Leviticus 21:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ፡ ንካህናት ደቂ ኣሮን ተዛረቦም፡ ካብ ህዝቡ ሓደ እኳ ብሞት ኣይርክስን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ሲል ተናገረው፥ “ከወገናቸው በሞተ ሰው ራሳቸውን እንዳያረክሱ ለካህናቱ ለአሮን ልጆች ንገራቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ሙሴን። ለካህናቱ ለአሮን ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው አለው። ማንም ሰው ከሕዝቡ ስለ ሞተው፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም ሙሴን እንዲህ አለው፦ “ለካህናቱ ለአሮን ልጆች እንዲህ ብለህ ለእነርሱ ተናገር፦ ማንም ሰው ከሕዝቡ መካከል ስለ ሞተው ራሱን አያርክስ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሙሳ ሀዋዳን ያጌዳ፥ “ቄስያ ግድያ አሮና አቱማ ናናቶ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳ፤ ‘ህንተፐ ኦንነ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Musa hawaadan yaageedda, «K'eesiyaa gidiyaa Aaroona attuma naanaatoo hawaadan yaagaade oda; ‹Hintteppe ooninne |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Muses, «Aaroone naytas qeesetas, ‹Inttefe oonikka ba dabbota garsafe asi hayqqiko izaade aha bochchidi bana tunisoppo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ሙሴስ፥ «ኣሮኔ ናይታስ ቄሴታስ፥ ‹ኢንቴፌ ኦኒካ ባ ዳቦታ ጋርሳፌ ኣሲ ሃይቂኮ ኢዛዴ ኣሃ ቦቺዲ ባና ቱኒሶፖ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ሙሰኮ፥ “ካህነ ግድዳ አሮና አደ ናይታስ ሀይሳዳ ያጋዳ ኦዳ። ህንተፈ ኦንካ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Museko, “Kahine gidida Aarona adde naytas haysada yaagada oda. Hintefe oonika |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን እንዲህ አለው፤ “ለካህናቱ ለአሮን ልጆች ንገራቸው፤ እንዲህም በላቸው፤ ‘ማንኛውም ሰው ከዘመዶቹ መካከል ስለ ሞተው ሰው ራሱን አያርክስ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ አለው፦ “ከሕዝቡ መካከል የሞተውን ሰው አስከሬን በመንካት ስለ ሞተ ሰው ማናቸውም ራሳቸውን እንዳያረክሱ የአሮን ተወላጆች ለሆኑ ካህናት ንገራቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ ኸምዙይ በሎ፦ ነቶም ደቂ ኣሮን ካህናት ከምዙይ በሎም፦ ዝኾነ ኻህን ሓደ ኻብ ህዝቡ እንተ ሞተ ኣብ ቀብሪ ብምስታፍ ኣይርከስ፤ |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ በሎ፡ ንኻህናት፡ ነቶም ደቂ ኣሮን፡ ተዛረቦም በሎም ከኣ፡ ብገለ ምውት ካብ ህዝቡ ኣይርከስ፡ |