Leviticus 23:39 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ መበል ዓሰርተው ሓሙሽተ መዓልቲ ካብታ ሻብዓይቲ ወርሒ ድማ፡ ፍረ እታ ሃገር ምስ ኣከብኩም፡ ንእግዚኣብሄር ንምኽባር ንሸውዓተ መዓልቲ በዓል ኣኽብሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከሰባተኛውም ወር በዐሥራ አምስተኛው ቀን የምድሩን ፍሬ ካከማቻችሁ በኋላ፥ የእግዚአብሔርን በዓል ሰባት ቀን ታደርጋላችሁ፤ የመጀመሪያዋ ቀን ዕረፍት ትሁን፤ ስምንተኛዋም ቀን ዕረፍት ትሁን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከሰባተኛውም ወር በአሥራ አምስተኛው ቀን የምድሩን ፍሬ ካከማቻችሁ በኋላ፥ የእግዚአብሔርን በዓል ሰባት ቀን ጠብቁ፤ በመጀመሪያው ቀን ዕረፍት ይሁን፥ በስምንተኛውም ቀን ዕረፍት ይሁን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “በሰባተኛውም ወር በዓሥራ አምስተኛው ቀን የምድሪቱን ምርት በሰበሰባችሁ ጊዜ የጌታን በዓል ሰባት ቀን ጠብቁ፤ በመጀመሪያው ቀን ዕረፍት ይሁን፥ በስምንተኛውም ቀን ዕረፍት ይሁን። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ላፑን አግናን ታማነ እቼሸን ጋላሳን ህንተ ጋድያን ሞኬዳዋ ጫኪደ ሺሼዳዋፐ ጉይያን፥ መና ጎዳ ባላ ላፑን ጋላሳ ቦንችተ፤ ኮይሮ ጋላሳይነ ሆስፑን ጋላሳይ ህንተንቶ ዋና ሸምፖ ጋላሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Laappuntsa aginaan tammanne ichcheshentso gallassan hintte gadiyaan mokkeeddawaa c'akkiide shiishsheeddawaappe guyyiyaan, Med'inaa Godaa baalaa laappun gallassaa bonchchite; koyiro gallassaynne hosppuntsa gallassay hinttenttoo waanna shemppo gallassaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Intte kath shiishshidaappe guye laappunththa aginay gelida tammanne ichchashanththa gallas koyrora hayssa ufayssa ba7aaleza GODAA sinththan laappun gallas gakkanaas bonchchite; koyro gallassinne osppunththa gallassay inttes dumma shemppo gallas gido. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢንቴ ካ ሺሺዳፔ ጉዬ ላፑን ኣጊናይ ጌሊዳ ታማኔ ኢቻሻን ጋላስ ኮይሮራ ሃይሳ ኡፋይሳ ባኣሌዛ ጎዳ ሲንን ላፑን ጋላስ ጋካናስ ቦንቺቴ፤ ኮይሮ ጋላሲኔ ኦስፑን ጋላሳይ ኢንቴስ ዱማ ሼምፖ ጋላስ ጊዶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ጋደን ካፅዳ ካ ሺሽዳፐ ጉየ፥ ታማነ እቻሻን ጋላሳፐ ዶምድ ላፑን ጋላስ ጋካናዉ ጎዳ ባኣለ ቦንችተ። ኮይሮ ጋላሳይነ ሆስፑን ጋላሳይ ህንተዉ ዱማ ሸምፖ ጋላስ ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte gaden kaxida kathaa shiishidaape guye, tammanne ichashantho gallasaape doomidi laapun gallas gakanaw Godaa ba7aale bonchite. Koyro gallasaynne hospuntho gallasay hintew dumma shempo gallas gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘የምድራችሁን ፍሬ ከሰበሰባችሁ በኋላ በሰባተኛው ወር ከዐሥራ አምስተኛው ቀን ጀምራችሁ ሰባት ቀን ለእግዚአብሔር (ያህዌ) በዓል አክብሩ፤ የመጀመሪያው ቀን የዕረፍት ዕለት ነው፤ ስምንተኛውም ቀን እንደዚሁ የዕረፍት ዕለት ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የምድራችሁን መከር በምትሰበስቡበት ጊዜ ሰባተኛው ወር ከገባ ከዐሥራ አምስተኛው ቀን በመጀመር ይህን የደስታ በዓል በእግዚአብሔር ፊት እስከ ሰባት ቀን ድረስ ታከብራላችሁ፤ መጀመሪያውና ስምንተኛው ቀን ልዩ የዕረፍት ቀን ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ መበል ዓሰርተ ሓሙሽተ መዓልቲ ናይታ ሻውዐይቲ ወርሒ፥ እቶት እታ ምድሪ ምስ ኣከብኩም፥ ሸውዓተ መዓልቲ፥ በዓል እግዚኣብሄር ኣብዕሉ። እታ ቐዳመይቲ መዓልትን እታ ሻምነይቲ መዓልትን፥ መዓልቲታት ዕረፍቲ ይኹና። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብታ ሳብዐይቲ ወርሒ፡ ኣብ መበል ዓሰርተው ሓሙሽተ መዓልቲ፡ እቶት እታ ምድሪ ምስ ኣታሕስሰኩም፡ ሾብዓተ መዓልቲ በዓል እግዚኣብሄር ኣብዕሉ። በታ ቐዳመይቲ መዓልቲ ስነበት ዕረፍቲ ትኹን፡ በታ ሳምነይቲ መዓልቲ ድማ ሰንበት ዕረፍቲ ትኹን። |