Leviticus 20:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እታ ናብ መናፍስቲ ምዉታትን ናብ ጠንቈልትን ተመሊሳ ደድሕሪኦም ኣመንዝራ እትብል ነፍሲ ድማ፡ ገጸይ ኣብ ልዕሊ ነታ ነፍሲ እቲኣ ኣንቢረ ካብ ህዝቡ ክቖርጾ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “እነርሱን ተከትሎ ያመነዝር ዘንድ መናፍስት ጠሪዎችንና ጠንቋዮችን የሚከተል ሰው ቢኖር፥ በዚያ ሰው ላይ ፊቴን አከብዳለሁ፤ ከሕዝቡም መካከል ለይች አጠፋዋለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | መናፍስት ጠሪዎችንና ጠንቋዮችንም በሚከተል፥ በሥራቸውም በሚያመነዝር፥ በዚያ ሰው ላይ ፊቴን አከብዳለሁ፥ ከሕዝቡም መካከል ለይቼ አጠፋዋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “የሙታን መናፍስት ጠሪዎችንና ጠንቋዮችንም በሚከተል፥ በሥራቸውም በሚያመነዝር፥ በዚያ ሰው ላይ ፊቴን አጠቊራለሁ፥ ከሕዝቡም መካከል ለይቼ አጠፋዋለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘አይ አሳይነ ታናን አማነተናን እጺደ፥ ሞይትልያ ሃሳይስያዋንታነ ሻሬቾቱዋ ኦቻናዉ ቦፐ፥ ታን አ እጻና፤ አ አሳ ግዶፐካ ይሳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Ay asaynne taanan ammanettennan is's'iide, moyttilliyaa haasayissiyaawanttanne shareechchotuwaa oochchanaw booppe, taani Aa is's'ana; Aa asaa giddoppekka d'ayissana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Oonikka isttafe zore oychchanaas moytille xeygizaytakkonne marotakko biikko hessaade bolla ta iita hanqo yeddana; hessafe guye hessaade tani iza dere giddofe shaakka dhayssana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ኦኒካ ኢስታፌ ዞሬ ኦይቻናስ ሞይቲሌ ጼይጊዛይታኮኔ ማሮታኮ ቢኮ ሄሳዴ ቦላ ታ ኢታ ሃንቆ ዬዳና፤ ሄሳፌ ጉዬ ሄሳዴ ታኒ ኢዛ ዴሬ ጊዶፌ ሻካ ይሳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ኦንካ ታና አማነቶና እፅድ ሞይትለ ፄግኮነ ማሮ ሶ ቢኮ፥ ታኒ እያዉ ሞርከ ግዳና፤ አሳ ግዶፈ እያ ይሳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Oonika tana ammanetona ixidi moytille xeegikonne maro soo biiko, taani iyaw morke gidana; asaa giddofe iya dhaysana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ወደ ሙታን ጠሪዎችና ጠንቋዮች ዘወር በማለት፣ በሚከተላቸውና ከእነርሱም ጋር በሚያመነዝር ሰው ላይ ጠላት እሆንበታለሁ፤ ከወገኖቹም ለይቼ አጠፋዋለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ማንም ሰው ምክር ለመጠየቅ ወደ ሙታን መናፍስት ጠሪዎችና ወደ ጠንቋዮች ቢሄድ በዚያ ሰው ላይ ቊጣዬን አወርዳለሁ፤ ከሕዝቡም መካከል ለይቼ አጠፋዋለሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንፀዋዕቲ መናፍስትን ንጠንቈልትን ምእንቲ ምስኣቶም ከመንዝር ዝስዕብ ሰብ፥ ብኣይ ፅሉእ ክኸውን እዩ፤ ካብ ህዝቡ ድማ ፈልየ ኸጥፍኦ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብቶም መናፍስቲ ጥንቆላ ዘለውዎምን ናብ መውደቕቲ ዛዕጎልን ብምንዝርና ኽትስዕቦም ኢለ እትምለስ ነፍሲ፡ ኣነ ገጸይ ናብታ ነፍሲ እቲኣ ኽመልስ ኣየ፡ ካብ መንጎ ህዝባ ኸኣ ክምንቁሳ እየ። |