Leviticus 22:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በሎም፦ ካብ ኵሎም ዘርእኹም ካብ ወለዶኹም ርኽሰቱ ኣብ ልዕሊኡ እናሃለወ ናብቲ ደቂ እስራኤል ንእግዚኣብሄር ዝቕድስዎ ቅዱሳን ዝኸይድ ዘበለ ነፍሲ ወከፍ ካብ ገጸይ ክትቁረጽ ኣለዋ። እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲህ በላ​ቸው፦ ማና​ቸ​ውም ሰው ከዘ​ራ​ችሁ በት​ው​ል​ዳ​ችሁ ርኵ​ሰት እያ​ለ​በት የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ወደ​ሚ​ቀ​ድ​ሱት ወደ ቅዱስ ነገር ቢቀ​ርብ፥ ያ ሰው ከፊቴ ተለ​ይቶ ይጥፋ፤ እኔ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ነኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህ በላቸው። ማናቸውም ሰው ከዘራችሁ በትውልዳችሁ ርኵሰት እያለበት የእስራኤል ልጆች ለእግዚአብሔር ወደሚቀድሱት ወደ ቅዱስ ነገር ቢቀርብ፥ ያ ሰው ከፊቴ ተለይቶ ይጥፋ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህ በላቸው፦ ‘በትውልዳችሁ ማናቸውም ሰው ከዘራችሁ ሁሉ ርኩሰት እያለበት የእስራኤል ልጆች ለጌታ ወደሚቀድሱት ወደ ቅዱሳን ነገሮች ቢቀርብ፥ ያ ሰው ከፊቴ ተለይቶ ይጥፋ፤ እኔ ጌታ ነኝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ኡንቱንቶ ሀዋዳን ያጋ፤ ‘ስንና ይያ የለታ ኡባን ህንተ ዛርያፐ ኦንነ ቱን ኡቲደ፥ እስራኤልያ አሳይ መና ጎዳዉ ዱማዬዳ ጌሻ ያርሹዋኮ ሺቆፐ፥ ሄ አሳይ ታ ስንፐ ቦሄቶ። ታን መና ጎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Unttunttoo hawaadan yaaga; ‹Sintsanna yiyaa yeletaa ubbaan hintte zariyaappe ooninne tuni uttiide, Israa'eeliyaa Asay Med'inaa Godaw dummayeedda geeshsha yarshshuwaakko shiik'ooppe, he Asay ta sintsaappe bohetto. Taani Med'inaa Godaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Intte zereththafe tunidaadey Isra7eele nayti taas dumma shaakki immida miish xalateththan bochchidaadey ta sinththafe dhayana; hayssi ha wogay hayssafe guye sinththara yaana yeleta ubbaan naagetto; tani GODAA.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ኢንቴ ዜሬፌ ቱኒዳዴይ ኢስራኤሌ ናይቲ ታስ ዱማ ሻኪ ኢሚዳ ሚሽ ጻላቴን ቦቺዳዴይ ታ ሲንፌ ያና፤ ሃይሲ ሃ ዎጋይ ሃይሳፌ ጉዬ ሲንራ ያና ዬሌታ ኡባን ናጌቶ፤ ታኒ ጎዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንታኮ ሀይሳዳ ያጋ፤ “ያና የለተ ኡባን ህንተ ኮቻፈ ኦንካ ቱንድ ደእሸ፥ እስራኤለ አሳይ ጎዳስ ዱማይዳ ጌሻ ያርሹዋኮ ሺቅኮ፥ ሄ ኡራይ ታ ስንን በንቶፎ። ታኒ ጎዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Entako haysada yaaga; “Yaana yeletetha ubban hinte kochaafe oonika tunidi de7ishe, Isra7eele asay Godaas dummayida geeshsha yarshuwako shiiqiko, he uray ta sinthan bentofo. Taani Godaa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እንዲህም በላቸው፤ ‘በሚቀጥሉት ትውልዶች ከዘርህ በሥርዐቱ መሠረት ንጹሕ ያልሆነ ማንኛውም ሰው፣ እስራኤላውያን ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ለይተው ወዳቀረቡት ቅዱስ መሥዋዕት ቢቀርብ ያ ሰው ከፊቴ ይወገድ፤ እኔ እግዚአብሔር (ያህዌ) ነኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከልጅ ልጆቻችሁ መካከል የረከሰ ሆኖ ሳለ የእስራኤል ልጆች ለእኔ ለይተው ወዳቀረቡት ቅዱስ ስጦታ ደፍሮ ቢቀርብ ከፊቴ ተወግዶ ይጠፋል፤ ይህም ሥርዓት በሚመጡት ዘመናት ሁሉ ተጠብቆ ይኖራል፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምዙይ ከዓ በሎም፦ ካብ ኵሉ ዘርእኹም፥ ዝኾነ ሰብ ርኽሰቱ ኣብ ልዕሊኡ እንተሎ፥ ናብቲ ደቂ እስራኤል ንኣይ ዘቕርቡለይ ቅዱስ ነገር ዝቐረበ፥ እቲ ሰብ እቱይ ካብ ቅድመይ ተፈልዩ ይጥፋእ፤ ኣነ እግዚኣብሄር እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ብዚመጽእ ወለዶኹም ዝኾነ ሰብ ካብ ኩሉ ዘርእኹም፡ ርኽሰቱ ኣብ ልዕሊኡ ኸሎ፡ ናብቲ ደቂ እስራኤል ንእግዚኣብሄር ዚቕድሱሉ ቅዱስ ነገር ዝቐረበ፡ እታ ነፍሲ እቲኣ ኻብ ቅድመይ ክትምንቆስ እያ በሎም። ኣነ እግዚኣብሄር እየ።