Leviticus 22:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንኣሮንን ንደቁን ንብዘሎ ደቂ እስራኤልን ተዛረቦም፡ ካብ ቤት እስራኤል ወይ ካብ ወጻእተኛታት ኣብ እስራኤል ዝኾነ ሰብ፡ ንዅሉ መብጽዓታቱን ንዅሉ እቲ ብፍቓዱ ዘቕርቦን መስዋእቲ ምግቡ እንታይ እዩ። ንእግዚኣብሄር ከም ዝሓርር መስዋእቲ ኬቕርቡ እዮም፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ለአ​ሮ​ንና ለል​ጆቹ፥ ለእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች ሁሉ እን​ዲህ ብለህ ንገ​ራ​ቸው፦ ከእ​ስ​ራ​ኤል ቤት ወይም ከእ​ና​ንተ መካ​ከል ከሚ​ቀ​መ​ጡት እን​ግ​ዶች ማና​ቸ​ውም ሰው ስእ​ለ​ቱን ሁሉ፥ በፈ​ቃ​ዱም የሚ​ያ​ቀ​ር​በ​ውን ሁሉ፥ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለሚ​ቃ​ጠል መሥ​ዋ​ዕት የሚ​ያ​ቀ​ር​በ​ውን ቍር​ባን ቢያ​ቀ​ርብ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለአሮንና ለልጆቹ ለእስራኤልም ልጆች ሁሉ እንዲህ ብለህ ንገራቸው። ከእስራኤል ቤት ወይም ከእናንተ መካከል ከሚቀመጡት እንግዶች ማናቸውም ሰው ስእለቱን ሁሉ፥ በፈቃዱም የሚያቀርበውን ሁሉ፥ ለእግዚአብሔር ለሚቃጠል መሥዋዕት የሚያቀርበውን ቍርባን ቢያቀርብ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ለአሮንና ለልጆቹ ለእስራኤልም ልጆች ሁሉ እንዲህ ብለህ ለእነርሱ ተናገር፦ ከእስራኤል ቤት ወይም ከእናንተ መካከል ከሚቀመጥ እንግዳ ማናቸውም ሰው ስእለቱን ሁሉ፥ ለጌታም የሚቃጠል መሥዋዕት አድርጎ በፈቃዱ የሚያቀርበውን ቁርባን ሁሉ ቢያቀርብ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “አሮናዉ፥ አ ናናቶነ እስራኤልያ አሳ ኡባዉ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳ፤ ‘እስራኤልያ አሳፐ ግድና ዎይ ኡንቱንቱ ግዶን ደእያ በትያፐ ኦንነ መና ጎዳዉ ጹግያ ያርሹዋ ባረ ዶሱዋን ጮ እምያ ዎይ ባረ ሺቆዋ ጋናዉ ያርሽያ ዎደ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Aaroonaw, Aa naanatoonne Israa'eeliyaa asaa ubbaw hawaadan yaagaade oda; ‹Israa'eeliyaa asaappe gidina woy unttunttu giddon de'iyaa betiyaappe ooninne Med'inaa Godaw s'uuggiyaa yarshshuwaa bare dosuwaan c'oo immiyaa woy bare shiik'k'owaa gatsanaw yarshshiyaa wode,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Aaroones iza naytassinne Isra7eele dere ubbaas, ‹Isra7eele as gididay woykko Isra7eele nayta giddon diza imaththa asi adina gaththanaas woykko izi coo ufayssan mela immiza xuugettiza yarsho shiishshiko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኣሮኔስ ኢዛ ናይታሲኔ ኢስራኤሌ ዴሬ ኡባስ፥ ‹ኢስራኤሌ ኣስ ጊዲዳይ ዎይኮ ኢስራኤሌ ናይታ ጊዶን ዲዛ ኢማ ኣሲ ኣዲና ጋናስ ዎይኮ ኢዚ ጮ ኡፋይሳን ሜላ ኢሚዛ ጹጌቲዛ ያርሾ ሺሺኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “አሮናስ፥ እያ አደ ናይታስነ እስራኤለ አሳ ኡባስ ሀይሳዳ ያጋዳ ኦዳ፤ እስራኤለ አስ ግድን ዎይኮ ኤንታ ግዶን ደእያ በተ አስ ግድን፥ ኦንካ ጎዳስ ፁሳ ያርሾ ባ ዶሳን እመይ ዎይኮ ባ ቃንገ ጋይ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Aaronas, iya adde naytasinne Isra7eele asa ubbaas haysada yaagada oda; Isra7eele asi gidin woyko enta giddon de7iya bete asi gidin, oonika Godaas xuussa yarsho ba dosan immey woyko ba qangetha gathey,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ለአሮን፣ ለልጆቹና ለእስራኤላውያን በሙሉ እንዲህ ብለህ ተናገር፤ ‘ከእናንተ ማንኛውም እስራኤላዊ ወይም በእስራኤል የሚኖር መጻተኛ ስእለት ለመፈጸም ወይም የበጎ ፈቃድ ስጦታ ለማበርከት ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የሚቃጠል መሥዋዕት የሚያቀርብ ቢሆን፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ለአሮንና ለልጆቹ ለመላውም የእስራኤል ሕዝብ እንዲህ በላቸው፦ እስራኤላዊ የሆነ ወይም በእስራኤላውያን መካከል የሚኖር መጻተኛ ስእለት ተፈጽሞለት ወይም የበጎ ፈቃድ ስጦታ አድርጎ የሚቃጠል መሥዋዕት ቢያቀርብ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንኣሮንን ንደቁን ንዅሎም ደቂ እስራኤልን ከምዙይ በሎም፦ ዝኾነ እስራኤላዊ ወይ ኣብ እስራኤል ዝነብር ጓና መስዋእቱ ኸቕርብ እንተሎ፥ መስዋእቲ መብፅዓ ኾነ ወይ መስዋእቲ ፍቓድ፥ ንእግዚኣብሄር ንዝቃፀል መስዋእቲ ዘቕርብ፥
Amharic Tigrinya 2011 ንኣሮንን ንደቁን ንኹሎም ደቂ እስራኤል ተዛረቦም በሎም ከኣ፡ ዝኾነ ሰብ ካብ ቤት እስራኤል ወይ ኣብ እስራኤል ካብ ዚነብር ጓና መስዋእቱ ዜቕርብ፡ መስዋእቲ መብጽዓ ኾነ ወይ መስዋእቲ ፍቓድ፡ ንእግዚኣብሄር ንዚሓርር መስዋእቲ ዜቕርብዎ፡