Leviticus 22:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓደ እኳ ከይፈለጠ ካብ መቕደስ እንተ በሊዑ፡ ሓሙሻይ ክፋሉ ወሲኹ ምስቲ መቕደስ ንኻህን ይህቦ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ማናቸውም ሰው ሳያውቅ ከተቀደሰው ቢበላ አምስተኛ እጅ ጨምሮ የተቀደሰውን ለካህኑ ይስጥ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ማናቸውም ሰው ሳያውቅ ከተቀደሰው ቢበላ አምስተኛ እጅ ጨምሮ የተቀደሰውን ለካህኑ ይስጥ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ማናቸውም ሰው ሳያውቅ ከተቀደሰው ነገር ቢበላ በፊት በነበረው ላይ አምስት እጅ ጨምሮ የተቀደሰውን ነገር ለካህኑ ይስጥ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘እት አሳይ ኤረናን ደኢደ ጌሻ ያርሹዋፐ ሞፐ፥ ሄ እ ሜዳ ቁማ ጋትያ ቦላ ጼቱዋፐ ላታሙ ኩሽያ ጉጂደ ቄስያዉ እሞ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Itti Asay erennan de'iidde geeshsha yarshshuwaappe mooppe, he I meedda k'umaa gatiyaa bolla s'eetuwaappe laatamu kushiyaa gujjiide k'eesiyaw immo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Qeeseso as gidonttaadey oonikka erontta dishe GODAAS dummatidi imettida miish miikko he izi midayssa kumeththa wogaa xeetappe nam7u kushe gujjidi qeesezas qanxxo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ቄሴሶ ኣስ ጊዶንታዴይ ኦኒካ ኤሮንታ ዲሼ ጎዳስ ዱማቲዲ ኢሜቲዳ ሚሽ ሚኮ ሄ ኢዚ ሚዳይሳ ኩሜ ዎጋ ጼታፔ ናምኡ ኩሼ ጉጂዲ ቄሴዛስ ቃንጾ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “እስ አስ ኤሮና ደእሸ ጌሻ ያርሹዋፈ ሚኮ፥ ሄ እ ምዳ ካ ጋትያ ቦላ ፄታፐ ላታሙ ኩሸ ጉጅድ ካህንያስ እሞ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Issi asi eronna de7ishe geeshsha yarshuwafe miiko, he I mida kathaa gatiya bolla xeetaape laatamu kushe gujidi kahiniyas immo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ማንኛውም ሰው ባለማወቅ የተቀደሰውን መሥዋዕት ቢበላ፣ የመሥዋዕቱን አንድ አምስተኛ ጨምሮ ለካህኑ ይተካ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የካህን ቤተሰብ ያልሆነ ማንም ሰው ባለማወቅ ከተቀደሰው ስጦታ በልቶ ቢገኝ የምግቡን ሙሉ ዋጋና አንድ አምስተኛ እጅ ጨምሮ ለካህኑ ይክፈለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዝኾነ ሰብ ብዘይ ምፍላጥ ካብቲ ዝተቐደሰ እንተ በልዐ፥ ኣብ ልዕሊኡ ሓምሻይ ኢድ ወሲኹ ነቲ ዝተቐደሰ ንኻህን ይሃቦ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዝኾነ ሰብ ብዘይ ምፍላጥ ካብቲ ቅዱስ ነገር ኣንተ ብልዔ፡ ኣብ ልዕሊኡ ሓምሳይ ኣፍ ወሲኹ እቲ ቅዱስ ነገር ንኻህን ይሀቦ። |