Leviticus 22:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዕራይ ወይ በጊዕ ወይ ምራኽ ምስ ተወልደ፡ ንሸውዓተ መዓልቲ ኣብ ትሕቲ ኣዲኡ ይጸንሕ። ካብ ሻሙናይ መዓልቲ ጀሚሩ ድማ ንእግዚኣብሄር ብሓዊ መስዋእቲ ቅቡል ክኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ላም፥ ወይም በግ፥ ወይም ፍየል ሲወለድ ሰባት ቀን ከእናቱ ጋር ይቀመጥ፤ በስምንተኛውም ቀን፥ ከዚያም በላይ ለእግዚአብሔር የእሳት ቍርባን የሠመረ ይሆናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሬ ወይም በግ ወይም ፍየል ሲወለድ ሰባት ቀን ከእናቱ ጋር ይቀመጥ፤ በስምንተኛውም ቀን ከዚያም በላይ ለእግዚአብሔር የእሳት ቍርባን የሠመረ ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “በሬ ወይም በግ ወይም ፍየል ሲወለድ ሰባት ቀን ከእናቱ ጋር ይቀመጥ፤ በስምንተኛውም ቀን ከዚያም በላይ ለጌታ በእሳት የሚቀርብ ቁርባን ሆኖ ቢቀርብ የሠመረ ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሚዛ ማራይ ዎይ ዶርሳ ማራይ ዎይ ዴሻ ማራይ የለትያ ዎደ፥ ላፑን ጋላሳ ባረ ዳይና ጋምኦ። ሆስፑን ጋላሳፐ ዶሚደ፥ መና ጎዳዉ ታማን ጹጊደ ሺሽያ ያርሾ ኦደ ሺሻናዉ ዳንዳየቴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Miizzaa maray woy dorssaa maray woy deeshshaa maray yelettiyaa wode, laappun gallassaa bare daayinna gam"o. Hosppuntsa gallassaappe doommiide, Med'inaa Godaw taman s'uugiide shiishshiyaa yarshsho ootsiide shiishshanaw danddayettee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Miiza mari woykko dorsa laaqqay woykko deysha laaqqay yelettiko laappun gallas gakkanaas ba aayppe shaakettofo; gido attiin osppunththa gallassafe oykkidi xuugettiza yarshos shiiqanaas dandayees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሚዛ ማሪ ዎይኮ ዶርሳ ላቃይ ዎይኮ ዴይሻ ላቃይ ዬሌቲኮ ላፑን ጋላስ ጋካናስ ባ ኣይፔ ሻኬቶፎ፤ ጊዶ ኣቲን ኦስፑን ጋላሳፌ ኦይኪዲ ጹጌቲዛ ያርሾስ ሺቃናስ ዳንዳዬስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ቦራ ናእ ዎይኮ ማራዘይ ዎይኮ ኮለይ የለትያ ዎደ ላፑን ጋላስ ባ አየራ ጋምኦ። ሆስፑን ጋላሳፐ ዶምድ፥ ጎዳስ ፁሳ ያርሾ ኦድ ሺሻናዉ ዳንዳኤቴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Boora na7i woyko marazey woyko koley yeletiya wode laapun gallas ba aayera gam7o. Hospuntha gallasape doomidi, Godaas xuussa yarsho oothidi shiishanaw danda7etees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ጥጃ ወይም የበግ ግልገል ወይም የፍየል ግልገል በሚወለድበት ጊዜ ሰባት ቀን ከእናቱ ጋር ይቈይ፤ ከስምንተኛው ቀን ጀምሮ ግን ተቀባይነት ያለው ለእግዚአብሔር (ያህዌ) በእሳት የሚቀርብ መሥዋዕት ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እንቦሳ፥ ወይም በግ፥ ወይም ፍየል ሲወለድ ሰባት ቀን ከእናቱ ጋር ይቀመጥ፤ ከስምንተኛው ቀን ጀምሮ ለእግዚአብሔር የሚቃጠል መሥዋዕት ሆኖ መቅረብ ይችላል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብተይ፥ ወይ ሌማ፥ ወይ ማሕስእ ምስ ተወለደ፥ ሸውዓተ መዓልቲ ምስ እኖኡ ይፅናሕ፤ ካብ ሻምነይቲ መዓልቲ ንደሓር ግና ንእግዚኣብሄር ንዝቐርብ፥ ዝቃፀል መስዋእቲ ቕቡል እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብተይ ወይ የት ወይ ማሕስእ ምስ ተወልደ፡ ሾብዓተ መዓልቲ ምስ ኣዲኡ ይጽናሕ፡ ካብ ሳምነይቲ መዓልቲ ንንየው ከኣኣ ንመስዋእቲ ሓዊ ንእግዚኣብሄር ፍትዊ እዩ። |