Leviticus 23:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ኻህን ድማ ምስቶም ክልተ ገንሸል ምስ እንጌራ በዅሪ ኣብ ቅድሚ የሆዋ መስዋእቲ ምውጥዋጥ ኪኸውን ይግዕዝ። ንካህን ንእግዚኣብሄር ቅዱስ ክኸውን ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ካህኑም ከበኵራቱ ኅብስት፥ ከሁለቱም ጠቦቶች ጋር በእግዚአብሔር ፊት ለቍርባን ያቅርበው፤ ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ፈንታ ነው፤ ላቀረበው ለካህኑ ይሁን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ካህኑም ከበኵራቱ እንጀራ ከሁለቱም ጠቦቶች ጋር በእግዚአብሔር ፊት ለመወዝወዝ ቍርባን ይወዘውዛቸዋል፤ ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ፈንታ ነው፤ ለካህኑ ይሁን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ካህኑም ከበኩራቱ እንጀራ ከሁለቱም ጠቦቶች ጋር በጌታ ፊት ለመወዝወዝ ቁርባን ይወዘውዛቸዋል። ለካህኑ ለጌታ የተቀደሱ ይሆናሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ቄሲ ሄ ኮይሮ ጋኬዳ ካ አይፍያ ኡክነ ሄ ላኡ ዶርሳቱዋ ቃያ ያርሹዋ ኦደ፥ መና ጎዳ ስንን ቃ፤ ሄዋንቱ መና ጎዳዉ ጌሻ፤ ቃይ ቄስያዉካ ግሹዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹K'eesii he koyiro gakkeedda katsaa ayfiyaa ukitsaanne he laa"u dorssatuwaa k'aatsiyaa yarshshuwaa ootsiide, Med'inaa Godaa sintsan k'aatsee; hewanttu Med'inaa Godaw geeshsha; k'ay k'eesiyaawukka gishuwaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qeesey ukeththaa nam7u laaqqatara yaanne haa qaaseththidi GODAAS dumma yarsho histti shiishsho; hessika qeeseta gisha gido; heyti he imotati harappe dumma imota. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቄሴይ ኡኬ ናምኡ ላቃታራ ያኔ ሃ ቃሴዲ ጎዳስ ዱማ ያርሾ ሂስቲ ሺሾ፤ ሄሲካ ቄሴታ ጊሻ ጊዶ፤ ሄይቲ ሄ ኢሞታቲ ሃራፔ ዱማ ኢሞታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካህነይ ባይራ ካ፥ ኡይነ ናምኡ ዶርሳ ኡርገታ ዩሾ ያርሾ ኦድ፥ ጎዳ ስንን ቁ ኦድ ዩሾ። ሄሳት ጎዳስ ጌሽ፤ ካህነታስ ቃስ ግሾ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kahiney bayra kathaa, uythaanne nam7u dorsa urgeta yuusho yarsho oothidi, Godaa sinthan dhoqu oothidi yuushsho. Hessati Godaas geeshshi; kahinetas qassi gisho. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ካህኑም ሁለቱን የበግ ጠቦቶች ከበኵራቱ እንጀራ ጋር የሚወዘወዝ መሥዋዕት አድርጎ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ይወዘውዛቸዋል፤ እነዚህም ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ቅዱስ መሥዋዕት፣ የካህኑም ድርሻ ናቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ካህኑም ከበኲራቱ እንጀራ ከሁለቱ ጠቦቶች ጋር በመወዝወዝ ለእግዚአብሔር ልዩ መባ አድርጎ ያቀርባል፤ እርሱም የካህናቱ ድርሻ ሆኖ ይነሣል፤ እነዚህም ስጦታዎች የተቀደሱ ናቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ኻህን ድማ ንኣኣቶም ምስቲ ሕብስቲ በዅራትን ምስ ክልቲኦም ጡበታት ኣባጊዕን ገይሩ እናወዝወዝካ ኸም ዝቐርብ መስዋእቲ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ይወዝውዞም። ንእግዚኣብሄር ዝተቐደሰ፥ ብፅሒት ነቲ ኻህን ድማ ይኹኑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ኻህን ድማ ንኣታቶም ምስቲ እንጌራ በኹራትን ምስ ክልቲኦም ገንሸልን ሀይሩ፡ ንዚውዝወዝ መስዋእቲ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ይወዝውዞም። ንእግዚኣብሄር እተቐደሱ፡ ንኻህን ይኹኑ። |