Leviticus 22:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንኣሮንን ደቁን ካብ ቅዱስ ነገር ደቂ እስራኤል ክፍለዩን በቲ ዝቐደስለይዎ ንቅዱስ ስመይ ከየርክስን ንገሮም፡ ኣነ እግዚኣብሄር እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ለእኔ ከሚ​ቀ​ድ​ሱ​አ​ቸው ከቅ​ዱ​ሳን ነገ​ሮች ራሳ​ቸ​ውን እን​ዲ​ለዩ፥ የተ​ቀ​ደ​ሰ​ው​ንም ስሜን እን​ዳ​ያ​ረ​ክሱ ለአ​ሮ​ንና ለል​ጆቹ ንገ​ራ​ቸው፤ እኔ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ነኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤል ልጆች ለእኔ ከሚቀድሱአቸው ከቅዱሳን ነገሮች ራሳቸውን እንዲለዩ፥ የተቀደሰውንም ስሜን እንዳያረክሱ ለአሮንና ለልጆቹ ንገራቸው፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “የተቀደሰውንም ስሜን እንዳያረክሱ፥ የእስራኤል ልጆች ለእኔ ከሚቀድሱአቸው ከቅዱሳን ነገሮች ራሳቸውን እንዲለዩ ለአሮንና ለልጆቹ ተናገር፤ እኔ ጌታ ነኝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ታ ጌሻ ሱን ኡንቱንቱ ቱንሰና ማላ፥ እስራኤልያ አሳይ ታዉ ዱማዬዳ እሞታ አሮንነ አ አቱማ ናናይ ቦንቹዋን አኪደ፥ ጌሻተን ናጋና ማላ፥ ኡንቱንቶ ኦዳ። ታን መና ጎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Ta geeshsha suntsaa unttunttu tunissenna mala, Israa'eeliyaa Asay taw dummayeedda imotaa Aarooninne Aa attuma naanay bonchchuwaan akkiide, geeshshatetsaan naagana mala, unttunttoo oda. Taani Med'inaa Godaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Aaroonessinne iza naytas, ‹Intte harappe dumma gidida ta sunththaa tunisontta mala Isra7eele nayti taas dummasidi shiishshiza yarsho ubbaa bonchchora ekkidi geeshshateththan naagite; tani GODAA.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኣሮኔሲኔ ኢዛ ናይታስ፥ ‹ኢንቴ ሃራፔ ዱማ ጊዲዳ ታ ሱን ቱኒሶንታ ማላ ኢስራኤሌ ናይቲ ታስ ዱማሲዲ ሺሺዛ ያርሾ ኡባ ቦንቾራ ኤኪዲ ጌሻቴን ናጊቴ፤ ታኒ ጎዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ ጌሻ ሱን ኤንቲ ቱንሶና መላ፥ እስራኤለ አሳይ ታዉ ዱማይዳ እሞታታ አሮንነ እያ አደ ናይት ቦንቾን ኤክድ፥ ጌሻተን ናጋና መላ ኤንታዉ ኦዳ። ታኒ ጎዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta geeshsha sunthaa enti tunisonna mela, Isra7eele asay taw dummayida imotata Aaroninne iya adde nayti bonchon ekidi, geeshshatethan naagana mela entaw oda. Taani Godaa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እስራኤላውያን ቀድሰው ለእኔ የለዩትን ቅዱስ መሥዋዕት በአክብሮት ባለመያዝ፣ ቅዱስ ስሜን እንዳያረክሱ ለአሮንና ለልጆቹ ንገራቸው፤ እኔ እግዚአብሔር (ያህዌ) ነኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ለአሮንና ለልጆቹ እንዲህ በላቸው፦ የተቀደሰ ስሜን እንዳታረክሱ የእስራኤል ልጆች ለይተው ለእኔ የሚያቀርቡትን መባ ሁሉ በአክብሮት ተቀብላችሁ በቅድስና ጠብቁ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንኣሮንን ንደቁን፥ ነቲ ደቂ እስራኤል ዘቕርቡለይ ቅዱስ ነገር ከኽብርዎን፥ ነቲ ቕዱስ ስመይ ከዓ ኸየርክስዎን ንገሮም፤ ኣነ እግዚኣብሄር እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ንኣሮንን ንደቁን፡ ካብቲ ደቂ እስራኤል ዚቕደሱለይ ቅዱስ ነገር ኪፍለዮን፡ ነቲ ቅዱስ ስመይ ከኣ ከየርክሱን ንገሮም። ኣነ እግዚኣብሄር እየ።