Leviticus 23:37 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዚ በዓላት እግዚኣብሄር እዚ፡ ንእግዚኣብሄር ብሓዊ መስዋእቲ፡ ዚሓርር መስዋእትን መስዋእቲ ብልዕን፡ ግዳይን መስዋእቲ መስተን ንኸተምጽኡ፡ ኣብ መዓልቱ ቕዱስ ምትእኽኻባት ጌርኩም ክትእውጅዎም ዘለኩም በዓላት እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የሚ​ቃ​ጠ​ለ​ውን መሥ​ዋ​ዕት፥ የእ​ህ​ሉ​ንም ቍር​ባን፥ መሥ​ዋ​ዕ​ቱ​ንም፥ የመ​ጠ​ጡ​ንም ቍር​ባን፥ በየ​ቀኑ የሚ​ቃ​ጠል መሥ​ዋ​ዕት ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ታቀ​ር​ቡ​ባ​ቸው ዘንድ የተ​ቀ​ደሱ በዓ​ላት እን​ዲ​ሆኑ የም​ታ​ው​ጁ​አ​ቸው የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በዓ​ላት እነ​ዚህ ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሚቃጠለውን መሥዋዕት፥ የእህሉንም ቍርባን፥ መሥዋዕቱንም፥ የመጠጡንም ቍርባን፥ በየቀኑ የእሳት ቍርባን ወደ እግዚአብሔር ታቀርቡባቸው ዘንድ የተቀደሱ ጉባኤዎች እንዲሆኑ የምታውጁአቸው የእግዚአብሔር በዓላት እነዚህ ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “የሚቃጠለውን መሥዋዕት፥ የእህሉንም ቁርባን፥ መሥዋዕቱንም፥ የመጠጡንም ቁርባን፥ ለጌታም በእሳት የሚቀርበውን ቁርባን፥ እያንዳንዳቸውን ተገቢ በሆነው ቀናቸው እንድታቀርቡባቸው የተቀደሱ ጉባኤዎች እንዲሆኑ የምታውጁአቸው የጌታ በዓላት እነዚህ ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ታማን ጹግያ ያርሹዋነ ካ ያርሹዋ፥ ቃይ ሀራ ያርሾቱዋ ኡባነ ኡሻ ያርሹዋ፥ ኮሽያዋ ኬና ኬሬዳ ጋላሳን መና ጎዳዉ ሺሻናዉ፥ ህንተ ጌሻ ሺቁዋ ኦደ አዋያና መና ጎዳ ባላቱ ሀዋንታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Taman s'uuggiyaa yarshshuwaanne katsaa yarshshuwaa, k'ay hara yarshshotuwaa ubbaanne ushshaa yarshshuwaa, koshshiyaawaa keenaa keereedda gallassan Med'inaa Godaw shiishshanaw, hintte geeshsha shiik'uwaa ootsiide awaayana Med'inaa Godaa baalatuu hawantta.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Intte taman xuugettiza yarshonne kaththa yarsho qasse hara yarshota ubbaanne ushsha yarsho koshshiza keena woththida gallassan GODAAS shiishshanaas intte geeshsha shiiqo ooththidi awajjanaas bessiza GODAAS doorettida ba7aaleti haytantta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢንቴ ታማን ጹጌቲዛ ያርሾኔ ካ ያርሾ ቃሴ ሃራ ያርሾታ ኡባኔ ኡሻ ያርሾ ኮሺዛ ኬና ዎዳ ጋላሳን ጎዳስ ሺሻናስ ኢንቴ ጌሻ ሺቆ ኦዲ ኣዋጃናስ ቤሲዛ ጎዳስ ዶሬቲዳ ባኣሌቲ ሃይታንታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፁሳ ያርሾ፥ ካ ያርሾ፥ ሀራ ያርሾታነ ኡሻ ያርሾ ኮሽያ ዎደን ጎዳስ ሺሻናዉ ጌሻ ሺቆ ኦድ አዋጃና ጎዳ ባለት ሀይሳታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xuussa yarsho, katha yarsho, hara yarshotanne ushsha yarsho koshshiya woden Godaas shiishanaw geeshsha shiiqo oothidi awaajana Godaa ba7aaleti haysata.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘የሚቃጠል መሥዋዕትንና የእህል ቍርባንን፣ መሥዋዕትንና የመጠጥ ቍርባንን በተመደበላቸው ቀን ለእግዚአብሔር (ያህዌ) በእሳት ለማቅረብ፣ የተቀደሱ ጉባኤዎችን የምታውጁባቸው የእግዚአብሔር (ያህዌ) በዓላት እነዚህ ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የምግብ መባ፥ የሚቃጠል መሥዋዕት፥ የእህሉን ቊርባን፥ መሥዋዕቱንና የመጠጡንም ቊርባን፥ በየተወሰነው ቀን ወደ እግዚአብሔር ታቀርቡባቸው ዘንድ የተቀደሱ ስብሰባዎች እንዲሆኑ የምታውጁአቸው የእግዚአብሔር በዓላት እነዚህ ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ቅዱስ ጉባኤታት እትእውጁለን፥ ዕለታት እቲ በብመዓልቱ ንእግዚኣብሄር ብሓዊ ዝቐርብ መስዋእቲ፥ ዝቃፀል መስዋእትን ቍርባን እኽልን መስዋእቲ ሕሩድን መስዋእቲ መስተን እተቕርቡለን በዓላት እዚኣተን እየን።
Amharic Tigrinya 2011 ቅዱስ ኣኼባታት እትእውጁለን እቲ በብመዓልቱ ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ ሓዊ፡ ዚሓርር መስዋእቲ ብልዕን መስዋእቲ ሕሩድን መስዋኣቲ መስተን እተቕርቡለን በዓልት እግዚኣብሄር እዚኣተን እየን።