Leviticus 23:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ ቅዱስ ምትእኽኻብ ምእንቲ ኪዀነልኩም፡ ኣበስሩ። ዝኾነ ናይ ኣገልግሎት ስራሕ ኣይትሰርሑ፤ ኣብ ኵሉ መንበሪኹም ኣብ ወለዶታትኩም ንዘለኣለም ሕጊ ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያችንም ቀን ቅድስት ጉባኤ ብላችሁ ታውጃላችሁ፤ የተግባር ሥራ ሁሉ አታድርጉባት፤ በምትቀመጡበት ሀገር ሁሉ ለልጅ ልጃችሁ የዘለዓለም ሥርዐት ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ቀን የተቀደሰ ጉባኤ ይሆንላችሁ ዘንድ ታውጃላችሁ፤ የተግባር ሥራ ሁሉ አታድርጉበት፤ በምትቀመጡበት አገር ሁሉ ለልጅ ልጃችሁ የዘላለም ሥርዓት ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያም ቀን ታውጃላችሁ፤ የተቀደሰ ጉባኤም ታደርጋላችሁ። የጉልበት ሥራ ሁሉ አትሥሩበት። በምትቀመጡበት አገር ሁሉ ለልጅ ልጃችሁ የዘለዓለም ሥርዓት ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋላስካ አዋዪደ ጌሻ ሺቁዋ ሺቅተ፤ ዳቡርስያ ኦሶ አያነ ኦፕተ። ሀዌ ህንተ ደእያ ሳን ኡባን ስንና ይያ የለታዉ ኡባዉ መናዉ ዎጋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He gallassikka awaayiide geeshsha shiik'uwaa shiik'ite; daaburssiyaa ooso ayaanne ootsoppite. Hawe hintte de'iyaa saan ubbaan sintsanna yiyaa yeletaw ubbaw med'inaw woga. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He gallas awajja awajjidi GODAA goynnanaas issi bolla shiiqite attiin hara ooso ooththofte; hayssi intte dizaso ubbaan inttefe guyera yiza yeletas mernaas eqqi diza woga gido. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ጋላስ ኣዋጃ ኣዋጂዲ ጎዳ ጎይናናስ ኢሲ ቦላ ሺቂቴ ኣቲን ሃራ ኦሶ ኦፍቴ፤ ሃይሲ ኢንቴ ዲዛሶ ኡባን ኢንቴፌ ጉዬራ ዪዛ ዬሌታስ ሜርናስ ኤቂ ዲዛ ዎጋ ጊዶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ጋላስ ህንተዉ ጌሻ ሺቆ ግዳና መላ አዋጅተ፤ ኦሶ ኦፕተ። ሀይስ ህንተ ደእያ በሳ ኡባን ያና የለተስ መርና ዎጋ ግዶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He gallas hintew geeshsha shiiqo gidana mela awaajite; ooso oothopite. Haysi hinte de7iya bessa ubban yaana yeletethaas merinaa woga gido. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያኑ ዕለት የተቀደሰ ጉባኤ ዐውጁ፤ የተለመደ ተግባራችሁንም አታከናውኑ፤ ይህም በምትኖሩበት ስፍራ ሁሉ ለሚመጡት ትውልዶች የዘላለም ሥርዐት ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያም ቀን የአምልኮ ስብሰባ እንዲሆንላችሁ ታውጃላችሁ፤ ምንም ሥራ አትሥሩ፤ ይህ በምትኖሩበት አገር ሁሉ ለልጅ ልጆቻችሁ የዘለዓለም ሥርዓት ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ መዓልቲ እቲኣ ቅዱስ ጉባኤ ግበሩ፤ ዝኾነ ስራሕ ድማ ኣይትስርሑ። እዙይ ኣብ ኵሉ እትነብሩሉ ንውሉድ ወለዶኹም ናይ ዘለኣለም ሕጊ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ መዓልቲ እቲኣ በዓል ኣውጁ፡ ቅዱስ ኣኼባ ይኹነልኩም፡ ተግባር ዕዮ ዘበለ ኣይትዕየዩ። ኣዚ ኣብ ኩሉ እትነብርዎ ንውሉስ ወለዶኹም ሕጊ ዘለኣለም እዩ። |