Leviticus 20:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እታ ናብ መናፍስቲ ምዉታትን ናብ ጠንቈልትን ተመሊሳ ደድሕሪኦም ኣመንዝራ እትብል ነፍሲ ድማ፡ ገጸይ ኣብ ልዕሊ ነታ ነፍሲ እቲኣ ኣንቢረ ካብ ህዝቡ ክቖርጾ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “እነ​ር​ሱን ተከ​ትሎ ያመ​ነ​ዝር ዘንድ መና​ፍ​ስት ጠሪ​ዎ​ች​ንና ጠን​ቋ​ዮ​ችን የሚ​ከ​ተል ሰው ቢኖር፥ በዚያ ሰው ላይ ፊቴን አከ​ብ​ዳ​ለሁ፤ ከሕ​ዝ​ቡም መካ​ከል ለይች አጠ​ፋ​ዋ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) መናፍስት ጠሪዎችንና ጠንቋዮችንም በሚከተል፥ በሥራቸውም በሚያመነዝር፥ በዚያ ሰው ላይ ፊቴን አከብዳለሁ፥ ከሕዝቡም መካከል ለይቼ አጠፋዋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “የሙታን መናፍስት ጠሪዎችንና ጠንቋዮችንም በሚከተል፥ በሥራቸውም በሚያመነዝር፥ በዚያ ሰው ላይ ፊቴን አጠቊራለሁ፥ ከሕዝቡም መካከል ለይቼ አጠፋዋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘አይ አሳይነ ታናን አማነተናን እጺደ፥ ሞይትልያ ሃሳይስያዋንታነ ሻሬቾቱዋ ኦቻናዉ ቦፐ፥ ታን አ እጻና፤ አ አሳ ግዶፐካ ይሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Ay asaynne taanan ammanettennan is's'iide, moyttilliyaa haasayissiyaawanttanne shareechchotuwaa oochchanaw booppe, taani Aa is's'ana; Aa asaa giddoppekka d'ayissana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Oonikka isttafe zore oychchanaas moytille xeygizaytakkonne marotakko biikko hessaade bolla ta iita hanqo yeddana; hessafe guye hessaade tani iza dere giddofe shaakka dhayssana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ኦኒካ ኢስታፌ ዞሬ ኦይቻናስ ሞይቲሌ ጼይጊዛይታኮኔ ማሮታኮ ቢኮ ሄሳዴ ቦላ ታ ኢታ ሃንቆ ዬዳና፤ ሄሳፌ ጉዬ ሄሳዴ ታኒ ኢዛ ዴሬ ጊዶፌ ሻካ ይሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ኦንካ ታና አማነቶና እፅድ ሞይትለ ፄግኮነ ማሮ ሶ ቢኮ፥ ታኒ እያዉ ሞርከ ግዳና፤ አሳ ግዶፈ እያ ይሳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Oonika tana ammanetona ixidi moytille xeegikonne maro soo biiko, taani iyaw morke gidana; asaa giddofe iya dhaysana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ወደ ሙታን ጠሪዎችና ጠንቋዮች ዘወር በማለት፣ በሚከተላቸውና ከእነርሱም ጋር በሚያመነዝር ሰው ላይ ጠላት እሆንበታለሁ፤ ከወገኖቹም ለይቼ አጠፋዋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ማንም ሰው ምክር ለመጠየቅ ወደ ሙታን መናፍስት ጠሪዎችና ወደ ጠንቋዮች ቢሄድ በዚያ ሰው ላይ ቊጣዬን አወርዳለሁ፤ ከሕዝቡም መካከል ለይቼ አጠፋዋለሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንፀዋዕቲ መናፍስትን ንጠንቈልትን ምእንቲ ምስኣቶም ከመንዝር ዝስዕብ ሰብ፥ ብኣይ ፅሉእ ክኸውን እዩ፤ ካብ ህዝቡ ድማ ፈልየ ኸጥፍኦ እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ናብቶም መናፍስቲ ጥንቆላ ዘለውዎምን ናብ መውደቕቲ ዛዕጎልን ብምንዝርና ኽትስዕቦም ኢለ እትምለስ ነፍሲ፡ ኣነ ገጸይ ናብታ ነፍሲ እቲኣ ኽመልስ ኣየ፡ ካብ መንጎ ህዝባ ኸኣ ክምንቁሳ እየ።