Leviticus 23:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ መዓልቲ እቲኣ ዝዀነ ይኹን ዕዮ ዚገብር ነፍሲ ወከፍ ድማ፡ ነታ ነፍሲ እቲኣ ኻብ ህዝቡ ኸጽንታ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያችም ቀን ሥራ የሚሠራ ሰው ከሕዝቡ መካከል ተለይቶ ይጠፋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ቀን ሥራ የሚሠራውን ሰው ሁሉ ከሕዝቡ መካከል አጠፋዋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያም ቀን ማናቸውንም ሥራ የሚሠራውን ሰው ሁሉ ከሕዝቡ መካከል አጠፋዋለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋላስ አያ ኦሱዋ ግዶፐነ ኦያ አሳ ታን አ አሳ ግዶፐ ይሳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He gallassi ayaa oosuwaa gidooppenne ootsiyaa asaa taani Aa asaa giddoppe d'ayissana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He gallas ay ooso gidiin ooththizaade tani iza iza deraa giddofe shaakka dhayssana; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ጋላስ ኣይ ኦሶ ጊዲን ኦዛዴ ታኒ ኢዛ ኢዛ ዴራ ጊዶፌ ሻካ ይሳና፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ጋላስ ኦሶ ኦያ ኡራ ኦናካ ታኒ እያ አሳ ግዶፈ ኩራና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He gallas ooso oothiya uraa oonaka taani iya asaa giddofe kurana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያ ዕለት ማንኛውንም ሥራ የሚሠራውን ሰው ሁሉ ከወገኖቹ መካከል ለይቼ አጠፋዋለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ዕለት ሥራ የሚሠራ ማንም ሰው ቢኖር ከሕዝብ ለይቼ አጠፋዋለሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ መዓልቲ እቲኣ ዝኾነ ስራሕ ዝሰርሕ ሰብ፥ ካብ ማእኸል ህዝቡ ኸጥፍኦ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ መዓልቲ እቲኣ ዝኾነ ዕዮ እትዐዮ ዘበለት ነፍሲ፡ ነታ ነፍሲ እቲኣ ኻብ ማእከል ህዝባ ኽጥፍኣ እየ። |