Leviticus 23:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንደቂ እስራኤል ተዛረቦም እሞ ከምዚ በሎም፦ ኣብ ሳብዐይቲ ወርሒ፡ ኣብታ ቀዳመይቲ መዓልቲ እታ ወርሒ፡ ሰንበት፡ መዘከርታ ምንፋሕ መለኸት፡ ቅዱስ ምትእኽኻብ ኪህልወኩም ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው፦ በሰባተኛው ወር ከወሩም በመጀመሪያው ቀን ዕረፍት፥ በመለከት ድምፅ መታሰቢያ፥ የተቀደሰች ጉባኤ ትሁንላችሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው። በሰባተኛው ወር በመጀመሪያው ቀን ዕረፍት፥ በመለከት ድምፅ መታሰቢያ፥ የተቀደሰ ጉባኤ ይሁንላችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ተናገር፦ በሰባተኛው ወር፥ ወሩ በገባ በመጀመሪያው ቀን ፈጽሞ የምታርፉበት፥ በመለከት ድምፅ መታሰቢያ የምታውጁበት፥ የተቀደሰ ጉባኤ የምታደርጉበት ይሁንላችሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “እስራኤልያ አሳዉ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳ፤ ‘ላፑን አግናን ኮይሮ ጋላሳ ሸምፖ ጋላሳ ኦደ ቦንችተ፤ ሀሳይሱዋ ማላካታይካ ፑነትያ ዎደ፥ ጌሻ ሺቁዋ ሺቅተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Israa'eeliyaa asaw hawaadan yaagaade oda; ‹Laappuntsa aginaan koyiro gallassaa shemppo gallassaa ootsiide bonchchite; hassayissuwaa malakataykka punettiyaa wode, geeshsha shiik'uwaa shiik'ite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Isra7eele asaas laappunththa aginay gelida koyro gallassay inttes shempo gallas gido; he wode zayey punettishin intte GODAA goynnanaas shiiqiza dumma shiiqo gido. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢስራኤሌ ኣሳስ ላፑን ኣጊናይ ጌሊዳ ኮይሮ ጋላሳይ ኢንቴስ ሼምፖ ጋላስ ጊዶ፤ ሄ ዎዴ ዛዬይ ፑኔቲሺን ኢንቴ ጎዳ ጎይናናስ ሺቂዛ ዱማ ሺቆ ጊዶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳስ ሀይሳዳ ያጋዳ ኦዳ፤ ላፑን አጌናን ኮይሮ ጋላሳ ሸምፖ ጋላስ ኦድ ቦንችተ፤ ሀሳይሶ ሞይዘ ፑንሸ ጌሻ ሺቆ ሺቅተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asaas haysada yaagada oda; laapuntha ageenan koyro gallasaa shempo gallas oothidi bonchite; hassayiso moyze punnishe geeshsha shiiqo shiiqite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እስራኤላውያንን እንዲህ በላቸው፤ ‘የሰባተኛው ወር የመጀመሪያ ቀን ዕረፍት ይሁንላችሁ፤ በመለከት ድምፅም የሚከበር የተቀደሰ ጉባኤ ይኑራችሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ለእስራኤላውያን እንዲህ ብለህ ንገራቸው፤ በሰባተኛው ወር፥ ወሩ በገባ በመጀመሪያው ቀን እግዚአብሔርን ለማምለክ በመለከት የታወጀ መታሰቢያ የዕረፍት ቀን ይሁንላችሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንደቂ እስራኤል ከምዙይ በሎም፦ ብቐዳመይቲ መዓልቲ ናይታ ሻውዐይቲ ወርሒ፥ መዓልቲ ዕረፍቲ ይኹነልኩም። ብቓና መለኸት ጌርኩም ቅዱስ ጉባኤ ግበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንደቂ እስራኤል ከምዚ ኢልካ ተዛረቦም፡ ኣብ ሳብዐይቲ ወርሒ፡ ካብቲ ወርሒ ኸኣ ብቐዳመይቲ መዓልቲ፡ ዕረፍቲ ንመዘከርታ ብቓና መለኸት፡ ቅዱስ ኣኼባ ይኹነልኩም። |