Leviticus 22:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ጓና ካብ መቕደስ ክበልዕ የብሉን፡ ኣገልጋሊ ካህን ወይ ሰራሕተኛ መዓልቲ ካብ መቕደስ ኣይበልዕን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ከባ​ዕድ ወገን የሆነ ሰው ከተ​ቀ​ደ​ሰው አይ​ብላ፤ የካ​ህ​ኑም እን​ግዳ፥ ደመ​ወ​ዘ​ኛ​ውም ከተ​ቀ​ደ​ሰው አይ​ብላ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ልዩ ሰው ከተቀደሰው አይብላ የካህኑም እንግዳ ደመወዘኛውም ከተቀደሰው አይብላ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ማናቸውም ምእመን ከተቀደሰው አይብላ የካህኑም እንግዳ የሆነ እና ተቀጥሮ የሚያገለግል ከተቀደሰው አይብላ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ሄ ጌሻ ያርሹዋ ቄስያ ሶ አሳፐ አትና፥ ሀራ አሳይ ሞፖ፤ ቄስያ ሶ ዬዳ እማ ግድና፥ ዎይ ቃጻረቲደ ኦያ ቆማ ግድናካ ሞፖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹He geeshsha yarshshuwaa k'eesiyaa soo asaappe attina, hara Asay mooppo; k'eesiyaa soo yeedda imatsaa gidina, woy k'as's'arettiide ootsiyaa k'oomaa gidinakka mooppo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Taas dummatida yarshofe maanaas dandayzay qeesetanne isttaso as xalla attiin hara asi izappe mooppo; qeesera imaththi woykko oosos qaxxarettidi izara dizaadeyka mooppo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ታስ ዱማቲዳ ያርሾፌ ማናስ ዳንዳይዛይ ቄሴታኔ ኢስታሶ ኣስ ጻላ ኣቲን ሃራ ኣሲ ኢዛፔ ሞፖ፤ ቄሴራ ኢማ ዎይኮ ኦሶስ ቃጻሬቲዲ ኢዛራ ዲዛዴይካ ሞፖ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሄ ጌሻ ያርሹዋ ካህንያ ሶ አሳፐ አትሽን፥ ሀራ አስ ሞፖ። ካህንያ ሶ ይዳ እማ ግድን፥ ቃፃረትድ ኦያ አሰ ግድን ሞፖ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “He geeshsha yarshuwa kahiniya soo asaape attishin, hara asi moopo. Kahiniya soo yida imathe gidin, qaxaretidi oothiya ase gidin moopo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ከካህን ቤተ ሰብ በቀር የካህኑ እንግዳም ሆነ ቅጥር ሠራተኛ የተቀደሰውን መሥዋዕት አይብላ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ከተቀደሰው ስጦታ መብላት የሚችለው የካህን ቤተሰብ የሆነ ሰው ብቻ ነው፤ ሌላ ሰው ግን ከእርሱ አይብላ፤ ከካህኑ ጋር በእንግድነት ወይም ተቀጥሮ የሚኖር አይብላ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ዓሌት ካህናት ዘይኮነ፥ ካብቲ ቕዱስ ነገር ኣይብላዕ፤ ምስ ካህን ዝነብር ወይ ኣገልጋሊኡ ኻብቲ ቕዱስ ነገር ኣይብላዕ።
Amharic Tigrinya 2011 ጓና ዘበለ ኻብቲ ቅዱስ ነገር ኣይብላዕ፡ ምስ ካህን ዚነብር ወይ ግዚኡ ኻብቲ ቅዱስ ነገር ኣይብላዕ።