Leviticus 21:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ወይ ሕቖኡ ጠውዩ ወይ ድዋርፍ፡ ወይ ኣብ ዓይኑ ጕድለት ዘለዎ፡ ወይ ረስኒ ወይ ረስኒ ዘለዎ፡ ወይ ኣእማን ዝሰበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወይም ጎባጣ፥ ወይም ድንክ፥ ወይም ዐይነ መጭማጫ፥ ወይም ቅንድበ መላጣ፥ ወይም እከካም፥ ወይም ቋቍቻም፥ ወይም የአባለዘሩ ፍሬ አንድ የሆነ ነውረኛ ሁሉ አይቅረብ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወይም ጐባጣ፥ ወይም ድንክ፥ ወይም ዓይነ መጭማጫ፥ ወይም እከካም፥ ወይም ቋቍቻም፥ ወይም ጃንደረባ፥ ነውረኛ ሁሉ አይቅረብ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወይም ከወገቡ የጐበጠ፥ ወይም ድንክ፥ ወይም የማየት ችግር ያለበት፥ ወይም የእከክ ደዌ ያለበት፥ ወይም ቋቁቻ የወጣበት፥ ወይም የብልቱ ፍሬ የፈረጠ፥ ነውረኛ ሁሉ አይቅረብ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዎይ ቁናይ፥ ዎይ ድንኪ፥ ዎይ አይፊ ሳክያ አሳይ፥ ዎይ ፑሱ ኦይቄዳ አሳይ፥ ዎይ እላሁ ኦይቄዳ አሳይ፥ ዎይ ጎይሮ ግድናካ ቦላይ ትላ ግደና አሳይ፥ ኦንነ ሺቆፖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | woy k'uunay, woy dinkkii, woy ayfii sakkiyaa asay, woy puussuu oyk'k'eedda asay, woy ilahuu oyk'k'eedda asay, woy goyro gidinakka bollay tilla gidenna asay, ooninne shiik'oppo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | zokko quunay woykko dinkey, ayfey sakkizaadey woykko iza bolla uzazizaazi dizaadey woykko shuufay kaththa yarsho taas shiishshanaas bessenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዞኮ ቁናይ ዎይኮ ዲንኬይ፥ ኣይፌይ ሳኪዛዴይ ዎይኮ ኢዛ ቦላ ኡዛዚዛዚ ዲዛዴይ ዎይኮ ሹፋይ ካ ያርሾ ታስ ሺሻናስ ቤሴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዎይኮ ኩና አስ ዎይኮ ዳሮ ቃን አስ ዎይኮ አይፈ ሙልጫ አስ ዎይኮ ፑሶይ ኦይክዳ አስ ዎይኮ እራለይ ደእያ አስ ዎይኮ ሹፋ አስ ታዉ ካ ያርሾ ያርሻናዉ በሰና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | woyko kuuna asi woyko daro qantha asi woyko ayfe mulca asi woyko puusoy oykida asi woyko iralley de7iya asi woyko shuufa asi taw katha yarsho yarshanaw bessenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጐባጣ ወይም ድንክ፣ ማንኛውም ዐይነት የዐይን እንከን ያለበት፣ የሚያዥ ቍስል ወይም እከክ ያለበት ወይም ጃንደረባ አይቅረብ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በጀርባው ላይ ጉብር ያለበት ወይም ድንክ፥ የዐይን ሕመም ወይም ልዩ ልዩ ዐይነት የቆዳ በሽታ ያለበት፥ ወይም ጃንደረባ የምግብ ቊርባን ለእኔ ለእግዚአብሔር ሊያቀርብ አይገባውም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ወይ ጐባጥ፥ ወይ ድንኪ፥ ወይ ዓይኑ ዝሓበለ፥ ወይ ሻሕራም፥ ወይ ዓባቕ፥ ወይ ስሉብ ኣይቕረብ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ወይ ጎባጥ ወይ ድንኪ ወይ ዓይኑ ዝሐበለ ወይ ሻሕራም ወይ ዓባቕ ወይ ስሉብ ኣይቕረብ። |