Leviticus 23:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሸውዓተ መዓልቲ ግና ንእግዚኣብሄር ብሓዊ መስዋእቲ ኣቕርቡ። ኣብ ሻብዐይቲ መዓልቲ ድማ ቅዱስ ጉባኤ እዩ፤ ኣብኡ ዝኾነ ናይ ኣገልግሎት ስራሕ ኣይትሰርሑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰባት ቀንም ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሚ​ቃ​ጠል መሥ​ዋ​ዕት አቅ​ርቡ፤ ሰባ​ተ​ኛዋ ቀን ቅድ​ስት ጉባኤ ትሁ​ን​ላ​ችሁ፤ የተ​ግ​ባር ሥራ ሁሉ አት​ሥ​ሩ​ባት።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰባት ቀንም ለእግዚአብሔር የእሳት ቍርባን አቅርቡ፤ በሰባተኛው ቀን የተቀደሰ ጉባኤ ነው፤ የተግባር ሥራ ሁሉ አትሥሩበት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰባት ቀንም ለጌታ በእሳት የሚቀርበውን ቁርባን አቅርቡ፤ በሰባተኛው ቀን የተቀደሰ ጉባኤ ነው፤ የጉልበት ሥራ ሁሉ አትሥሩበት።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ላፑን ጋላሳ ኡባ መና ጎዳዉ ታማን ጹግያ ያርሹዋ ሺሽተ፤ ላፑን ጋላሳን ቃይ ጌሻ ሺቁዋ ሺቅተ፤ ዳቡርስያ ኦሱዋ አያነ ኦፕተ’ ያጋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Laappun gallassaa ubbaa Med'inaa Godaw taman s'uuggiyaa yarshshuwaa shiishshite; laappuntsa gallassan k'ay geeshsha shiik'uwaa shiik'ite; daaburssiyaa oosuwaa ayaanne ootsoppite› yaaga» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Laappun gallas gakkanaas xuugettiza yarsho GODAAS shiishshite; intte ooso aggidi laappunththa gallas GODAA goynnanaas shiiqite.»
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ላፑን ጋላስ ጋካናስ ጹጌቲዛ ያርሾ ጎዳስ ሺሺቴ፤ ኢንቴ ኦሶ ኣጊዲ ላፑን ጋላስ ጎዳ ጎይናናስ ሺቂቴ።»
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ላፑን ጋላስ ኡባ ጎዳስ ፁሳ ያርሾ ያርሽተ፤ ላፑን ጋላሳን ጌሻ ሺቆ ሺቅተ፤ ኦሶ ኦፕተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Laapun gallas ubbaa Godaas xuussa yarsho yarshite; laapuntha gallasan geeshsha shiiqo shiiqite; ooso oothopite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰባት ቀን በእሳት የሚቃጠል መሥዋዕት ለእግዚአብሔር (ያህዌ) አቅርቡ፤ በሰባተኛው ቀን የተቀደሰ ጉባኤ አድርጉ፤ በዚያ ዕለት የተለመደ ተግባራችሁን አታከናውኑ።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እስከ ሰባት ቀን ድረስ የሚቃጠል መሥዋዕት ለእግዚአብሔር አቅርቡ፤ የዕለት ተግባራችሁን ማከናወን ትታችሁ በሰባተኛው ቀን ለአምልኮ ትሰበሰባላችሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሸውዓተ መዓልቲ ድማ ብሓዊ ዝቃፀል መስዋእቲ ንእግዚኣብሄር ኣቕርቡ። በታ ሻውዐይቲ መዓልቲ ቅዱስ ጉባኤ ግበሩ፤ ዝኾነ ስራሕ ከዓ ኣይትስርሑ።
Amharic Tigrinya 2011 ሾብዓተ መዓልቲ ድማ ንእግዚኣብሄር መስዋኣቲ ሓዊ ኣቕርቡ። በታ ሳብዐይቲ መዓልቲ ቅዱስ ኣኼባ ይኹን፡ ተግባር ዕዮ ዘበለ ኣይትዕየዩ።