Leviticus 23:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ክሳዕ እታ ንኣምላኽካ መስዋእቲ እተምጽኣላ መዓልቲ፡ እንጌራ ወይ ዝተጠበሰ ስርናይ ወይ ሓምላይ እኽሊ ኣይትብላዕ። ኣብ ኵሉ መንበሪኹም ንወለዶታትኩም ናይ ዘለኣለም ሕጊ ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንጀራውንም፥ የተጠበሰውንም እሸት፥ ለምለሙንም እሸት የአምላካችሁን ቍርባን እስከምታቀርቡበት እስከዚህ ቀን ድረስ አትብሉ። ይህ በምትቀመጡበት ሀገር ሁሉ ለልጅ ልጃችሁ የዘለዓለም ሥርዐት ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንጀራውንም፥ የተጠበሰውንም እሸት፥ ለምለሙንም እሸት የአምላካችሁን ቍርባን እስከምታቀርቡበት እስከዚህ ቀን ድረስ አትብሉ። ይህ በምትቀመጡበት አገር ሁሉ ለልጅ ልጃችሁ የዘላለም ሥርዓት ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአምላካችሁን ቁርባን እስከምታመጡበት እስከዚህ ቀን ድረስ እንጀራውንም፥ የተጠበሰውንም እሸት፥ ለምለሙንም እሸት አትብሉ። ይህ በምትቀመጡበት አገር ሁሉ ለልጅ ልጃችሁ የዘለዓለም ሥርዓት ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ ያርሹዋ ህንተ ህንተ ጾሳዉ ሺሽያ ጋላሳይ ጋካናዉ፥ ኦራ ጋኬዳ ካፐ ኡክ፥ ዎይ ጺጻ ግድና፥ ቃይያ ግድናካ ሞፕተ። ሀዌ ህንተ ደእያ ሳኣን ኡባን ስንና ይያ የለታዉ ኡባዉ መናዉ ዎጋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha yarshshuwaa hintte hintte S'oossaw shiishshiyaa gallassay gakkanaw, ooratsa gakkeedda katsaappe ukitsaa, woy s'iis'aa gidina, k'ayiyaa gidinakka mooppite. Hawe hintte de'iyaa sa'aan ubbaan sintsanna yiyaa yeletaw ubbaw med'inaw woga. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte heyta GODAAS immanaappe koyro gakkida kaththa ayfe qaye gidiin woykko shaash woykko uketh uukkidi moopite; hayssa ha wogaza intte dizaso ubbaan guyeppe yaana intte yeletas eqqi diza mernaa woga gido. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ሄይታ ጎዳስ ኢማናፔ ኮይሮ ጋኪዳ ካ ኣይፌ ቃዬ ጊዲን ዎይኮ ሻሽ ዎይኮ ኡኬ ኡኪዲ ሞፒቴ፤ ሃይሳ ሃ ዎጋዛ ኢንቴ ዲዛሶ ኡባን ጉዬፔ ያና ኢንቴ ዬሌታስ ኤቂ ዲዛ ሜርና ዎጋ ጊዶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ ያርሹዋ ህንተ፥ ህንተ ፆሳስ ሺሽያ ጋላሳይ ጋካናዉ፥ ዋቻ ካፈ ቃየ ዎይኮ ጫጫ ዎይኮ ኡክድ ሞፕተ። ሄስ ህንተ ደእያ በሳ ኡባን ያና የለተስ መርና ዎጋ ግዶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha yarshuwa hinte, hinte Xoossaas shiishiya gallasay gakanaw, wacha kathaafe qaye woyko caaca woyko uukidi moopite. Hessi hinte de7iya bessa ubban yaana yeletethaas merinaa woga gido. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስጦታውን ለአምላካችሁ (ኤሎሂም) እስከምታቀርቡበት እስከዚያ ቀን ድረስ፣ እንጀራም ቢሆን ቈሎ ወይም እሸት አትብሉ፤ ይህም በምትኖሩበት ስፍራ ሁሉ ለሚመጡት ትውልዶች የዘላለም ሥርዐት ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህንንም ስጦታ ለእግዚአብሔር ከማቅረባችሁ በፊት ከአዲሱ እህል ጥሬውን ወይም የተቈላውን ወይም እንጀራ ጋግራችሁ አትብሉ። ይህም ድንጋጌ በሚመጡት ዘመናት ሁሉ በልጅ ልጆቻችሁ ተጠብቆ ይኑር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንኣምላኽኩም ቍርባን ክሳዕ እተቕርቡሉ ኽሳዕ እዝ መዓልቲ እዙይ እንጀራ ኾነ ዝተጠበሰ ሸዊት፥ ለምለም ሸዊትውን ኣይትብልዑ። እዙይ ኣብ ኵሉ እትነብርዎ ሃገር ንውሉድ ወለዶኹም ንዘለኣለም ሕጊ ይኹንኩም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ክሳዕ እታ ንኣምላኽኩም መስዋእቲ እተቕርቡላ መዓልቲ፡ እንጌራ ኾነ፡ ጥቡስ ሰዊት ኮነ፡ ዘይጥቡስ ሰዊት ኮነ ኣይትብልዑ። እዚ ኣብ ኩሉ እትነብርዎ ንውሉድ ወለዶኹም ሕጊ ዘለኣለም ይኹንኩም። |