Leviticus 23:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብቲ እትቕመጥሉ ቦታታት ክልተ ዓስራይ እንጌራ ሒዝኩም ኣምጽኡ። ረቂቕ ሓርጭ ክኸውን ኣለዎ፤ ብማይ ብሑቝ ክጥበሱ ኣለዎም፤ ንእግዚኣብሄር ቀዳሞት ፍረታት እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከየ​ማ​ደ​ሪ​ያ​ችሁ ከመ​ስ​ፈ​ሪ​ያው ከዐ​ሥር እጅ ሁለት እጅ ከሆነ መል​ካም የስ​ንዴ ዱቄት የተ​ሠራ ሁለት የቍ​ር​ባን እን​ጀራ ታመ​ጣ​ላ​ችሁ፤ ከእ​ህ​ላ​ችሁ ቀዳ​ም​ያት ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በእ​ርሾ ይጋ​ገ​ራል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከየማደሪያችሁ ከመስፈሪያው ከአሥር እጅ ሁለት እጅ ከሆነ መልካም ዱቄት የተሠራ ሁለት የመወዝወዝ እንጀራ ታመጣላችሁ፤ ለእግዚአብሔር ለበኵራት ቍርባን እንዲሆን በእርሾ ይጋገራል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከየማደሪያችሁ ከመስፈሪያው ከዐሥር እጅ ሁለት እጅ ከሆነ መልካም ዱቄት የተሠራ ሁለት የመወዝወዝ እንጀራ ታመጣላችሁ። ለጌታ ለበኵራት ቁርባን እንዲሆን በእርሾ ተቦክቶ ይጋገራል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተ አቅያ ሳኣፐ ላኡ ኪሎ ግራመ ግድያ ሎኦ ልያፐ እርሹዋ የጊደ ኡኬዳ ላኡ ኡክ ቃናዉ አክ ዪተ። ሄዌ ኮይሮ ጋኬዳ ካ አይፍያፐ መና ጎዳዉ ያርሹዋ ግዴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hintte ak'iyaa sa'aappe laa"u kiilo giraame gidiyaa lo"o d'iiliyaappe irshshuwaa yeggiide uukkeedda laa"u ukitsaa k'aatsanaw akki yiite. Hewe koyiro gakkeedda katsaa ayfiyaappe Med'inaa Godaw yarshshuwaa gidee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nam7u kilo gidiza liiqo dhiille intte sooppe irshon munuqetti uukettida nam7u uketh yaanne haa qaaseththiza yarsho histti ekki yiite; hessika oorath shiiqiza kaththaa gishshas Xoossas shiiqiza kaththa yarsho gido.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ናምኡ ኪሎ ጊዲዛ ሊቆ ሌ ኢንቴ ሶፔ ኢርሾን ሙኑቄቲ ኡኬቲዳ ናምኡ ኡኬ ያኔ ሃ ቃሴዛ ያርሾ ሂስቲ ኤኪ ዪቴ፤ ሄሲካ ኦራ ሺቂዛ ካ ጊሻስ ጾሳስ ሺቂዛ ካ ያርሾ ጊዶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ደእያ በሳፈ ናምኡ ክሎ ግራመ ግድያ ሎኦ ልያን እርሾ የግድ ኡክዳ ናምኡ ኡይ ዩሾ ያርሾስ ኤክድ ዪተ። ሄስ ዋቻ ካፈ ጎዳስ ሺቅያ ያርሾ ግዴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte de7iya bessaafe nam7u kilo giraame gidiya lo77o dhiilliyan irsho yeggidi uukida nam7u uythi yuusho yarshos ekidi yiite. Hessi wacha kathaafe Godaas shiiqiya yarsho gidees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሁለት ዐሥረኛ የኢፍ መስፈሪያ የላመ ዱቄት፣ በእርሾ የተጋገረ ሁለት እንጀራ ለሚወዘወዝ መሥዋዕት፣ የበኵራት ስጦታ እንዲሆን ከየቤታችሁ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) አምጡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እያንዳንዱ ቤተሰብ ሁለት እንጀራ በመወዝወዝ ልዩ መባ አድርጎ ለእግዚአብሔር ያቅርብ፤ እያንዳንዱ እንጀራ እርሾ ገብቶበት ከሁለት ኪሎ የላመ ዱቄት ጋር ተጋግሮ ስለሚሰበሰበው አዲስ መከር ለእግዚአብሔር የበኲራት መባ ሆኖ ይቅረብ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብቲ እትገብርዎ፥ እናወዝወዝካ ዝቐርብ መስዋእቲ ብኽልተ ኺሎ ግራም ልሑም ሕሩጭ በዂዑ ዝተሰንከተ ኽልተ ሕብስቲ ንእግዚኣብሄር በዅራት ኣምፅኡ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብቲ እትነብርዎ፡ እንጌራ መስዋእቲ ምውዝውዛ ክልተ ዓስራይ ኣፍ ኤፋ ድኹም ሓርጭ፡ በኹዕ እተሰንከተ ክልተ እንጌራ ህያብ በኹራት ንእግዚኣብሄር ኣምጽኡ።