Leviticus 20:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ገጸይ ኣብ ልዕሊ እቲ ሰብኣይን ምስ ስድራ ቤቱን ኣንቢረ፡ ንዕኡን ንዅሎም እቶም ብድሕሪኡ ዚዘሙን፡ ምስ ሞሎክ፡ ካብ ማእከል ህዝቦም ክዝምሩን ክቖርጾም እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱንና ከሞሎክ ጋር ያመነዝሩ ዘንድ የሚከተሉትን ሁሉ ከሕዝባቸው መካከል ለይች አጠፋለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔ በዚያ ሰውና በቤተ ሰቡ ላይ ፊቴን አከብዳለሁ፤ እርሱንም፥ ከሞሎክም ጋር ያመነዝሩ ዘንድ የሚከተሉትን ሁሉ ከሕዝባቸው መካከል ለይቼ አጠፋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔ በዚያ ሰውና በቤተሰቡ ላይ ፊቴን አጠቊርበታለሁ፤ እርሱንም፥ ከሞሌክም ጋር ለማመንዘር የሚከተሉትን ሁሉ ከሕዝባቸው መካከል ለይቼ አጠፋለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ታ ሁጲያዉ ሄ ብታንያነ ሄ ሶ አሳ እጻና፤ ሞሎከና ሻርሙጻናዉ አ ካልያ ኡባቱዋ ኡንቱንቱ አሳ ግዶፐ ቦህተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | taani ta huup'iyaw he bitaniyaanne he soo asaa is's'ana; Molookena sharmus'anaw Aa kaalliyaa ubbatuwaa unttunttu asaa giddoppe bohitte. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | tani ta baggara hessaadenne izaadeso asaa qasseka taas ammanettontta molookes goynnon izara issife gididayta ubbaa bolla iita hanqo yeddana; hessafe guye heytantta tani istta istta dereza giddofe shaakka dhayssana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ታ ባጋራ ሄሳዴኔ ኢዛዴሶ ኣሳ ቃሴካ ታስ ኣማኔቶንታ ሞሎኬስ ጎይኖን ኢዛራ ኢሲፌ ጊዲዳይታ ኡባ ቦላ ኢታ ሃንቆ ዬዳና፤ ሄሳፌ ጉዬ ሄይታንታ ታኒ ኢስታ ኢስታ ዴሬዛ ጊዶፌ ሻካ ይሳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ሄ አድያነ እያ ሶ አሳ ሞርካና፤ እያነ ሞሎካ ካልዳይሳታ ኤንታ ደርያ ግዶፈ ሻካዳ ይሳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | taani he addiyanne iya soo asaa morkana; iyanne Moloka kaallidaysata enta deriya giddofe shaakada dhaysana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያ ሰውና በቤተ ሰቡ ላይ ጠላት እሆናለሁ፤ እርሱንና ከሞሎክ ጋር በማመንዘር እርሱን የተከተሉትን ሁሉ ከሕዝባቸው መካከል ለይቼ አጠፋቸዋለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ ራሴ በዚያ ሰውና በመላ ቤተሰቡ እንዲሁም ለእኔ ታማኝ ባለመሆን ለሞሌክ በመስገድ ከእርሱ ጋር በሚተባበሩት ሁሉ ላይ መዓቴን አመጣለሁ፤ ከዚያም በኋላ ከሕዝቡ መካከል ለይቼ አጠፋቸዋለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ሰብ እቱይን ስድራኡን ብኣይ ፅሉኣት ክኾኑ እዮም። ንእኡን ነቶም ንኣይ ጠሊሞም ንሞሎኽ ከምልኹ ዝስዕብዎ ዅሎምን ካብ ህዝቦም ፈልየ ኸጥፍኦም እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ኣነ ናብቲ ሰብኣይ እትን ናብ ቤተሰቡን ገጸይ ክመልስ ኣየ፡ ንኣኡን ነቶም ምስ ሞሎኽ ኪምንዝሩ ብምንዝርና ዚስዕብዎ ኹሎም ድማ ካብ መንጎ ህዝቦም ክምንቁሶም እየ። |