Leviticus 23:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቀውዒ ምድርካ እንተ ኣኪብካ ድማ፡ ክትዓጽድ ከለኻ መኣዝናት ምድርካ ኣይትጽርዮ፡ ካብ ዓጺድካ ድማ ዋላ ሓንቲ ስጋ ኣይትእከብ። ንድኻን ጓናን ክትገድፎ ኣለካ። እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “የምድራችሁን መከር በሰበሰባችሁ ጊዜ በእርሻችሁ የቀረውን አጥርታችሁ አትጨዱ፤ የመከሩንም ቃርሚያ አትልቀሙ፤ ለድሆችና ለእንግዶች ተዉት፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝና።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የምድራችሁንም መከር በሰበሰባችሁ ጊዜ የእርሻችሁን ድንበር ፈጽማችሁ አትጨዱ፥ የመከሩንም ቃርሚያ አትልቀሙ፤ ለድሆችና ለእንግዶች ተዉት፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “የምድራችሁንም መከር በምትሰበስቡበት ጊዜ እስከ እርሻችሁ ድንበር ድረስ ፈጽማችሁ አትሰብስቡ። የመከሩንም ቃርሚያ አትልቀሙ፤ ለድሀውና ለእንግዳው ተዉት። እኔ ጌታ አምላካችሁ ነኝ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ህንተ ጋድያን ሞኬዳ ካ ህንተ ጫክያ ዎደ፥ ህንተ ሾይቃ ጋጻ ጋካናዉ ጫኮፕተ፤ ጫክሽን አትያ ቃርምያካ ቆሮፕተ፤ ሄዋ ህዬሳቶነ በተቶ አግ ባሽተ። ታን፥ መና ጎዳይ፥ ህንተ ጾሳ’ ያጋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Hintte gadiyaan mokkeedda katsaa hintte c'akkiyaa wode, hintte shoyk'aa gas'aa gakkanaw c'akkoppite; c'akkishin attiyaa k'aarimiyaakka k'oroppite; hewaa hiyyeesatoonne betetoo aggi bashite. Taani, Med'inaa Goday, hintte S'oossaa› yaaga» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte intte biittan kath shiishshiza wode dhassa bolla diza kaththaa maxopite; maxishin guyen attidayssa maxanaas guye simmofte; guyen attidayssi manqotassinne hara biittafe bete yida asatas atto; tani GODAA intte Xoossaa.» |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ኢንቴ ቢታን ካ ሺሺዛ ዎዴ ሳ ቦላ ዲዛ ካ ማጾፒቴ፤ ማጺሺን ጉዬን ኣቲዳይሳ ማጻናስ ጉዬ ሲሞፍቴ፤ ጉዬን ኣቲዳይሲ ማንቆታሲኔ ሃራ ቢታፌ ቤቴ ዪዳ ኣሳታስ ኣቶ፤ ታኒ ጎዳ ኢንቴ ጾሳ።» |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ቢታን ካፅዳ ካ ጫክያ ዎደ ጋድያ ጋፃ ጋካናዉ ጫኮፍተ፤ ጫክሽን አትዳ ፖሽልያ ቆሮፕተ፤ ሄሳ ማንቆታስነ በተ አሳስ አጋግተ። ታኒ ጎዳ ህንተ ፆሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte biittan kaxida kathaa cakiya wode gadiya gaxaa gakanaw cakofite; cakishin attida poshiliya qoropite; hessa manqotasinne bete asaas aggaagite. Taani Godaa hinte Xoossaa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘የምድራችሁን መከር በምትሰበስቡበት ጊዜ፣ የዕርሻችሁን ዳርና ዳር አትጨዱ፤ ቃርሚያውን አትልቀሙ፤ እነዚህንም ለድኾችና ለእንግዶች ተዉላቸው፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ (ያህዌ ኤሎሂም) ነኝ።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የምድራችሁን መከር በምትሰበስቡበት ጊዜ የእርሻችሁን ድንበር አትጨዱ፤ የመከሩንም ቃርሚያ ለመሰብሰብ ወደ ኋላ አትመለሱ፤ እርሱን ለድኾችና ለመጻተኞች ተዉላቸው፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዓፂድ ምድሪኹም ክትዓፅዱ እንተለኹም፥ ክሳዕ ወሰን ግራትኩም ኣይትዕፀዱ፤ ንቐሪም እቲ ዕፁድኩም እውን ኣይትእረይዎ፤ ንድኻን ንስደተኛን ደኣ ሕደግዎ፤ ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዓጺድ ምድርኹም ክትዐጽዱ ኸለኹም፡ ክሳዕ ወሰን ግራትካ ኣይትዕጸድ፡ ቐሪም እቲ ዕጹድካውን ኣይትእረዩ፡ ንድኻን ንስደተኛን ደኣ ሕደጎ። ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ። |