Leviticus 23:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ክሳዕ እታ ንኣምላኽካ መስዋእቲ እተምጽኣላ መዓልቲ፡ እንጌራ ወይ ዝተጠበሰ ስርናይ ወይ ሓምላይ እኽሊ ኣይትብላዕ። ኣብ ኵሉ መንበሪኹም ንወለዶታትኩም ናይ ዘለኣለም ሕጊ ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ጀ​ራ​ው​ንም፥ የተ​ጠ​በ​ሰ​ው​ንም እሸት፥ ለም​ለ​ሙ​ንም እሸት የአ​ም​ላ​ካ​ች​ሁን ቍር​ባን እስ​ከ​ም​ታ​ቀ​ር​ቡ​በት እስ​ከ​ዚህ ቀን ድረስ አት​ብሉ። ይህ በም​ት​ቀ​መ​ጡ​በት ሀገር ሁሉ ለልጅ ልጃ​ችሁ የዘ​ለ​ዓ​ለም ሥር​ዐት ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንጀራውንም፥ የተጠበሰውንም እሸት፥ ለምለሙንም እሸት የአምላካችሁን ቍርባን እስከምታቀርቡበት እስከዚህ ቀን ድረስ አትብሉ። ይህ በምትቀመጡበት አገር ሁሉ ለልጅ ልጃችሁ የዘላለም ሥርዓት ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የአምላካችሁን ቁርባን እስከምታመጡበት እስከዚህ ቀን ድረስ እንጀራውንም፥ የተጠበሰውንም እሸት፥ ለምለሙንም እሸት አትብሉ። ይህ በምትቀመጡበት አገር ሁሉ ለልጅ ልጃችሁ የዘለዓለም ሥርዓት ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀ ያርሹዋ ህንተ ህንተ ጾሳዉ ሺሽያ ጋላሳይ ጋካናዉ፥ ኦራ ጋኬዳ ካፐ ኡክ፥ ዎይ ጺጻ ግድና፥ ቃይያ ግድናካ ሞፕተ። ሀዌ ህንተ ደእያ ሳኣን ኡባን ስንና ይያ የለታዉ ኡባዉ መናዉ ዎጋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ha yarshshuwaa hintte hintte S'oossaw shiishshiyaa gallassay gakkanaw, ooratsa gakkeedda katsaappe ukitsaa, woy s'iis'aa gidina, k'ayiyaa gidinakka mooppite. Hawe hintte de'iyaa sa'aan ubbaan sintsanna yiyaa yeletaw ubbaw med'inaw woga.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte heyta GODAAS immanaappe koyro gakkida kaththa ayfe qaye gidiin woykko shaash woykko uketh uukkidi moopite; hayssa ha wogaza intte dizaso ubbaan guyeppe yaana intte yeletas eqqi diza mernaa woga gido.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ሄይታ ጎዳስ ኢማናፔ ኮይሮ ጋኪዳ ካ ኣይፌ ቃዬ ጊዲን ዎይኮ ሻሽ ዎይኮ ኡኬ ኡኪዲ ሞፒቴ፤ ሃይሳ ሃ ዎጋዛ ኢንቴ ዲዛሶ ኡባን ጉዬፔ ያና ኢንቴ ዬሌታስ ኤቂ ዲዛ ሜርና ዎጋ ጊዶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀ ያርሹዋ ህንተ፥ ህንተ ፆሳስ ሺሽያ ጋላሳይ ጋካናዉ፥ ዋቻ ካፈ ቃየ ዎይኮ ጫጫ ዎይኮ ኡክድ ሞፕተ። ሄስ ህንተ ደእያ በሳ ኡባን ያና የለተስ መርና ዎጋ ግዶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha yarshuwa hinte, hinte Xoossaas shiishiya gallasay gakanaw, wacha kathaafe qaye woyko caaca woyko uukidi moopite. Hessi hinte de7iya bessa ubban yaana yeletethaas merinaa woga gido.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስጦታውን ለአምላካችሁ (ኤሎሂም) እስከምታቀርቡበት እስከዚያ ቀን ድረስ፣ እንጀራም ቢሆን ቈሎ ወይም እሸት አትብሉ፤ ይህም በምትኖሩበት ስፍራ ሁሉ ለሚመጡት ትውልዶች የዘላለም ሥርዐት ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህንንም ስጦታ ለእግዚአብሔር ከማቅረባችሁ በፊት ከአዲሱ እህል ጥሬውን ወይም የተቈላውን ወይም እንጀራ ጋግራችሁ አትብሉ። ይህም ድንጋጌ በሚመጡት ዘመናት ሁሉ በልጅ ልጆቻችሁ ተጠብቆ ይኑር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንኣምላኽኩም ቍርባን ክሳዕ እተቕርቡሉ ኽሳዕ እዝ መዓልቲ እዙይ እንጀራ ኾነ ዝተጠበሰ ሸዊት፥ ለምለም ሸዊትውን ኣይትብልዑ። እዙይ ኣብ ኵሉ እትነብርዎ ሃገር ንውሉድ ወለዶኹም ንዘለኣለም ሕጊ ይኹንኩም።
Amharic Tigrinya 2011 ክሳዕ እታ ንኣምላኽኩም መስዋእቲ እተቕርቡላ መዓልቲ፡ እንጌራ ኾነ፡ ጥቡስ ሰዊት ኮነ፡ ዘይጥቡስ ሰዊት ኮነ ኣይትብልዑ። እዚ ኣብ ኩሉ እትነብርዎ ንውሉድ ወለዶኹም ሕጊ ዘለኣለም ይኹንኩም።