Leviticus 22:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንኣሮንን ደቁን ካብ ቅዱስ ነገር ደቂ እስራኤል ክፍለዩን በቲ ዝቐደስለይዎ ንቅዱስ ስመይ ከየርክስን ንገሮም፡ ኣነ እግዚኣብሄር እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “የእስራኤል ልጆች ለእኔ ከሚቀድሱአቸው ከቅዱሳን ነገሮች ራሳቸውን እንዲለዩ፥ የተቀደሰውንም ስሜን እንዳያረክሱ ለአሮንና ለልጆቹ ንገራቸው፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤል ልጆች ለእኔ ከሚቀድሱአቸው ከቅዱሳን ነገሮች ራሳቸውን እንዲለዩ፥ የተቀደሰውንም ስሜን እንዳያረክሱ ለአሮንና ለልጆቹ ንገራቸው፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “የተቀደሰውንም ስሜን እንዳያረክሱ፥ የእስራኤል ልጆች ለእኔ ከሚቀድሱአቸው ከቅዱሳን ነገሮች ራሳቸውን እንዲለዩ ለአሮንና ለልጆቹ ተናገር፤ እኔ ጌታ ነኝ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ታ ጌሻ ሱን ኡንቱንቱ ቱንሰና ማላ፥ እስራኤልያ አሳይ ታዉ ዱማዬዳ እሞታ አሮንነ አ አቱማ ናናይ ቦንቹዋን አኪደ፥ ጌሻተን ናጋና ማላ፥ ኡንቱንቶ ኦዳ። ታን መና ጎዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ta geeshsha suntsaa unttunttu tunissenna mala, Israa'eeliyaa Asay taw dummayeedda imotaa Aarooninne Aa attuma naanay bonchchuwaan akkiide, geeshshatetsaan naagana mala, unttunttoo oda. Taani Med'inaa Godaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Aaroonessinne iza naytas, ‹Intte harappe dumma gidida ta sunththaa tunisontta mala Isra7eele nayti taas dummasidi shiishshiza yarsho ubbaa bonchchora ekkidi geeshshateththan naagite; tani GODAA. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኣሮኔሲኔ ኢዛ ናይታስ፥ ‹ኢንቴ ሃራፔ ዱማ ጊዲዳ ታ ሱን ቱኒሶንታ ማላ ኢስራኤሌ ናይቲ ታስ ዱማሲዲ ሺሺዛ ያርሾ ኡባ ቦንቾራ ኤኪዲ ጌሻቴን ናጊቴ፤ ታኒ ጎዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ ጌሻ ሱን ኤንቲ ቱንሶና መላ፥ እስራኤለ አሳይ ታዉ ዱማይዳ እሞታታ አሮንነ እያ አደ ናይት ቦንቾን ኤክድ፥ ጌሻተን ናጋና መላ ኤንታዉ ኦዳ። ታኒ ጎዳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta geeshsha sunthaa enti tunisonna mela, Isra7eele asay taw dummayida imotata Aaroninne iya adde nayti bonchon ekidi, geeshshatethan naagana mela entaw oda. Taani Godaa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እስራኤላውያን ቀድሰው ለእኔ የለዩትን ቅዱስ መሥዋዕት በአክብሮት ባለመያዝ፣ ቅዱስ ስሜን እንዳያረክሱ ለአሮንና ለልጆቹ ንገራቸው፤ እኔ እግዚአብሔር (ያህዌ) ነኝ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ለአሮንና ለልጆቹ እንዲህ በላቸው፦ የተቀደሰ ስሜን እንዳታረክሱ የእስራኤል ልጆች ለይተው ለእኔ የሚያቀርቡትን መባ ሁሉ በአክብሮት ተቀብላችሁ በቅድስና ጠብቁ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንኣሮንን ንደቁን፥ ነቲ ደቂ እስራኤል ዘቕርቡለይ ቅዱስ ነገር ከኽብርዎን፥ ነቲ ቕዱስ ስመይ ከዓ ኸየርክስዎን ንገሮም፤ ኣነ እግዚኣብሄር እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንኣሮንን ንደቁን፡ ካብቲ ደቂ እስራኤል ዚቕደሱለይ ቅዱስ ነገር ኪፍለዮን፡ ነቲ ቅዱስ ስመይ ከኣ ከየርክሱን ንገሮም። ኣነ እግዚኣብሄር እየ። |