Leviticus 21:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መበለት ወይ ዝተፋትሐት ሰበይቲ ወይ ርኹስ ወይ ኣመንዝራ፡ ነዚኣቶም ኣይወስዶምን እዩ። ካብ ህዝቡ ግና ድንግል ሰበይቱ ክወስድ ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ባልዋ የሞተባትን፥ ወይም የተፋታችውን፥ የተጠላችውን ወይም ጋለሞታዪቱን አያግባ፤ ነገር ግን ከወገኑ ድንግሊቱን ያግባ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ባልዋ የሞተባትን፥ ወይም የተፋታችውን፥ ወይም ጋለሞታይቱን አያግባ፤ ነገር ግን ከሕዝቡ ድንግሊቱን ያግባ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ባልዋ የሞተባትን፥ ወይም የተፈታችውን፥ ወይም የረከሰችውን፥ ወይም አመንዝራይቱን አያግባ፤ ነገር ግን ከሕዝቡም መካከል ከወገኑ ድንግሊቱን ያግባ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አስናይ ሀይቄዳ ምሽራቶ፥ ዎይ አስናይ የዴዳ ምሽራቶ፥ ዎይ ዎሹማ ምሽራቶ አኮፖ። ሽን ባረ አሳ ግዶፐ ዎዶሮ ማጫ ናቶ ዶሪደ አኮ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Asinay hayk'k'eedda mishirato, woy asinay yeddeedda mishirato, woy woshumaa mishirato akkoppo. Shin bare asaa giddoppe wodoro mac'c'a naatto dooriide akko. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Azinay hayqqidaaro woykko gela kezidaaro woykko layma maccas ekkofo; gelontta geela7o xalla ba dere asaa giddofe doori ekko. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣዚናይ ሃይቂዳሮ ዎይኮ ጌላ ኬዚዳሮ ዎይኮ ላይማ ማጫስ ኤኮፎ፤ ጌሎንታ ጌላኦ ጻላ ባ ዴሬ ኣሳ ጊዶፌ ዶሪ ኤኮ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አዝን ሀይቅዳ ማጫስ ዎይኮ አዝን የድዳ ማጫስ ዎይኮ ላይማ ማጫስ ማቾ ኤኮፎ። ሽን ባ አሳ ግዶፈ ጌላኦ ማጫ ናአ ዶርድ ማቾ ኤኮ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Azini hayqida maccasi woyko azini yeddida maccasi woyko layma maccasi macho ekofo. Shin ba asaa giddofe geela7o macca na7a dooridi macho eko. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ባል የሞተባትን፣ የተፋታችውን ወይም በዝሙት ዐዳሪነት የረከሰችውን ሴት አያግባ፤ ነገር ግን ከወገኖቹ መካከል ድንግሊቱን ያግባ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ባልዋ የሞተባትን ወይም አግብታ የተፋታችውን ወይም ክብረ ንጽሕናዋ የተደፈረውን፥ ወይም አመንዝራ የነበረችውን ሴት አያግባ፤ ድንግል የሆነችውን ብቻ ወገኑ ከሆኑ ሕዝብ መካከል መርጦ ያግባ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ህዝቡ ድንግል ዝኾነት ጓል የእቱ እምበር፥ መበለት ወይ ፍትሕቲ ወይ ዝረኸሰት ወይ ኣመንዝራ ኣየእቱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰበይቲ ኻብ ህዝቡ ድንግል የእቱ እምበር መበለት ወይ ፍትሕቲ ወይ ዝረኸሰት ወይ ኣመንዝራ ኣየእቱ። |