Leviticus 21:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ክትቅድስዎ ይግባእ፤ እንጌራ ኣምላኽካ እዩ ዘቕርብ እሞ፤ ንሱ ንዓኻ ቅዱስ ክኸውን ኣለዎ፤ ኣነ ዝቕድሰኩም እግዚኣብሄር ቅዱስ እየ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የአምላክህን መባ ያቀርባልና ስለዚህ ትቀድሰዋለህ፤ እኔም የምቀድሳችሁ እግዚአብሔር ቅዱስ ነኝና እርሱ ቅዱስ ይሁንልህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአምላክህን እንጀራ ያቀርባልና ስለዚህ ትቀድሰዋለህ፤ እኔም የምቀድሳችሁ እግዚአብሔር ቅዱስ ነኝና እርሱ ቅዱስ ይሁንልህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአምላክህን እንጀራ ያቀርባልና ስለዚህ ትቀድሰዋለህ፤ እኔም የምቀድሳችሁ ጌታ ቅዱስ ነኝና እርሱ ቅዱስ ይሆንልሃል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቄሲ ህንተ ጾሳዉ ቁማ ያርሹዋ ሺሽያዋ ግድያ ድራዉ፥ እ ሀራ አሳፐ ዱማቶ። ታን ህንተና ጌሽያ ህንተ መና ጎዳይ ጌሻ ግድያ ድራዉ፥ እካ ጌሻ ግዶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'eesii hintte S'oossaw k'umaa yarshshuwaa shiishshiyaawaa gidiyaa diraw, I hara asaappe dummato. Taani hinttena geeshshiyaa hintte Med'inaa Goday geeshsha gidiyaa diraw, ikka geeshsha gido. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | qeesey intte Xoossas kaththa yarsho shiishshizayssa gidida gishshas izi hara asappe dumma gido; tani inttena geeshshiza intte GODAY geeshsha; izikka geesh gido. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቄሴይ ኢንቴ ጾሳስ ካ ያርሾ ሺሺዛይሳ ጊዲዳ ጊሻስ ኢዚ ሃራ ኣሳፔ ዱማ ጊዶ፤ ታኒ ኢንቴና ጌሺዛ ኢንቴ ጎዳይ ጌሻ፤ ኢዚካ ጌሽ ጊዶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካህነት ህንተ ፆሳስ ካ ያርሾ ያርሸይሳታ ግድያ ግሾ፥ ህንተ ኤንታ ጌሽ ኦድ ኤክተ። ህንተና ጌሽያ ጎዳይ፥ ታኒ፥ ጌሽ ግድያ ግሾ፥ ኤንቲ ጌሽ ግዶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kahineti hinte Xoossaas katha yarsho yarsheyisata gidiya gisho, hinte enta geeshshi oothidi ekite. Hintena geeshshiya Goday, taani, geeshshi gidiya gisho, enti geeshshi gido. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የአምላክህን (ኤሎሂም) ምግብ የሚያቀርብ ነውና ቀድሰው፤ እኔ የምቀድሳችሁ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ቅዱስ ነኝና ቅዱስ ይሁንላችሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሕዝቡም ካህኑን ቅዱስ እንደ ሆነ ይቊጠረው፤ እርሱ ለእኔ ለአምላካችሁ የምግብ መባ ያቀርባል፤ እኔ የምቀድሳችሁ እኔ እግዚአብሔር ቅዱስ ነኝ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም እቲ ንኣምላኽኩም ዝተወፈየ መባእ እኽሊ ዘቕርቡ ኻህናት እዮም እሞ ቐድስዎም። ኣነ ዝቕድሰኩም እግዚኣብሄር ቅዱስ እየ እሞ፥ ንሱ ንኣኻ ቅዱስ ይኹነልካ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ እንጌራ ኣምላኽካ የቕርብ እዩ እሞ፡ ስለዚ ቀድሶ። ኣነ እግዚኣብሄር ዝቕድሰኩም ቅዱስ እየ እሞ፡ ንሱ ንኣኻ ቅዱስ ይኹን። |