Leviticus 23:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ኻህን ድማ ምስቶም ክልተ ገንሸል ምስ እንጌራ በዅሪ ኣብ ቅድሚ የሆዋ መስዋእቲ ምውጥዋጥ ኪኸውን ይግዕዝ። ንካህን ንእግዚኣብሄር ቅዱስ ክኸውን ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ካህ​ኑም ከበ​ኵ​ራቱ ኅብ​ስት፥ ከሁ​ለ​ቱም ጠቦ​ቶች ጋር በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ለቍ​ር​ባን ያቅ​ር​በው፤ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የተ​ቀ​ደሰ ፈንታ ነው፤ ላቀ​ረ​በው ለካ​ህኑ ይሁን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ካህኑም ከበኵራቱ እንጀራ ከሁለቱም ጠቦቶች ጋር በእግዚአብሔር ፊት ለመወዝወዝ ቍርባን ይወዘውዛቸዋል፤ ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ፈንታ ነው፤ ለካህኑ ይሁን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ካህኑም ከበኩራቱ እንጀራ ከሁለቱም ጠቦቶች ጋር በጌታ ፊት ለመወዝወዝ ቁርባን ይወዘውዛቸዋል። ለካህኑ ለጌታ የተቀደሱ ይሆናሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ቄሲ ሄ ኮይሮ ጋኬዳ ካ አይፍያ ኡክነ ሄ ላኡ ዶርሳቱዋ ቃያ ያርሹዋ ኦደ፥ መና ጎዳ ስንን ቃ፤ ሄዋንቱ መና ጎዳዉ ጌሻ፤ ቃይ ቄስያዉካ ግሹዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹K'eesii he koyiro gakkeedda katsaa ayfiyaa ukitsaanne he laa"u dorssatuwaa k'aatsiyaa yarshshuwaa ootsiide, Med'inaa Godaa sintsan k'aatsee; hewanttu Med'inaa Godaw geeshsha; k'ay k'eesiyaawukka gishuwaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qeesey ukeththaa nam7u laaqqatara yaanne haa qaaseththidi GODAAS dumma yarsho histti shiishsho; hessika qeeseta gisha gido; heyti he imotati harappe dumma imota.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቄሴይ ኡኬ ናምኡ ላቃታራ ያኔ ሃ ቃሴዲ ጎዳስ ዱማ ያርሾ ሂስቲ ሺሾ፤ ሄሲካ ቄሴታ ጊሻ ጊዶ፤ ሄይቲ ሄ ኢሞታቲ ሃራፔ ዱማ ኢሞታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካህነይ ባይራ ካ፥ ኡይነ ናምኡ ዶርሳ ኡርገታ ዩሾ ያርሾ ኦድ፥ ጎዳ ስንን ቁ ኦድ ዩሾ። ሄሳት ጎዳስ ጌሽ፤ ካህነታስ ቃስ ግሾ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kahiney bayra kathaa, uythaanne nam7u dorsa urgeta yuusho yarsho oothidi, Godaa sinthan dhoqu oothidi yuushsho. Hessati Godaas geeshshi; kahinetas qassi gisho.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ካህኑም ሁለቱን የበግ ጠቦቶች ከበኵራቱ እንጀራ ጋር የሚወዘወዝ መሥዋዕት አድርጎ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ይወዘውዛቸዋል፤ እነዚህም ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ቅዱስ መሥዋዕት፣ የካህኑም ድርሻ ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ካህኑም ከበኲራቱ እንጀራ ከሁለቱ ጠቦቶች ጋር በመወዝወዝ ለእግዚአብሔር ልዩ መባ አድርጎ ያቀርባል፤ እርሱም የካህናቱ ድርሻ ሆኖ ይነሣል፤ እነዚህም ስጦታዎች የተቀደሱ ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ኻህን ድማ ንኣኣቶም ምስቲ ሕብስቲ በዅራትን ምስ ክልቲኦም ጡበታት ኣባጊዕን ገይሩ እናወዝወዝካ ኸም ዝቐርብ መስዋእቲ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ይወዝውዞም። ንእግዚኣብሄር ዝተቐደሰ፥ ብፅሒት ነቲ ኻህን ድማ ይኹኑ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ኻህን ድማ ንኣታቶም ምስቲ እንጌራ በኹራትን ምስ ክልቲኦም ገንሸልን ሀይሩ፡ ንዚውዝወዝ መስዋእቲ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ይወዝውዞም። ንእግዚኣብሄር እተቐደሱ፡ ንኻህን ይኹኑ።