Leviticus 20:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንኣቡኡ ወይ ንኣዲኡ ዝረገመ ዘበለ ብርግጽ ይቕተል። ንኣቡኡ ወይ ንኣዲኡ ረጊሙ፤ ደሙ ኣብ ልዕሊኡ ክኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ማናቸውም ሰው አባቱን ወይም እናቱን ቢሰድብ ፈጽሞ ይገደል፤ አባቱንና እናቱን ሰድቦአልና በደለኛ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ማናቸውም ሰው አባቱን ወይም እናቱን ቢሰድብ ፈጽሞ ይገደል፥ አባቱንና እናቱን ሰድቦአልና፤ ደሙ በራሱ ላይ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ማናቸውም ሰው አባቱን ወይም እናቱን ቢሰድብ ፈጽሞ ይገደል፤ አባቱንና እናቱን ሰድቦአልና፥ ደሙ በራሱ ላይ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘አይ አሳይነ ባረ አዉዋ ዎይ ባረ ዳዮ ሸቆፐ ሀይቆ። እ ባረ አዉዋ ዎይ ባረ ዳዮ ሸቄዳ ድራዉ፥ አ ሱ አጩ አ ቦላና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Ay asaynne bare aawuwaa woy bare daayo shek'k'ooppe hayk'k'o. I bare aawuwaa woy bare daayo shek'k'eedda diraw, Aa suutsaa ac'uu Aa bollana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Ba aawa woykko ba aayo cayizaadey hayqon qaxxayetto; izi hayqon qaxxayettizay ba mooronna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ባ ኣዋ ዎይኮ ባ ኣዮ ጫዪዛዴይ ሃይቆን ቃጻዬቶ፤ ኢዚ ሃይቆን ቃጻዬቲዛይ ባ ሞሮና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ኦንካ ባ አዋ ዎይኮ ባ አይዉ ጫይኮ ሀይቆ። እ ባ አዋ ዎይኮ ባ አይዉ ጫይዳ ግሾ፥ እያ ሱ አጮይ እያ ቦላ ግዶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Oonika ba aawa woyko ba aayiw cayiko hayqo. I ba aawa woyko ba aayiw cayida gisho, iya suutha acoy iya bolla gido. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘አባቱን ወይም እናቱን የሚረግም ማንኛውም ሰው ይገደል፤ አባቱን ወይም እናቱን ረግሟልና ደሙ በራሱ ላይ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ማንኛውም ሰው አባቱን ወይም እናቱን ቢሰድብ ይገደል፤ አባቱንና ወይም እናቱን ስለ ሰደበ ሞት የተፈረደበት በራሱ በደል ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዝኾነ ሰብ ነቦኡ ወይ ንኖኡ ዝፀረፈ ብሞት ይቀፃዕ። ንኖኡን ነቦኡን ፀሪፉ እዩ እሞ፥ ደሙ ኣብ ልዕሊኡ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዝኾነ ሰብ ነቦኡ ወይ ነዲኡ ዝረገመ፡ ሞት ይሙት። ነቡኡን ነዲኡን ረጊሙ እዩ እሞ። ደሙ ኣብ ልዕሊኡ እዩ። |