Leviticus 22:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዕራይ ወይ በጊዕ ወይ ምራኽ ምስ ተወልደ፡ ንሸውዓተ መዓልቲ ኣብ ትሕቲ ኣዲኡ ይጸንሕ። ካብ ሻሙናይ መዓልቲ ጀሚሩ ድማ ንእግዚኣብሄር ብሓዊ መስዋእቲ ቅቡል ክኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ላም፥ ወይም በግ፥ ወይም ፍየል ሲወ​ለድ ሰባት ቀን ከእ​ናቱ ጋር ይቀ​መጥ፤ በስ​ም​ን​ተ​ኛ​ውም ቀን፥ ከዚ​ያም በላይ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የእ​ሳት ቍር​ባን የሠ​መረ ይሆ​ናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሬ ወይም በግ ወይም ፍየል ሲወለድ ሰባት ቀን ከእናቱ ጋር ይቀመጥ፤ በስምንተኛውም ቀን ከዚያም በላይ ለእግዚአብሔር የእሳት ቍርባን የሠመረ ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “በሬ ወይም በግ ወይም ፍየል ሲወለድ ሰባት ቀን ከእናቱ ጋር ይቀመጥ፤ በስምንተኛውም ቀን ከዚያም በላይ ለጌታ በእሳት የሚቀርብ ቁርባን ሆኖ ቢቀርብ የሠመረ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሚዛ ማራይ ዎይ ዶርሳ ማራይ ዎይ ዴሻ ማራይ የለትያ ዎደ፥ ላፑን ጋላሳ ባረ ዳይና ጋምኦ። ሆስፑን ጋላሳፐ ዶሚደ፥ መና ጎዳዉ ታማን ጹጊደ ሺሽያ ያርሾ ኦደ ሺሻናዉ ዳንዳየቴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Miizzaa maray woy dorssaa maray woy deeshshaa maray yelettiyaa wode, laappun gallassaa bare daayinna gam"o. Hosppuntsa gallassaappe doommiide, Med'inaa Godaw taman s'uugiide shiishshiyaa yarshsho ootsiide shiishshanaw danddayettee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Miiza mari woykko dorsa laaqqay woykko deysha laaqqay yelettiko laappun gallas gakkanaas ba aayppe shaakettofo; gido attiin osppunththa gallassafe oykkidi xuugettiza yarshos shiiqanaas dandayees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሚዛ ማሪ ዎይኮ ዶርሳ ላቃይ ዎይኮ ዴይሻ ላቃይ ዬሌቲኮ ላፑን ጋላስ ጋካናስ ባ ኣይፔ ሻኬቶፎ፤ ጊዶ ኣቲን ኦስፑን ጋላሳፌ ኦይኪዲ ጹጌቲዛ ያርሾስ ሺቃናስ ዳንዳዬስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ቦራ ናእ ዎይኮ ማራዘይ ዎይኮ ኮለይ የለትያ ዎደ ላፑን ጋላስ ባ አየራ ጋምኦ። ሆስፑን ጋላሳፐ ዶምድ፥ ጎዳስ ፁሳ ያርሾ ኦድ ሺሻናዉ ዳንዳኤቴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Boora na7i woyko marazey woyko koley yeletiya wode laapun gallas ba aayera gam7o. Hospuntha gallasape doomidi, Godaas xuussa yarsho oothidi shiishanaw danda7etees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ጥጃ ወይም የበግ ግልገል ወይም የፍየል ግልገል በሚወለድበት ጊዜ ሰባት ቀን ከእናቱ ጋር ይቈይ፤ ከስምንተኛው ቀን ጀምሮ ግን ተቀባይነት ያለው ለእግዚአብሔር (ያህዌ) በእሳት የሚቀርብ መሥዋዕት ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እንቦሳ፥ ወይም በግ፥ ወይም ፍየል ሲወለድ ሰባት ቀን ከእናቱ ጋር ይቀመጥ፤ ከስምንተኛው ቀን ጀምሮ ለእግዚአብሔር የሚቃጠል መሥዋዕት ሆኖ መቅረብ ይችላል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብተይ፥ ወይ ሌማ፥ ወይ ማሕስእ ምስ ተወለደ፥ ሸውዓተ መዓልቲ ምስ እኖኡ ይፅናሕ፤ ካብ ሻምነይቲ መዓልቲ ንደሓር ግና ንእግዚኣብሄር ንዝቐርብ፥ ዝቃፀል መስዋእቲ ቕቡል እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ብተይ ወይ የት ወይ ማሕስእ ምስ ተወልደ፡ ሾብዓተ መዓልቲ ምስ ኣዲኡ ይጽናሕ፡ ካብ ሳምነይቲ መዓልቲ ንንየው ከኣኣ ንመስዋእቲ ሓዊ ንእግዚኣብሄር ፍትዊ እዩ።