Leviticus 21:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) መበለት ወይ ዝተፋትሐት ሰበይቲ ወይ ርኹስ ወይ ኣመንዝራ፡ ነዚኣቶም ኣይወስዶምን እዩ። ካብ ህዝቡ ግና ድንግል ሰበይቱ ክወስድ ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ባልዋ የሞ​ተ​ባ​ትን፥ ወይም የተ​ፋ​ታ​ች​ውን፥ የተ​ጠ​ላ​ች​ውን ወይም ጋለ​ሞ​ታ​ዪ​ቱን አያ​ግባ፤ ነገር ግን ከወ​ገኑ ድን​ግ​ሊ​ቱን ያግባ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ባልዋ የሞተባትን፥ ወይም የተፋታችውን፥ ወይም ጋለሞታይቱን አያግባ፤ ነገር ግን ከሕዝቡ ድንግሊቱን ያግባ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ባልዋ የሞተባትን፥ ወይም የተፈታችውን፥ ወይም የረከሰችውን፥ ወይም አመንዝራይቱን አያግባ፤ ነገር ግን ከሕዝቡም መካከል ከወገኑ ድንግሊቱን ያግባ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አስናይ ሀይቄዳ ምሽራቶ፥ ዎይ አስናይ የዴዳ ምሽራቶ፥ ዎይ ዎሹማ ምሽራቶ አኮፖ። ሽን ባረ አሳ ግዶፐ ዎዶሮ ማጫ ናቶ ዶሪደ አኮ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Asinay hayk'k'eedda mishirato, woy asinay yeddeedda mishirato, woy woshumaa mishirato akkoppo. Shin bare asaa giddoppe wodoro mac'c'a naatto dooriide akko.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Azinay hayqqidaaro woykko gela kezidaaro woykko layma maccas ekkofo; gelontta geela7o xalla ba dere asaa giddofe doori ekko.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣዚናይ ሃይቂዳሮ ዎይኮ ጌላ ኬዚዳሮ ዎይኮ ላይማ ማጫስ ኤኮፎ፤ ጌሎንታ ጌላኦ ጻላ ባ ዴሬ ኣሳ ጊዶፌ ዶሪ ኤኮ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አዝን ሀይቅዳ ማጫስ ዎይኮ አዝን የድዳ ማጫስ ዎይኮ ላይማ ማጫስ ማቾ ኤኮፎ። ሽን ባ አሳ ግዶፈ ጌላኦ ማጫ ናአ ዶርድ ማቾ ኤኮ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Azini hayqida maccasi woyko azini yeddida maccasi woyko layma maccasi macho ekofo. Shin ba asaa giddofe geela7o macca na7a dooridi macho eko.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ባል የሞተባትን፣ የተፋታችውን ወይም በዝሙት ዐዳሪነት የረከሰችውን ሴት አያግባ፤ ነገር ግን ከወገኖቹ መካከል ድንግሊቱን ያግባ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ባልዋ የሞተባትን ወይም አግብታ የተፋታችውን ወይም ክብረ ንጽሕናዋ የተደፈረውን፥ ወይም አመንዝራ የነበረችውን ሴት አያግባ፤ ድንግል የሆነችውን ብቻ ወገኑ ከሆኑ ሕዝብ መካከል መርጦ ያግባ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ህዝቡ ድንግል ዝኾነት ጓል የእቱ እምበር፥ መበለት ወይ ፍትሕቲ ወይ ዝረኸሰት ወይ ኣመንዝራ ኣየእቱ።
Amharic Tigrinya 2011 ሰበይቲ ኻብ ህዝቡ ድንግል የእቱ እምበር መበለት ወይ ፍትሕቲ ወይ ዝረኸሰት ወይ ኣመንዝራ ኣየእቱ።