Leviticus 23:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንደቂ እስራኤል ተዛረቦም እሞ በሎም፦ ብዛዕባ እቲ ቅዱሳን ኣኼባታት ጌርኩም ክትእውጅዎም ዘለኩም በዓላት እግዚኣብሄር፡ እዚኣቶም በዓላተይ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው፦ ቅዱሳት ጉባኤያት ብላችሁ የምትጠሩአቸው በዓላቴ፥ የእግዚአብሔር በዓላት እነዚህ ናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው። የተቀደሰ ጉባኤ ብላችሁ የምታውጁአቸው በዓላቶቼ፥ የእግዚአብሔር በዓላት፥ እነዚህ ናቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ለእነርሱ ተናገር፦ የተቀደሱ ጉባኤዎች ብላችሁ የምታውጁአቸው በዓላቶቼ፥ የጌታ በዓላት፥ እነዚህ ናቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “እስራኤልያ አሳዉ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳ፤ ‘ጌሻ ሺቁዋ ግ አዋዪደ፥ ህንተ ቦንቻናዉ በስያ ኬረቴዳ መና ጎዳ ባላቱ ሀዋንታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Israa'eeliyaa asaw hawaadan yaagaade oda; ‹Geeshsha shiik'uwaa gi awaayiide, hintte bonchchanaw bessiyaa keeretteedda Med'inaa Godaa baalatuu hawantta. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Isra7eele asaas Dumma shiiqo gi awajjidi intte bonchchanaas bessiza doorettida ba7aaleti hayssafe kaalli dizayta; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢስራኤሌ ኣሳስ ዱማ ሺቆ ጊ ኣዋጂዲ ኢንቴ ቦንቻናስ ቤሲዛ ዶሬቲዳ ባኣሌቲ ሃይሳፌ ካሊ ዲዛይታ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳስ ሀይሳዳ ያጋዳ ኦዳ፤ ጌሻ ሺቆ ያግድ አዋጅሸ፥ ህንተ ቦንቻናዉ በሲያ ኤረትዳ ጎዳ ባለት ሀይሳታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asaas haysada yaagada oda; Geeshsha shiiqo yaagidi awaajishe, hinte bonchanaw bessiya eretida Godaa ba7aaleti haysata. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ለእስራኤላውያን እንዲህ ብለህ ተናገር፤ ‘የተቀደሱ ጉባኤዎች ብላችሁ የምትዋጇቸው የተመረጡ የእግዚአብሔር (ያህዌ) በዓላት እነዚህ ናቸው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ለእስራኤል ሕዝብ እንዲህ ብለህ ንገራቸው፦ የተቀደሱ ብላችሁ የምታውጁአቸው የእኔ የእግዚአብሔር በዓላት እነዚህ ናቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንህዝቢ እስራኤል ከምዙይ በሎም፦ ዝተቐደሰ ጉባኤ ኢልኩም እትእውጁለን በዓላተይ እዚኣተን እየን፦ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ እስራኤል ተዛረቦም በሎም ከኣ፡ ንቕዱስ ኣኼባታት እትእውጁለን በዓላት እግዚኣብሄር፡ እዚኣተን በዓላተይ ኣየን፡ |