Leviticus 23:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንደቂ እስራኤል ተዛረቦም እሞ በሎም፦ ናብታ ኣነ ዝህበኩም ምድሪ ኣቲኹም ቀውዒኣ ምስ ዓጸድኩም፡ ካብቲ ቐዳማይ ፍረ ቀውዒኹም ሓደ ጕንዲ ናብ ካህን ኣምጽኡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው፦ ወደምሰጣችሁ ምድር በገባችሁ ጊዜ፥ መከሩንም ባጨዳችሁ ጊዜ፥ የእናንተን መከር በኵራት ነዶ ወደ ካህኑ አምጡ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው። ወደምሰጣችሁ ምድር በገባችሁ ጊዜ፥ መከሩንም ባጨዳችሁ ጊዜ፥ የእናንተን መከር በኵራት ነዶ ወደ ካህኑ አምጡ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ተናገር፦ እኔ ወደምሰጣችሁ ምድር ገብታችሁ መከሩን ባጨዳችሁ ጊዜ፥ የእናንተን መከር በኵራት ነዶ ወደ ካህኑ አምጡ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “እስራኤልያ አሳዉ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳ፤ ‘ታን ህንተንቶ እምያ ቢታ ገሊደ፥ ህንተ ካ ጫክያ ዎደ፥ ሄ ካዉ ኮይሮ አይፍያ ምርቂያ ቄስያኮ አክ ዪተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Israa'eeliyaa asaw hawaadan yaagaade oda; ‹Taani hinttenttoo immiyaa biittaa geliide, hintte katsaa c'akkiyaa wode, he katsaw koyiro ayfiyaa mirk'k'iyaa k'eesiyaakko akki yiite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Isra7eele asaas tani inttes immiza biittaa gelidi intte kath shiishshiza wode kaththa xeera qeesekko ehite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢስራኤሌ ኣሳስ ታኒ ኢንቴስ ኢሚዛ ቢታ ጌሊዲ ኢንቴ ካ ሺሺዛ ዎዴ ካ ጼራ ቄሴኮ ኤሂቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳስ ሀይሳዳ ያጋዳ ኦዳ፤ ታኒ ህንተዉ እምያ ቢታ ገልድ ህንተ ካ ጫክያ ዎደ፥ ሄ ካ ኮይሮ ምርቅያ ካህንያስ ኤህተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asaas haysada yaagada oda; taani hintew immiya biitta gelidi hinte kathi cakiya wode, he kathaa koyro mirqiya kahiniyas ehite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ለእስራኤላውያን እንዲህ ብለህ ተናገር፤ ‘እኔ ወደምሰጣችሁ ምድር ገብታችሁ መከር በምትሰበስቡበት ጊዜ ከሰበሰባችሁት እህል የመጀመሪያውን ነዶ ለካህኑ አቅርቡ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው፦ እኔ እግዚአብሔር ወደምሰጣችሁ ምድር ገብታችሁ መከር በምታጭዱበት ጊዜ የመጀመሪያውን ነዶ ለካህኑ ስጡ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንደቂ እስራኤል ከምዙይ በሎም፦ ናብታ ኣነ ዝህበኩም ምድሪ ምስ ኣተኹም፥ ዓፂድ ክትዓፅዱ እንተለኹም፥ ካብቲ ቐዳማይ ዓፂድኩም ሓንቲ እንዳእቲ ናብ ካህን ኣምፅኡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በሎም ከኣ፡ ናብታ ኣነ ዝህበኩም ምድሪ ምስ ኣቶኹም፡ ዓጺድ ክትዓጽዱ ከለኹም ድማ፡ ካብቲ ቐዳማይ ዓጺድኩም ሓንቲ እንዳእቲ ናብ ካህን ኣምጽኡ። |