Leviticus 22:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ኢድ ጓና ድማ ካብ ሓደ ኻብዚኣቶም እንጌራ ኣምላኽካ ኣይትቕርብን ኢኻ። ምኽንያቱ ብልሽውነቶም ኣባታቶምን ጉድለት ኣባታቶምን እዩ፤ ንዓኻ ቅቡላት ኣይክኾኑን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእነዚህም ከባዕድ ወገን ከሆነ ሰው እጅ ለአምላካችሁ መባ አታቅርቡ፤ ርኵሰትም፥ ነውርም አለባቸውና አይቀበላችሁም።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእነዚህም ከእንግዳ ሰው እጅ ለአምላካችሁ እንጀራ አታቅርቡ፤ ርኵሰትም ነውርም አለባቸውና አይሠምሩላችሁም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእንግዳም ሰው እጅ የተገኙ እንደነዚህ ያሉ እንስሶችን ሁሉ ለአምላካችሁ እንጀራ እንዲሆኑ አታቅርቡ፤ ርኩሰትም ነውርም አለባቸውና አይሠምሩላችሁም።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ ግዶን ደእያ አላጋ አሳቱዋፐ አኬዳ ሄዋ ማላ መህያካ ህንተ ጾሳዉ ቁማ ኦደ ሺሾፕተ። ኡንቱንቱ ቦላይ ትላ ግደናዋ ጋሱዋን ኡንቱንቱን ፖኩ ደእያ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ህንተ ድራዉ አከትክኖ’ ያጋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte giddon de'iyaa allaga asatuwaappe akkeedda hewaa mala mehiyaakka hintte S'oossaw k'uma ootsiide shiishshoppite. Unttunttu bollay tilla gidennawaa gaasuwaan unttunttun pokkuu de'iyaa diraw, unttunttu hintte diraw akettikino› yaaga» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Allaga asappe imettida mehe Xoossas yarsho shiishshofte; heytantta mala meheti borey diza mala qoodettiza gishshas istti ekkettettenna› ga yoota.» |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣላጋ ኣሳፔ ኢሜቲዳ ሜሄ ጾሳስ ያርሾ ሺሾፍቴ፤ ሄይታንታ ማላ ሜሄቲ ቦሬይ ዲዛ ማላ ቆዴቲዛ ጊሻስ ኢስቲ ኤኬቴቴና› ጋ ዮታ።» |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ግዶን ደእያ አላጋ አሳታፐ ኤክዳ ሄሳ መላ መህያ ህንተ ፆሳስ ካ ያርሾ ኦድ ሺሾፕተ። ኤንታ ቦላ ቦረይ ደእያ ግሾ ህንተ ግሾ ኤከቶኮና።” |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte giddon de7iya allaga asatape ekida hessa mela mehiya hinte Xoossaas katha yarsho oothidi shiishopite. Enta bolla borey de7iya gisho hinte gisho eketokona.” |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንደነዚህ ያሉትን እንስሳት ከባዕዳን በመቀበል ለአምላካችሁ (ኤሎሂም) ምግብ አድርጋችሁ አታቅርቡ፤ ነውር ስላለባቸው ፍጹም አይደሉምና ተቀባይነት አይኖራቸውም።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ከባዕድ ሰው የተገኘውን እንስሳ ለእግዚአብሔር መሥዋዕት አድርገህ አታቅርብ፤ እነዚህን የመሳሰሉ እንስሶች ነውር እንዳለባቸው ስለሚቈጠሩ ተቀባይነት የላቸውም።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምዚኣቶም ዝበሉ እንስሳት ካብ ጓና ተቐቢልኩም ንኣምላኽኩም ከም መስዋእቲ ኣይተቕርቡ። ጕዱኣትን ጐደሎ ዘለዎምን ስለ ዝኾኑ ቕቡላት ኣይኾኑልኩምን እዮም እሞ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚኣቶም ጉድኣት እዮም፡ ጎደሎ ኣለዎም እሞ፡ ካብ ኢድ ጓና ድማ ካብዚ ኹሉ እንጌራ ኣምላኽኩም ኣይትቕርቡ፡ ኣይፍተወልኩምን ኣዩ። |