Leviticus 21:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንኣሮን ተዛረቦ እሞ፡ ካብ ዘርእኻ ኣብ ወለዶኡ ጕድለት ዘለዎ ዅሉ፡ እንጌራ ኣምላኹ ንኸቕርብ ኣይትቐርብ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ለአ​ሮን እን​ዲህ ብለህ ንገ​ረው፦ ከወ​ገ​ንህ በት​ው​ል​ዳ​ቸው ነውር ያለ​በት ሰው ሁሉ የአ​ም​ላ​ኩን መባ ያቀ​ርብ ዘንድ አይ​ቅ​ረብ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለአሮን እንዲህ ብለህ ንገረው። ከዘርህ በትውልዳቸው ነውር ያለበት ሰው ሁሉ የአምላኩን እንጀራ ያቀርብ ዘንድ አይቅረብ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ለአሮን እንዲህ ብለህ ተናገር፦ ከዘርህ በትውልዳቸው ነውር ያለበት ሰው ሁሉ የአምላኩን እንጀራ ለማቅረብ አይቅረብ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ኔን አሮናዉ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳ፤ ‘ስንና ይያ ነ ዘረፐ ቦላይ ትላ ግደና አሳይ ኦንነ ቁማ ያርሹዋ ታዉ እማናዉ ሺቆፖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Neeni Aaroonaw hawaadan yaagaade oda; ‹Sintsanna yiyaa ne zeretsaappe bollay tilla gidenna Asay ooninne k'umaa yarshshuwaa taw immanaw shiik'oppo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Aaroones, ‹Ne qommotappe iza asateththaa bolla wosoy dizaadey oonikka taas yarsho shiishshofo; hayssi ha wogay buro sinththafe yaana yeletan ubbaan naagetti de7o.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኣሮኔስ፥ ‹ኔ ቆሞታፔ ኢዛ ኣሳቴ ቦላ ዎሶይ ዲዛዴይ ኦኒካ ታስ ያርሾ ሺሾፎ፤ ሃይሲ ሃ ዎጋይ ቡሮ ሲንፌ ያና ዬሌታን ኡባን ናጌቲ ዴኦ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ኔኒ አሮናስ ሀይሳዳ ያጋዳ ኦዳ፤ ነ ኮቻፈ አሳተን ቦረይ ደእያ ኦንካ ካ ያርሾ ታዉ ያርሻናዉ በሰና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Neeni Aaronas haysada yaagada oda; ne kochaafe asatethan borey de7iya oonika katha yarsho taw yarshanaw bessenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “አሮንን እንዲህ በለው፤ ‘በሚቀጥሉት ትውልዶች ከዘርህ እንከን ያለበት ማንኛውም ሰው የአምላኩን (ኤሎሂም) ምግብ ይሠዋ ዘንድ አይቅረብ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ለአሮን እንዲህ ብለህ ንገረው፤ ‘ከዘርህ የአካል ጒድለት ያለበት ማንም ሰው የእኔን የአምላኩን የምግብ መባ ማቅረብ የለበትም፤ ይህም ሥርዓት በሚመጡት ዘመናት ሁሉ ተጠብቆ ይኖራል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንኣሮን ከምዙይ ኢልካ ንገሮ፦ ብዝመፅእ ትውልዲ ዝኾነ ሰብ ካብ ዘርእኻ ጐደሎ ኣካል ዝኾነ፥ መስዋእቲ ኣምላኹ ኽስውእ ኢሉ ኣይቕረብ።
Amharic Tigrinya 2011 ንኣሮን ከምዚ ኢልካ ተዛረቦ፡ ብዝመጽእ ወለዶኦም ዝኾነ ሰብ ካብ ዘርእኻ ጎደሎ ዘለዎ፡ እንጌራ ኣምላኹ ኬቕርብ ኢሉ ኣይቕረብ።