Leviticus 22:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቲ ንእግዚኣብሄር ዘቕርብዎ ቕዱስ ውህበት ደቂ እስራኤል ከኣ ኬርክስዎ ኣይክእሉን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሚ​ያ​ቀ​ር​ቡ​ትን፥ በእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ዘንድ የተ​ቀ​ደ​ሰ​ውን ነገር አያ​ር​ክሱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የምቀድሳቸውም እግዚአብሔር እኔ ነኝና ከተቀደሰው በበሉ ጊዜ ኃጢአትንና በደልን እንዳይሸከሙ ወደ እግዚአብሔር የሚያቀርቡትን በእስራኤል ልጆች ዘንድ የተቀደሰውን ነገር አያርክሱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ካህናቱ የእስራኤል ልጆች ለጌታ የሚያቀርቡትን የተቀደሰውን ነገር አያርክሱ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ አሳይ መና ጎዳዉ ያርሽያ ጌሻ ያርሹዋ ቄሳቱ ቱንሶፕኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa Asay Med'inaa Godaw yarshshiyaa geeshsha yarshshuwaa k'eesatuu tunissoppino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele nayti Xoossas immiza dumma yarshota qeeseti tunisanaas bessenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ናይቲ ጾሳስ ኢሚዛ ዱማ ያርሾታ ቄሴቲ ቱኒሳናስ ቤሴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳይ ጎዳስ ያርሽያ ጌሻ ያርሹዋ ካህነት ቱንሶፖ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay Godaas yarshiya geeshsha yarshuwa kahineti tunisopo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስራኤላውያን ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የሚያቀርቡትን የተቀደሰ መሥዋዕት ካህናቱ አያርክሱት፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእስራኤል ሕዝብ ለእግዚአብሔር የሚያመጡአቸውን የተቀደሱ ስጦታዎች፥ ካህናት ማርከስ የለባቸውም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቲ ህዝቢ እስራኤል ናብ እግዚኣብሄር ዘምፅእዎ ዝተቐደሰ፥ እቶም ካህናት ንዘይግብኦም ሰባት ክበልዕዎ ብምፍቃድ ኣየርክስዎ፤ በዙይ ኣብ ልዕሊ እቶም ዝበልዑ መቕፃዕቲ ዘስዕብ በደል ከየምፅኡ፥ ነቲ መስዋእቲ ቅዱስ ዝገብሮ ኣነ እግዚኣብሄር እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ዝቕድሶም ኣነ ኣግዚኣብሄር እየ እሞ፡ ንሳቶም ካብቲ ዝቕድሶም ነገር ብምብላዖም በደል ዚኸኖም ክፍኣት ከይጸሩስ፡ ነቲ ደቂ እስራኤል ንእግዚኣብሄር ዚስውእዎ ቅዱስ ነገር ኣየርክሱ።