Leviticus 23:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዱሽተ መዓልቲ ዕዮ ኺግበር ኣለዎ፡ እታ ሻብዐይቲ መዓልቲ ግና ሰንበት ዕረፍቲ፡ ቅዱስ ምትእኽኻብ እያ። ኣብኡ ዋላ ሓንቲ ዕዮ ኣይትግበር፤ ኣብ ኵሉ መንበሪኹም ሰንበት እግዚኣብሄር እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስድ​ስት ቀን ሥራ​ህን ትሠ​ራ​ለህ፤ በሰ​ባ​ተ​ኛው ቀን ግን የዕ​ረ​ፍት ሰን​በት ነው፤ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቅዱስ ጉባኤ ይሆ​ን​በ​ታል፤ ምንም ሥራ አት​ሠ​ሩም፤ በም​ት​ኖ​ሩ​በት ሁሉ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሰን​በት ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስድስት ቀን ሥራ ይሠራል፤ በሰባተኛው ቀን ግን የዕረፍት ሰንበት ነው፤ የተቀደሰ ጉባኤ ይሆንበታል፤ ምንም ሥራ አትሠሩም፤ በምትኖሩበት ሁሉ ለእግዚአብሔር ሰንበት ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ስድስት ቀን ሥራ ይሠራል፤ በሰባተኛው ቀን ግን የዕረፍት ሰንበት ነው፤ የተቀደሰ ጉባኤ ይደረግበታል፤ ምንም ሥራ አትሠሩም፤ በምትኖሩበት ሁሉ ለጌታ ሰንበት ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ህንተ ኡሱፑን ጋላሳ ኦሱዋ ኦታ፤ ሽን ላፑን ጋላስ ህንተ ሸምፕያ ሳምባታ ጋላሳ፤ ሄ ጋላሳን ጌሻ ሺቁዋ ሺቅተ፤ አያ ኦሶነ ኦፕተ፤ ህንተ ደእያ ሳኣን ኡባን ሄዌ መና ጎዳዉ ሳምባታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Hintte usuppun gallassaa oosuwaa ootsiita; shin laappuntsa gallassi hintte shemppiyaa Sambbata gallassaa; he gallassan geeshsha shiik'uwaa shiik'ite; ayaa oosonne ootsoppite; hintte de'iyaa sa'aan ubbaan hewe Med'inaa Godaw Sambbataa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Intte inttes ooththanaas usuppun gallassati deettes; laappunththa gallassay gidikko inttes shempiza Sambata gallassa; he gallas intte Xoossa goynnanaas shiiqite attiin ay oosokka ooththofte; intte dizaso ubbaan hessi intte Xoossa bonchchana Sambata gallassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢንቴ ኢንቴስ ኦናስ ኡሱፑን ጋላሳቲ ዴቴስ፤ ላፑን ጋላሳይ ጊዲኮ ኢንቴስ ሼምፒዛ ሳምባታ ጋላሳ፤ ሄ ጋላስ ኢንቴ ጾሳ ጎይናናስ ሺቂቴ ኣቲን ኣይ ኦሶካ ኦፍቴ፤ ኢንቴ ዲዛሶ ኡባን ሄሲ ኢንቴ ጾሳ ቦንቻና ሳምባታ ጋላሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ኡሱፑን ጋላስ ኦሶ ኦታ፥ ሽን ላፑን ጋላሳይ ህንተ ሸምፕያ ሳምባታ ጋላስ። ሄ ጋላስ ጌሻ ሺቆ ሺቅተ፤ አይ ኦሶካ ኦፕተ፤ ህንተ ደእያ በሳ ኡባን ሄስ ጎዳስ ሳምባታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte usupun gallas ooso ootheeta, shin laapuntha gallasay hinte shempiya Sambaata gallas. He gallas geeshsha shiiqo shiiqite; ay oosoka oothopite; hinte de7iya bessa ubban hessi Godaas Sambaata.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ሥራ የምትሠሩበት ስድስት ቀን አላችሁ፤ ሰባተኛው ቀን ግን የዕረፍት ሰንበት፣ የተቀደሰ ጉባኤ ዕለት ነው። የእግዚአብሔር (ያህዌ) ሰንበት ስለሆነ፣ በምትኖሩበት ስፍራ ሁሉ ምንም ዐይነት ሥራ አትሥሩበት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሥራ የምትሠሩባቸው ስድስት ቀኖች አሉላችሁ፤ ሰባተኛው ዕለተ ሰንበት ግን የዕረፍት ቀን ነው፤ በዚያን ቀን ለአምልኮ ተሰብሰቡ እንጂ ምንም ሥራ አትሥሩበት፤ በምትኖሩበት ስፍራ ሁሉ ሰንበት ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ዕለት ነው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዱሽተ መዓልቲ ስራሕ ይሰራሕ፤ እታ ሻውዐይቲ መዓልቲ ግና ንቕዱስ ጉባኤ ዝፅውዑላ ሰንበት፥ ዕረፍቲ እያ። ኣብ ዝኾነ ይኹን እትነብርዎ ስፍራ ብመዓልቲ ሰንበት ኣይትስርሑ፤ ሰንበት ናተይ ናይ እግዚኣብሄር እያ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዱሽተ መዓልቲ ዕዮ ይተዐየ፡ እታ ሳብዐይቲ መዓልቲ ግና ንቕዱስ ኣኼባ ዚጽውዑላ ሰንበት ዕረፍቲ ኣያ። ገለ እኳ ዕዮ ኣይትዕየዩላ፡ ንሳ ኣብ ኩሉ እትነብርዎ ሰንበት እግዚኣብሄር እያ።