Leviticus 22:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ንእግዚኣብሄር ዘቕርብዎ ቕዱስ ውህበት ደቂ እስራኤል ከኣ ኬርክስዎ ኣይክእሉን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ እግዚአብሔር የሚያቀርቡትን፥ በእስራኤል ልጆች ዘንድ የተቀደሰውን ነገር አያርክሱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የምቀድሳቸውም እግዚአብሔር እኔ ነኝና ከተቀደሰው በበሉ ጊዜ ኃጢአትንና በደልን እንዳይሸከሙ ወደ እግዚአብሔር የሚያቀርቡትን በእስራኤል ልጆች ዘንድ የተቀደሰውን ነገር አያርክሱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ካህናቱ የእስራኤል ልጆች ለጌታ የሚያቀርቡትን የተቀደሰውን ነገር አያርክሱ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ አሳይ መና ጎዳዉ ያርሽያ ጌሻ ያርሹዋ ቄሳቱ ቱንሶፕኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa Asay Med'inaa Godaw yarshshiyaa geeshsha yarshshuwaa k'eesatuu tunissoppino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele nayti Xoossas immiza dumma yarshota qeeseti tunisanaas bessenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ናይቲ ጾሳስ ኢሚዛ ዱማ ያርሾታ ቄሴቲ ቱኒሳናስ ቤሴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳይ ጎዳስ ያርሽያ ጌሻ ያርሹዋ ካህነት ቱንሶፖ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay Godaas yarshiya geeshsha yarshuwa kahineti tunisopo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤላውያን ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የሚያቀርቡትን የተቀደሰ መሥዋዕት ካህናቱ አያርክሱት፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእስራኤል ሕዝብ ለእግዚአብሔር የሚያመጡአቸውን የተቀደሱ ስጦታዎች፥ ካህናት ማርከስ የለባቸውም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ህዝቢ እስራኤል ናብ እግዚኣብሄር ዘምፅእዎ ዝተቐደሰ፥ እቶም ካህናት ንዘይግብኦም ሰባት ክበልዕዎ ብምፍቃድ ኣየርክስዎ፤ በዙይ ኣብ ልዕሊ እቶም ዝበልዑ መቕፃዕቲ ዘስዕብ በደል ከየምፅኡ፥ ነቲ መስዋእቲ ቅዱስ ዝገብሮ ኣነ እግዚኣብሄር እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዝቕድሶም ኣነ ኣግዚኣብሄር እየ እሞ፡ ንሳቶም ካብቲ ዝቕድሶም ነገር ብምብላዖም በደል ዚኸኖም ክፍኣት ከይጸሩስ፡ ነቲ ደቂ እስራኤል ንእግዚኣብሄር ዚስውእዎ ቅዱስ ነገር ኣየርክሱ። |