Leviticus 21:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንኣምላኾም ቅዱሳን ኪዀኑ እምበር ንስም ኣምላኾም ኬርክስ የብሎምን። መስዋእቲ ሓዊ እግዚኣብሄርን እንጌራ ኣምላኾምን የምጽኡ፤ ስለዚ ቅዱሳን ክኾኑ ኣለዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለአ​ም​ላ​ካ​ቸው ቅዱ​ሳን ይሁኑ፤ የአ​ም​ላ​ካ​ቸ​ው​ንም ስም አያ​ር​ክሱ፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን መሥ​ዋ​ዕ​ትና የአ​ም​ላ​ካ​ቸ​ውን መባ ያቀ​ር​ባ​ሉና ቅዱ​ሳን ይሁኑ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለአምላካቸው ቅዱሳን ይሁኑ፥ የአምላካቸውንም ስም አያጐስቍሉ፤ የእግዚአብሔርን የእሳት ቍርባንና የአምላካቸውን እንጀራ ያቀርባሉና ቅዱሳን ይሁኑ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለአምላካቸው የተቀደሱ ይሆናሉ፥ የአምላካቸውንም ስም አያረክሱም፤ እነርሱም የአምላካቸው እንጀራ የሆነውን፥ ለጌታ በእሳት የሚቀርበውን ቁርባን ያቀርባሉና የተቀደሱ ይሆናሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ባረንቱ ጾሳዉ ጌሻ ግድኖ፤ ቃይ ባረንቱ ጾሳ ሱንካ ቱንሶፕኖ። አያዉ ጎፐ ኡንቱንቱ መና ጎዳዉ ታማን ጹጊደ ያርሽያ፥ ቁማ ያርሹዋ ሺሽያዋንታ፤ ሄዋ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ጌሻ ግዳናዉ በሴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu barenttu S'oossaw geeshsha gidino; k'ay barenttu S'oossaa suntsaakka tunissoppino. Ayaw gooppe unttunttu Med'inaa Godaw taman s'uugiide yarshshiyaa, k'umaa yarshshuwaa shiishshiyaawantta; hewaa diraw, unttunttu geeshsha gidanaw bessee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qeesey wurikka taas dumma gido; bantta Xoossaa sunththaa tunisopetto; gaasoykka istti Xoossas taman xuugettiza yarshonne GODAAS kaththa yarsho shiishshizayta gidida gishshas istti geesh gidetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቄሴይ ዉሪካ ታስ ዱማ ጊዶ፤ ባንታ ጾሳ ሱን ቱኒሶፔቶ፤ ጋሶይካ ኢስቲ ጾሳስ ታማን ጹጌቲዛ ያርሾኔ ጎዳስ ካ ያርሾ ሺሺዛይታ ጊዲዳ ጊሻስ ኢስቲ ጌሽ ጊዴቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ጎዳስ ፁሳ ያርሾነ ካ ያርሾ ሺሽያ ካህነታ ግድያ ግሾ ባንታ ፆሳስ ጌሽ ግዶ፤ ባንታ ፆሳ ሱን ቱንሶፖ። ሄሳ ግሾ፥ ኤንቲ ጌሽ ግዳናዉ በሴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti Godaas xuussa yarshonne katha yarsho shiishiya kahineta gidiya gisho banta Xoossaas geeshshi gido; banta Xoossaa sunthaa tunisopo. Hessa gisho, enti geeshshi gidanaw bessees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለአምላካቸው (ኤሎሂም) የተቀደሱ ይሁኑ፤ የአምላካቸውንም (ኤሎሂም) ስም አያርክሱ። ለእግዚአብሔር (ያህዌ) በእሳት የሚቀርበውን መሥዋዕት የአምላካቸውን (ኤሎሂም) ምግብ ስለሚያቀርቡ ቅዱሳን ይሁኑ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሚቃጠል መሥዋዕትና የምግብ መባ ለእኔ ለአምላካቸው የሚያቀርቡ ካህናት ለእኔ የተለዩና ስሜንም የማያረክሱ መሆን አለባቸው፤ ስለዚህ የተቀደሱ ይሆናሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካህናት ንኣምላኾም ቅዱሳን ይኹኑ፤ ስም ኣምላኾም እውን ኣየርክሱ። ንሳቶም ነቲ ምግቢ ንኣምላኾም ንእግዚኣብሄር ብሓዊ ዝቐርብ መስዋእትን ቍርባንን ዘቕርቡ እዮም እሞ፥ ቅዱሳን ይኹኑ።
Amharic Tigrinya 2011 ንኣምላኾም ቅዱሳት ይኹኑ፡ ስም ኣምላኾምውን ኣየርከሱ። ንሳቶም ናይ እግዚኣብሄር መሰዋእቲ ሓዊ፡ እንጌራ ኣምላኾም፡ የቕርቡ እዮም እሞ፡ ስለዚ ቅዱሳት ይኹኑ።