Leviticus 21:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንኣሮን ተዛረቦ እሞ፡ ካብ ዘርእኻ ኣብ ወለዶኡ ጕድለት ዘለዎ ዅሉ፡ እንጌራ ኣምላኹ ንኸቕርብ ኣይትቐርብ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ለአሮን እንዲህ ብለህ ንገረው፦ ከወገንህ በትውልዳቸው ነውር ያለበት ሰው ሁሉ የአምላኩን መባ ያቀርብ ዘንድ አይቅረብ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለአሮን እንዲህ ብለህ ንገረው። ከዘርህ በትውልዳቸው ነውር ያለበት ሰው ሁሉ የአምላኩን እንጀራ ያቀርብ ዘንድ አይቅረብ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ለአሮን እንዲህ ብለህ ተናገር፦ ከዘርህ በትውልዳቸው ነውር ያለበት ሰው ሁሉ የአምላኩን እንጀራ ለማቅረብ አይቅረብ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኔን አሮናዉ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳ፤ ‘ስንና ይያ ነ ዘረፐ ቦላይ ትላ ግደና አሳይ ኦንነ ቁማ ያርሹዋ ታዉ እማናዉ ሺቆፖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Neeni Aaroonaw hawaadan yaagaade oda; ‹Sintsanna yiyaa ne zeretsaappe bollay tilla gidenna Asay ooninne k'umaa yarshshuwaa taw immanaw shiik'oppo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Aaroones, ‹Ne qommotappe iza asateththaa bolla wosoy dizaadey oonikka taas yarsho shiishshofo; hayssi ha wogay buro sinththafe yaana yeletan ubbaan naagetti de7o. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኣሮኔስ፥ ‹ኔ ቆሞታፔ ኢዛ ኣሳቴ ቦላ ዎሶይ ዲዛዴይ ኦኒካ ታስ ያርሾ ሺሾፎ፤ ሃይሲ ሃ ዎጋይ ቡሮ ሲንፌ ያና ዬሌታን ኡባን ናጌቲ ዴኦ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ኔኒ አሮናስ ሀይሳዳ ያጋዳ ኦዳ፤ ነ ኮቻፈ አሳተን ቦረይ ደእያ ኦንካ ካ ያርሾ ታዉ ያርሻናዉ በሰና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Neeni Aaronas haysada yaagada oda; ne kochaafe asatethan borey de7iya oonika katha yarsho taw yarshanaw bessenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “አሮንን እንዲህ በለው፤ ‘በሚቀጥሉት ትውልዶች ከዘርህ እንከን ያለበት ማንኛውም ሰው የአምላኩን (ኤሎሂም) ምግብ ይሠዋ ዘንድ አይቅረብ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ለአሮን እንዲህ ብለህ ንገረው፤ ‘ከዘርህ የአካል ጒድለት ያለበት ማንም ሰው የእኔን የአምላኩን የምግብ መባ ማቅረብ የለበትም፤ ይህም ሥርዓት በሚመጡት ዘመናት ሁሉ ተጠብቆ ይኖራል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንኣሮን ከምዙይ ኢልካ ንገሮ፦ ብዝመፅእ ትውልዲ ዝኾነ ሰብ ካብ ዘርእኻ ጐደሎ ኣካል ዝኾነ፥ መስዋእቲ ኣምላኹ ኽስውእ ኢሉ ኣይቕረብ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንኣሮን ከምዚ ኢልካ ተዛረቦ፡ ብዝመጽእ ወለዶኦም ዝኾነ ሰብ ካብ ዘርእኻ ጎደሎ ዘለዎ፡ እንጌራ ኣምላኹ ኬቕርብ ኢሉ ኣይቕረብ። |