Leviticus 22:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ኢድ ጓና ድማ ካብ ሓደ ኻብዚኣቶም እንጌራ ኣምላኽካ ኣይትቕርብን ኢኻ። ምኽንያቱ ብልሽውነቶም ኣባታቶምን ጉድለት ኣባታቶምን እዩ፤ ንዓኻ ቅቡላት ኣይክኾኑን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከእ​ነ​ዚ​ህም ከባ​ዕድ ወገን ከሆነ ሰው እጅ ለአ​ም​ላ​ካ​ችሁ መባ አታ​ቅ​ርቡ፤ ርኵ​ሰ​ትም፥ ነው​ርም አለ​ባ​ቸ​ውና አይ​ቀ​በ​ላ​ች​ሁም።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከእነዚህም ከእንግዳ ሰው እጅ ለአምላካችሁ እንጀራ አታቅርቡ፤ ርኵሰትም ነውርም አለባቸውና አይሠምሩላችሁም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከእንግዳም ሰው እጅ የተገኙ እንደነዚህ ያሉ እንስሶችን ሁሉ ለአምላካችሁ እንጀራ እንዲሆኑ አታቅርቡ፤ ርኩሰትም ነውርም አለባቸውና አይሠምሩላችሁም።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተ ግዶን ደእያ አላጋ አሳቱዋፐ አኬዳ ሄዋ ማላ መህያካ ህንተ ጾሳዉ ቁማ ኦደ ሺሾፕተ። ኡንቱንቱ ቦላይ ትላ ግደናዋ ጋሱዋን ኡንቱንቱን ፖኩ ደእያ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ህንተ ድራዉ አከትክኖ’ ያጋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hintte giddon de'iyaa allaga asatuwaappe akkeedda hewaa mala mehiyaakka hintte S'oossaw k'uma ootsiide shiishshoppite. Unttunttu bollay tilla gidennawaa gaasuwaan unttunttun pokkuu de'iyaa diraw, unttunttu hintte diraw akettikino› yaaga» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Allaga asappe imettida mehe Xoossas yarsho shiishshofte; heytantta mala meheti borey diza mala qoodettiza gishshas istti ekkettettenna› ga yoota.»
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣላጋ ኣሳፔ ኢሜቲዳ ሜሄ ጾሳስ ያርሾ ሺሾፍቴ፤ ሄይታንታ ማላ ሜሄቲ ቦሬይ ዲዛ ማላ ቆዴቲዛ ጊሻስ ኢስቲ ኤኬቴቴና› ጋ ዮታ።»
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ግዶን ደእያ አላጋ አሳታፐ ኤክዳ ሄሳ መላ መህያ ህንተ ፆሳስ ካ ያርሾ ኦድ ሺሾፕተ። ኤንታ ቦላ ቦረይ ደእያ ግሾ ህንተ ግሾ ኤከቶኮና።”
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte giddon de7iya allaga asatape ekida hessa mela mehiya hinte Xoossaas katha yarsho oothidi shiishopite. Enta bolla borey de7iya gisho hinte gisho eketokona.”
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንደነዚህ ያሉትን እንስሳት ከባዕዳን በመቀበል ለአምላካችሁ (ኤሎሂም) ምግብ አድርጋችሁ አታቅርቡ፤ ነውር ስላለባቸው ፍጹም አይደሉምና ተቀባይነት አይኖራቸውም።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ከባዕድ ሰው የተገኘውን እንስሳ ለእግዚአብሔር መሥዋዕት አድርገህ አታቅርብ፤ እነዚህን የመሳሰሉ እንስሶች ነውር እንዳለባቸው ስለሚቈጠሩ ተቀባይነት የላቸውም።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምዚኣቶም ዝበሉ እንስሳት ካብ ጓና ተቐቢልኩም ንኣምላኽኩም ከም መስዋእቲ ኣይተቕርቡ። ጕዱኣትን ጐደሎ ዘለዎምን ስለ ዝኾኑ ቕቡላት ኣይኾኑልኩምን እዮም እሞ።
Amharic Tigrinya 2011 እዚኣቶም ጉድኣት እዮም፡ ጎደሎ ኣለዎም እሞ፡ ካብ ኢድ ጓና ድማ ካብዚ ኹሉ እንጌራ ኣምላኽኩም ኣይትቕርቡ፡ ኣይፍተወልኩምን ኣዩ።