Leviticus 22:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መብጽዓኡ ንምፍጻም ናብ እግዚኣብሄር መስዋእቲ ምስጋና ዘምጽአ፡ ወይ ብፍቓድ ከብቲ ወይ ኣባጊዕ መስዋእቲ ዘምጽአ፡ ቅቡል ኪኸውን እዩ። ዝጎደሎ ኣይክህሉን ይኽእል እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ማናቸውም ሰው ስእለቱን ለመፈጸም ወይም በፈቃዱ ለማቅረብ የደኅንነትን መሥዋዕት፥ ወይም በሬን፥ ወይም በግን፥ ለእግዚአብሔር ቢያቀርብ፥ ይሰምርለት ዘንድ ፍጹም ይሁን፤ ነውርም አይሁንበት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ማናቸውም ሰው ስእለቱን ለመፈጸም ወይም በፈቃዱ ለማቅረብ የደኅንነትን መሥዋዕት፥ ወይም በሬን ወይም በግን፥ ለእግዚአብሔር ቢያቀርብ፥ ይሠምርለት ዘንድ ፍጹም ይሁን፥ ነውርም አይሁንበት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ማናቸውም ሰው ከበሬ ወይም ከበግ መንጋ ስእለቱን ለመፈጸም ወይም በፈቃዱ ለማቅረብ የአንድነትን መሥዋዕት ለጌታ ቢያቀርብ፥ እንዲሠምርለት ፍጹም የሆነ ይሁን፥ በእርሱም ነውር የሆነ ነገር አይኑርበት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ቃይ ኦና ግዶፐነ ባረ ሺቆዋ ጋናዉ እትፐተ ያርሹዋ ጾሳዉ ያርሽያ ዎደ፥ ዎይ ባረ መህያፐ ባረ ዶሱዋን ጮ እምያ እሞታ መና ጎዳዉ ሺሽያ ዎደ፥ ሄዌ አከታና ማላ እ ትላ ቦላና ደእያዋ ግዶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹K'ay oona gidooppenne bare shiik'k'owaa gatsanaw ittippetetsaa yarshshuwaa S'oossaw yarshshiyaa wode, woy bare mehiyaappe bare dosuwaan c'oo immiyaa imotaa Med'inaa Godaw shiishshiyaa wode, hewe aketana mala I tilla bollaanna de'iyaawaa gido. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Qasse oona gidikkoka ba adina gaththanaas issifeteththa yarsho GODAAS yarshiza wode woykko ba dosan ba mehetappe kiyateththa imota immizaa gidikko he imotaa ekkana mala izi immiza meheza bolla aykko wosoy bayndaaz gido. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ቃሴ ኦና ጊዲኮካ ባ ኣዲና ጋናስ ኢሲፌቴ ያርሾ ጎዳስ ያርሺዛ ዎዴ ዎይኮ ባ ዶሳን ባ ሜሄታፔ ኪያቴ ኢሞታ ኢሚዛ ጊዲኮ ሄ ኢሞታ ኤካና ማላ ኢዚ ኢሚዛ ሜሄዛ ቦላ ኣይኮ ዎሶይ ባይንዳዝ ጊዶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “እስ አስ ባ ቃንገ ጋናዉ እስፈተ ያርሾ ጎዳስ ያርሽያ ዎደ ዎይኮ ባ መህያፐ ዶሳን እሞታ ጎዳስ ሺሽያ ዎደ ሄስ ኤከታና መላ ሄ መሄይ ቦረይ ባይናባ ግዶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Issi asi ba qangetha gathanaw issifetetha yarsho Godaas yarshiya wode woyko ba mehiyape dosan imota Godaas shiishiya wode hessi eketana mela he mehey borey baynaba gido. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ማንኛውም ሰው ስእለት ለመፈጸም ወይም የበጎ ፈቃድ ስጦታ ለማበርከት ከላም ወይም ከበግ ወይም ከፍየል መንጋ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የኅብረት መሥዋዕት ሲያቀርብ፣ ተቀባይነት ይኖረው ዘንድ ፍጹም የሆነውንና ነውር የሌለበትን ያቅርብ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ማንም ሰው ስእለት ተፈጽሞለት ወይም የበጎ ፈቃድ ስጦታ አድርጎ የአንድነት መሥዋዕት ለእግዚአብሔር ቢያቀርብ፥ ተቀባይነት ማግኘት እንዲችል፥ እንስሳው ምንም ነውር የሌለበት ይሁን። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዝኾነ ሰብ ድማ ንምፍፃም መብፅዓ ወይ መስዋእቲ ፍቓድ፥ ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ ምስጋና፥ ካብ ከፍቲ ኾነ ወይ ካብ ጤለ በጊዕ፥ ከቕርብ እንተሎ ቕቡል ምእንቲ ክኾነሉ ጐደሎ ዘይብሉ ይኹን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዝኾነ ሰብ ድማ ብምፍጻም መብጽዓ ወይ መስዋእቲ ፍቓድ፡ ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ ምስጋና፡ ካብ ማል ኮነ ውይ ካብ ጤለበጊዕ፡ ምስ ዜቕርብ፡ ምእንቲ ኺፍቶ ጎደሎ ዜብሉ ይኹን፡ ገለ እኳ ጎደሎ ኣይሀልዎ። |