ አቀረቡት፤ የእናቱም ስም ሰሎሚት የምትባልና ከዳን ነገድ የሆነው የዲብሪ ልጅ ነበረች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ወዲ እታ እስራኤላዊት ሰበይቲ ኸዓ ንስም እግዚኣብሄር ፀረፈን ኣቃለለን። ናብ ሙሴ ድማ ወሰድዎ። (እኖኡ ኸዓ ሰሎሚት ዝተብሃለት ጓል ዲብሪ፥ ካብ ነገድ ዳን ነበረት።) |
| Amharic Tigrinya 2011 | ወዲ እታ እስራኤላዊት ሰበይቲ ኸኣ ንስም እግዚኣብሄር ጸረፈን ኣቃለለን። ናብ ሙሴ ድማ ኣምጽእዎ። ስም ኣዲኡ ኸኣኣ ሰሎሚት ጓል ዲቦሪ፡ ካብ ነገድ ዳን ነበረት። |