Leviticus 22:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጓና ካብ መቕደስ ክበልዕ የብሉን፡ ኣገልጋሊ ካህን ወይ ሰራሕተኛ መዓልቲ ካብ መቕደስ ኣይበልዕን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ከባዕድ ወገን የሆነ ሰው ከተቀደሰው አይብላ፤ የካህኑም እንግዳ፥ ደመወዘኛውም ከተቀደሰው አይብላ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ልዩ ሰው ከተቀደሰው አይብላ የካህኑም እንግዳ ደመወዘኛውም ከተቀደሰው አይብላ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ማናቸውም ምእመን ከተቀደሰው አይብላ የካህኑም እንግዳ የሆነ እና ተቀጥሮ የሚያገለግል ከተቀደሰው አይብላ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ሄ ጌሻ ያርሹዋ ቄስያ ሶ አሳፐ አትና፥ ሀራ አሳይ ሞፖ፤ ቄስያ ሶ ዬዳ እማ ግድና፥ ዎይ ቃጻረቲደ ኦያ ቆማ ግድናካ ሞፖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹He geeshsha yarshshuwaa k'eesiyaa soo asaappe attina, hara Asay mooppo; k'eesiyaa soo yeedda imatsaa gidina, woy k'as's'arettiide ootsiyaa k'oomaa gidinakka mooppo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Taas dummatida yarshofe maanaas dandayzay qeesetanne isttaso as xalla attiin hara asi izappe mooppo; qeesera imaththi woykko oosos qaxxarettidi izara dizaadeyka mooppo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ታስ ዱማቲዳ ያርሾፌ ማናስ ዳንዳይዛይ ቄሴታኔ ኢስታሶ ኣስ ጻላ ኣቲን ሃራ ኣሲ ኢዛፔ ሞፖ፤ ቄሴራ ኢማ ዎይኮ ኦሶስ ቃጻሬቲዲ ኢዛራ ዲዛዴይካ ሞፖ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሄ ጌሻ ያርሹዋ ካህንያ ሶ አሳፐ አትሽን፥ ሀራ አስ ሞፖ። ካህንያ ሶ ይዳ እማ ግድን፥ ቃፃረትድ ኦያ አሰ ግድን ሞፖ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “He geeshsha yarshuwa kahiniya soo asaape attishin, hara asi moopo. Kahiniya soo yida imathe gidin, qaxaretidi oothiya ase gidin moopo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ከካህን ቤተ ሰብ በቀር የካህኑ እንግዳም ሆነ ቅጥር ሠራተኛ የተቀደሰውን መሥዋዕት አይብላ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ከተቀደሰው ስጦታ መብላት የሚችለው የካህን ቤተሰብ የሆነ ሰው ብቻ ነው፤ ሌላ ሰው ግን ከእርሱ አይብላ፤ ከካህኑ ጋር በእንግድነት ወይም ተቀጥሮ የሚኖር አይብላ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ዓሌት ካህናት ዘይኮነ፥ ካብቲ ቕዱስ ነገር ኣይብላዕ፤ ምስ ካህን ዝነብር ወይ ኣገልጋሊኡ ኻብቲ ቕዱስ ነገር ኣይብላዕ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጓና ዘበለ ኻብቲ ቅዱስ ነገር ኣይብላዕ፡ ምስ ካህን ዚነብር ወይ ግዚኡ ኻብቲ ቅዱስ ነገር ኣይብላዕ። |