Leviticus 23:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ቀውዒ ምድርካ እንተ ኣኪብካ ድማ፡ ክትዓጽድ ከለኻ መኣዝናት ምድርካ ኣይትጽርዮ፡ ካብ ዓጺድካ ድማ ዋላ ሓንቲ ስጋ ኣይትእከብ። ንድኻን ጓናን ክትገድፎ ኣለካ። እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የም​ድ​ራ​ች​ሁን መከር በሰ​በ​ሰ​ባ​ችሁ ጊዜ በእ​ር​ሻ​ችሁ የቀ​ረ​ውን አጥ​ር​ታ​ችሁ አት​ጨዱ፤ የመ​ከ​ሩ​ንም ቃር​ሚያ አት​ል​ቀሙ፤ ለድ​ሆ​ችና ለእ​ን​ግ​ዶች ተዉት፤ እኔ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አም​ላ​ካ​ችሁ ነኝና።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የምድራችሁንም መከር በሰበሰባችሁ ጊዜ የእርሻችሁን ድንበር ፈጽማችሁ አትጨዱ፥ የመከሩንም ቃርሚያ አትልቀሙ፤ ለድሆችና ለእንግዶች ተዉት፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “የምድራችሁንም መከር በምትሰበስቡበት ጊዜ እስከ እርሻችሁ ድንበር ድረስ ፈጽማችሁ አትሰብስቡ። የመከሩንም ቃርሚያ አትልቀሙ፤ ለድሀውና ለእንግዳው ተዉት። እኔ ጌታ አምላካችሁ ነኝ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ህንተ ጋድያን ሞኬዳ ካ ህንተ ጫክያ ዎደ፥ ህንተ ሾይቃ ጋጻ ጋካናዉ ጫኮፕተ፤ ጫክሽን አትያ ቃርምያካ ቆሮፕተ፤ ሄዋ ህዬሳቶነ በተቶ አግ ባሽተ። ታን፥ መና ጎዳይ፥ ህንተ ጾሳ’ ያጋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Hintte gadiyaan mokkeedda katsaa hintte c'akkiyaa wode, hintte shoyk'aa gas'aa gakkanaw c'akkoppite; c'akkishin attiyaa k'aarimiyaakka k'oroppite; hewaa hiyyeesatoonne betetoo aggi bashite. Taani, Med'inaa Goday, hintte S'oossaa› yaaga» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte intte biittan kath shiishshiza wode dhassa bolla diza kaththaa maxopite; maxishin guyen attidayssa maxanaas guye simmofte; guyen attidayssi manqotassinne hara biittafe bete yida asatas atto; tani GODAA intte Xoossaa.»
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ኢንቴ ቢታን ካ ሺሺዛ ዎዴ ሳ ቦላ ዲዛ ካ ማጾፒቴ፤ ማጺሺን ጉዬን ኣቲዳይሳ ማጻናስ ጉዬ ሲሞፍቴ፤ ጉዬን ኣቲዳይሲ ማንቆታሲኔ ሃራ ቢታፌ ቤቴ ዪዳ ኣሳታስ ኣቶ፤ ታኒ ጎዳ ኢንቴ ጾሳ።»
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ቢታን ካፅዳ ካ ጫክያ ዎደ ጋድያ ጋፃ ጋካናዉ ጫኮፍተ፤ ጫክሽን አትዳ ፖሽልያ ቆሮፕተ፤ ሄሳ ማንቆታስነ በተ አሳስ አጋግተ። ታኒ ጎዳ ህንተ ፆሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte biittan kaxida kathaa cakiya wode gadiya gaxaa gakanaw cakofite; cakishin attida poshiliya qoropite; hessa manqotasinne bete asaas aggaagite. Taani Godaa hinte Xoossaa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘የምድራችሁን መከር በምትሰበስቡበት ጊዜ፣ የዕርሻችሁን ዳርና ዳር አትጨዱ፤ ቃርሚያውን አትልቀሙ፤ እነዚህንም ለድኾችና ለእንግዶች ተዉላቸው፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ (ያህዌ ኤሎሂም) ነኝ።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የምድራችሁን መከር በምትሰበስቡበት ጊዜ የእርሻችሁን ድንበር አትጨዱ፤ የመከሩንም ቃርሚያ ለመሰብሰብ ወደ ኋላ አትመለሱ፤ እርሱን ለድኾችና ለመጻተኞች ተዉላቸው፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዓፂድ ምድሪኹም ክትዓፅዱ እንተለኹም፥ ክሳዕ ወሰን ግራትኩም ኣይትዕፀዱ፤ ንቐሪም እቲ ዕፁድኩም እውን ኣይትእረይዎ፤ ንድኻን ንስደተኛን ደኣ ሕደግዎ፤ ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ዓጺድ ምድርኹም ክትዐጽዱ ኸለኹም፡ ክሳዕ ወሰን ግራትካ ኣይትዕጸድ፡ ቐሪም እቲ ዕጹድካውን ኣይትእረዩ፡ ንድኻን ንስደተኛን ደኣ ሕደጎ። ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ።